1 Samuel 19:24 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ እውን ክዳውንቱ ኣውጺኡ ኣብ ቅድሚ ሳሙኤል ብተመሳሳሊ መገዲ ተነበየ፡ ምሉእ መዓልትን ምሉእ ለይትን ድማ ዕርቃኑ ደቀሰ። ስለዚ ንሳቶም፡ ሳኦል እውን ካብ ነብያት ድዩ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ልብ​ሱ​ንም አወ​ለቀ፤ በፊ​ታ​ቸ​ውም ትን​ቢት ተና​ገረ፤ ራቁ​ቱ​ንም ወድቆ በዚያ ቀን ሁሉ በዚ​ያም ሌሊት ሁሉ ተጋ​ደመ። ስለ​ዚህ፥ “ሳኦል ደግሞ ከነ​ቢ​ያት መካ​ከል ነውን?” ይባ​ባሉ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ልብሱንም አወለቀ፥ በሳሙኤልም ፊት ትንቢት ተናገረ፥ ራቁቱንም ወድቆ በዚያ ቀን ሁሉ በዚያም ሌሊት ሁሉ ተጋደመ። ስለዚህ። ሳኦል ደግሞ ከነቢያት መካከል ነውን? ይባባሉ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም ልብሱን አውልቆ፥ በሳሙኤልም ፊት ደግሞ ትንቢት ተናገረ፤ በዚህ ሁኔታም ቀኑንና ሌሊቱን በሙሉ ራቁቱን ተጋደመ። ሕዝቡ፥ “ሳኦልም ደግሞ ከነቢያት እንደ አንዱ ሆኖ ተቆጠረ?” ካለው የተነሣ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ብ ጋኪደ፥ ባረ ማዩዋ ቃሪደ፥ ሳመላ ስንን ትምቢትያ ኦዴዳ፤ ሄ ጋላሳ ኡባነ ቃማ ኡባ ካሎ ግሴዳ። አሳይ፥ “ሳኦለካ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ዛቴየ?” ጉሳይ ሀዋሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Bi gakkiide, bare mayuwaa k'aariide, Sammeela sintsan timbbitiyaa odeedda; he gallassaa ubbaanne k'ammaa ubbaa kallo giseedda. Asay, «Saa'oolekka timbbitiyaa odiyaawanttu zateeyye?» guussay hawaassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izikka ba may7o kessi yeggidi Sameela sinththan tinbite yootides. Hessaththo izi kumeththa gallassinne kumeththa omars kallo ichchides. Derey iza, «Sa7ooli nabetappe issaa mala qoodettidee?» giday hessa gishshassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚካ ባ ማይኦ ኬሲ ዬጊዲ ሳሜላ ሲንን ቲንቢቴ ዮቲዴስ። ሄሳ ኢዚ ኩሜ ጋላሲኔ ኩሜ ኦማርስ ካሎ ኢቺዴስ። ዴሬይ ኢዛ፥ «ሳኦሊ ናቤታፔ ኢሳ ማላ ቆዴቲዴ?» ጊዳይ ሄሳ ጊሻሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ባ ማኡዋ ቃርድ፥ ሳሜላ ስንን ትንብተ ኦድስ፤ ጋላስነ ቃማ ኩመ ካሎ ዝንእስ። አሳይ፥ “ሳኦልካ ናበታፐ እሱዋ ግድደየ” ገይስ ሄሳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I ba ma7uwa qaaridi, Sameela sinthan tinbite odis; gallasinne qamma kumethi kallo zin7is. Asay, “Saa7olika nabetape issuwa gidideye” geysi hessasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም ልብሱን አውልቆ፣ በሳሙኤልም ፊት ደግሞ ትንቢት ተናገረ፤ በዚህ ሁኔታም ቀኑንና ሌሊቱን በሙሉ ራቍቱን ተጋደመ። ሕዝቡ፣ “ሳኦልም ደግሞ ከነቢያት እንደ አንዱ ሆኖ ተቈጠረ?” ያለው በዚህ ምክንያት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ ሳሙኤልም ፊት ሲቀርብ ልብሱን አውልቆ ትንቢት እየተናገረ፤ ቀኑንም ሌሊቱንም ሁሉ ራቁቱን በዚያው ተጋድሞ ዋለ፤ “ሳኦልም ከነቢያት እንደ አንዱ ሆኖ ተቈጠርን?” የሚለው የምሳሌ አነጋገር የመነጨው ከዚህ የተነሣ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ድማ ኽዳውንቱ ደርቢዩ ኣብ ቅድሚ ሳሙኤል ተነበየ፤ ጥራሑ ኾይኑ ኸዓ ምሉእ መዓልትን ምሉእ ለይትን ወዲቑ ነበረ። ስለዙይ ከዓ እዮም “ሳኦል እውንዶ ኻብ ወገን ነቢያት እዩ?” ይበሃሃሉ ዝነበሩ።