1 Samuel 20:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ንዮናታን እዚን ካልእ ብዙሕን ይገብረሉ። ኣቦይ ጕድኣት ኪገብረልኩም እንተ ደስ ኢሉኒ ግና፡ ብሰላም ምእንቲ ኽትከዱ፡ ከፍልጠኩምን ክሰደኩምን እየ። እግዚኣብሄር ድማ ከምቲ ዘለዎ ምሳኻትኩም ክኸውን እዩ። ምስ ኣቦይ እዩ ነይሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባቴም በአንተ ላይ ክፋት ማድረግ ቢወድድ፥ እኔም ባላስታውቅህ፥ በሰላምም ትሄድ ዘንድ ባላሰናብትህ፥ እግዚአብሔር በዮናታን ይህን ያድርግ፤ ይህንም ይጨምር፤ እግዚአብሔርም ከአባቴ ጋር እንደ ነበረ ከአንተ ጋር ይሁን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አባቴም በአንተ ላይ ክፋት ማድረግ ቢወድድ እኔም ባላስታውቅህ በደህና ትሄድ ዘንድ ባላሰናብትህ፥ እግዚአብሔር በዮናታን ይህን ያድርግ ይህንም ይጨምር፤ እግዚአብሔርም ከአባቴ ጋር እንደ ነበረ ከአንተ ጋር ይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን አባቴ ክፉ አስቦብህ፥ ይህን ሳላሳውቅህ ብቀርና በሰላም እንድትሄድ ባላደርግ፥ ጌታ ክፉ ያድርግብኝ፤ ከዚያም የባሰ ያምጣብኝ። ጌታ ከአባቴ ጋር እንደ ነበር እንደዚሁ ከአንተም ጋር ይሁን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ታ አዉ ኔና ቆሀናዉ ኮዬዳዋ ግዶፐ፥ ቃይ ሄዋ ታን ኔና ኤርሰናን አጎፐነ ኔና ሳሩዋን ሞይዛ የደናን አጎፐ፥ መና ጎዳይ ታዉ ኢቶ! መና ጎዳይ ታ አቡና እትፐ ግዴዳዋዳን ኔናናካ እትፐ ግዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin ta aawuu neena k'ohanaw koyeeddawaa gidooppe, k'ay hewaa taani neena erissennan aggooppenne neena saruwaan moyzza yeddennan aggooppe, Med'inaa Goday taw iito! Med'inaa Goday ta aabunna ittippe gideeddawaadan neenanakka ittippe gido. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin ta aaway ne bolla iita qoppiin, hessa ta nena erisontta aggikonne ne saron iza kusheppe kessa ekka baana mala ta ooththontta aggiko, ta aaway ne bolla gaththanaas qoppida iita yo7ozappe aadhdhida iita GODAY ta bolla gaththo; kase GODAY ta aawara dizayssaththo nenarakka do. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ታ ኣዋይ ኔ ቦላ ኢታ ቆፒን፥ ሄሳ ታ ኔና ኤሪሶንታ ኣጊኮኔ ኔ ሳሮን ኢዛ ኩሼፔ ኬሳ ኤካ ባና ማላ ታ ኦንታ ኣጊኮ፥ ታ ኣዋይ ኔ ቦላ ጋናስ ቆፒዳ ኢታ ዮኦዛፔ ኣዳ ኢታ ጎዳይ ታ ቦላ ጋ፤ ካሴ ጎዳይ ታ ኣዋራ ዲዛይሳ ኔናራካ ዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ታ አዋይ ነና ቆሀናዉ ኮያባ ግድኮ፥ ሄሳ ታኒ ነና ኤርሶናነ ኔኒ ሳሮን ከሳ ኤካና መላ ኦና እፅኮ፥ ጎዳይ ታና ፕርዶ፤ ጎዳይ ታ አዋራ ግድዳይሳዳ ኔራ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin ta aaway nena qohanaw koyaba gidiko, hessa taani nena erisonnanne neeni saron kessa ekana mela oothonna ixiko, Goday tana pirdo; Goday ta aawara gididaysada neera gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን አባቴ ክፉ አስቦብህ፣ ይህን ሳላሳውቅህ ብቀርና በሰላም እንድትሄድ ባላደርግ፣ እግዚአብሔር ክፉ ያድርግብኝ፤ ከዚያም የባሰ ያምጣብኝ። እግዚአብሔር ከአባቴ ጋር እንደ ነበር እንደዚሁ ከአንተም ጋር ይሁን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንተን ለመጒዳት የሚፈልግ ከሆነ ግን፥ ስለ እርሱ ባልገልጥልህና አንተም በሰላም እንድታመልጥ ባላደርግ አባቴ በአንተ ላይ ሊያደርግ ያሰበውን ክፉ ነገር እግዚአብሔር በእኔ ላይ ያድርሰው። እግዚአብሔር ከአባቴ ጋር እንደ ነበር ከአንተም ጋር ይሁን፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቦይ ብኣኻ ኽፉእ መኺሩ እናሃለወ እንተ ዘይነገርኩኻ፥ ብደሓን እውን እንተ ዘይሰደድኩኻ፥ እግዚኣብሄር ይቕዘፈኒ። እግዚኣብሄር ከዓ ኸምቲ ምስ ኣቦይ ዝነበሮ፥ ምሳኻ ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ንዮናታን ከምዚ ይግበሮ፡ ከምዚውን ይወስኮ። ኣቦይ ንኽፈእካ እንተ ደለየ ግና፡ ክነግረካ እየ፡ ብደሓንካ ምእንቲ ኽትከይድ ድማ፡ ክሰደካ እየ። እግዚኣብሄር ከኣ ከምቲ ምስ ኣቦይ ዝነበሮ፡ ምሳኻ ይኹን። |