1 Samuel 19:5 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ህይወቱ ኣብ ኢዱ ኣሕሊፉ ነቲ ፍልስጥኤማዊ ቀተሎ፡ እግዚኣብሄር ድማ ንብዘሎ እስራኤል ዓብዪ ምድሓን ገበረ። ርኢኹም ተሓጒስኩም፤ ስለምንታይ ደኣ ንዳዊት ብዘይ ምኽንያት ክትቀትሎ ኣብ ልዕሊ ንጹህ ደም ክትሓጥእ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነፍ​ሱ​ንም በእጁ ጥሎ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ዊ​ዉን ገደለ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በእ​ርሱ ታላቅ መድ​ኀ​ኒት አደ​ረገ፤ እስ​ራ​ኤ​ልም ሁሉ አይ​ተው ደስ አላ​ቸው፤ በከ​ንቱ ዳዊ​ትን ትገ​ድ​ለው ዘንድ ስለ​ምን በን​ጹሕ ደም ላይ ትበ​ድ​ላ​ለህ?”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነፍሱንም በእጁ ጥሎ ፍልስጥኤማዊውን ገደለ፥ እግዚአብሔርም ለእስራኤል ሁሉ ታላቅ መድኃኒት አደረገ፤ አንተም አይተህ ደስ አለህ፤ በከንቱ ዳዊትን በመግደልህ ስለምን በንጹሕ ደም ላይ ትበድላለህ? ብሎ ስለ ዳዊት መልካም ተናገረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት ፍልስጥኤማዊውን የገደለው በገዛ ሕይወቱ ቆርጦ ነው። ጌታ ለመላው እስራኤል ታላቅ ድልን አቀዳጀ፤ አንተም አይተህ ደስ አለህ። ታዲያ እርሱን በከንቱ በመግደል ዳዊትን በመሰለ ንጹሕ ሰው ላይ ለምን በደል ትፈጽማለህ?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ፕልስጼምያ ዎያ ዎደ ባረ ሸምፖ ቃረትቤና። መና ጎዳይ እስራኤልያ ኡባዉ ዎልቃማ ጾኑዋ እሜዳ፤ ሄዋ በኣደ ኔንካ ናሸታዳ። ያትና፥ ኔን ጌሻ አሳ ናቃናዉ አያዉ ቆፓይ? ጋሱ ባይናን ዳዊታ ዎናዉ አያዉ ኮያይ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I Piliss's'eemiyaa wod'iyaa wode bare shemppoo k'arettibeenna. Med'inaa Goday Israa'eeliyaa ubbaw wolk'k'aama s'oonuwaa immeedda; hewaa be'aade neenikka nashetaadda. Yaatina, neeni geeshsha asaa naak'k'anaw ayaw k'oppay? Gaasuu baynnan Daawita wod'anaw ayaw koyay?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Filisxeeme addeza ba shemppo bayzidi wodhides; GODAY kumeththa Isra7eeles gita xoono immides; nekka hessa be7ada ufayettadasa. Histtiin ne iza coo hada wodhanaas Dawite mala geeshsha asa bolla ays qoho ooththay?» giidi Dawite gishshas lo7eteththi yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ፊሊስጼሜ ኣዴዛ ባ ሼምፖ ባይዚዲ ዎዴስ፤ ጎዳይ ኩሜ ኢስራኤሌስ ጊታ ጾኖ ኢሚዴስ፤ ኔካ ሄሳ ቤኣዳ ኡፋዬታዳሳ። ሂስቲን ኔ ኢዛ ጮ ሃዳ ዎናስ ዳዊቴ ማላ ጌሻ ኣሳ ቦላ ኣይስ ቆሆ ኦይ?» ጊዲ ዳዊቴ ጊሻስ ሎኤቴ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ፍልስፄመ አድያ ዎዳ ዎደ ባ ሸምፑዋስ ቃትቤና። ጎዳይ እስራኤለ ኡባስ ግታ ፆኖ እሚስ፤ ሄሳ በአዳ ነካ ኡፋይታዳሳ። ያትን፥ ኔኒ ጌሻ አስ ቆሀናዉ አይስ ቆፓይ? ጋሶይ ባይና ዳዊታ ዎናዉ አይስ ኮያይ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I Filisxeeme addiya wodhida wode ba shempuwas qadhetibeenna. Goday Isra7eele ubbaas gita xoono immis; hessa be7ada neka ufaytadasa. Yaatin, neeni geeshsha asi qohanaw ayis qopay? Gaasoy bayna Dawita wodhanaw ayis koyay?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት ፍልስጥኤማዊውን የገደለው በገዛ ሕይወቱ ቈርጦ ነው። እግዚአብሔር ለመላው እስራኤል ታላቅ ድልን አቀዳጀ፤ አንተም አይተህ ደስ አለህ። ታዲያ እርሱን በከንቱ በመግደል ዳዊትን በመሰለ ንጹሕ ሰው ላይ ለምን በደል ትፈጽማለህ?”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱ ለሕይወቱ ሳይሳሳ በመጋፈጥ ጎልያድን ገደለ፤ እግዚአብሔርም ለእስራኤል ታላቅ ድልን አቀዳጀ፤ አንተም ይህን ባየህ ጊዜ ደስ ብሎህ ነበር፤ ታዲያ አሁን አንተ በንጹሕ ሰው ላይ በደል ለመሥራት ስለምን ታስባለህ? ምክንያት በሌለውስ ነገር ዳዊትን ለመግደል ስለምን ፈለግኽ?”
Amharic Tigrinya 2011 ዮናታን ድማ ነቦኡ ሳኦል፡ ዳዊት ኣይበደለካን፡ ግብሩ ኸኣ ንኣኻ ዓብዪ ጥቕሚ እዩ እሞ፡ ንጉስ ብጊልያኡ ዳዊት ኣይሕጣእ። ነፍሱ ኣብ ኢዱ ገይሩ ድማ ነቲ ፍልስጥኤማዊ ቐተሎ። እግዚኣብሄር ከኣ ንብዘሎ እስራኤል ዓብዪ ምድሓን ገበረ። ንስኻውን ነዚ ርኢኻ ተሐጐስካ። ስለምንታይከ ንዳዊት ብዘይ ምኽንያት ብምቕታልካ ኣብ ንጹህ ደም እትሐጥእ ኢሉ ብዛዕባ ዳዊት ጽቡቕ ተዛረበ።