1 Samuel 19:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብኡ ናብ ናጆት ኣብ ራማ ከደ፣ መንፈስ ኣምላኽ እውን ኣብ ልዕሊኡ ነበረ፣ ክሳዕ ናብ ናጆት ኣብ ራማ ዚመጽእ ድማ ይንበየሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ አውቴዘራማም ሄደ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በእርሱ ደግሞ ወረደ፤ እርሱም ሄደ፤ ወደ አውቴዘራማም እስኪመጣ ድረስ ትንቢት ይናገር ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ አርማቴምም አገር ወደ ነዋትዘራማ ሄደ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በእርሱ ደግሞ ወረደ፥ እርሱም ሄደ፥ ወደ አርማቴምም አገር ወደ ነዋትዘራማ እስኪመጣ ድረስ ትንቢት ይናገር ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ሳኦል በራማ ወደምትገኘው ወደ የራማዋ ናዮት ሄደ፤ ሲሄድ ሳለም የእግዚአብሔር መንፈስ በእርሱም ላይ ደግሞ ወረደ፤ ወደ ናዮት እስኪደርስ ድረስም ትንቢት እየተናገረ ተጓዘ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ሳኦል ራማን ደእያ ናዮታ ቤዳ፤ ቃይ ጾሳ አያናይ አ ቦላካ ዎዳ፤ ራማን ደእያ ናዮታ ጋካናዉ፥ ትምቢትያ ኦዲደ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Saa'ooli Raaman de'iyaa Naayoota beedda; k'ay S'oossaa Ayyaanay Aa bollakka wod'd'eedda; Raaman de'iyaa Naayoota gakkanaw, timbbitiyaa odiidde beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Sa7ooli Eraaman diza Newate bides; Xoossa Ayanay iza bollaka wodhdhides. Izi biidi Newate gakkanaashe tinbite yootishe bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሳኦሊ ኤራማን ዲዛ ኔዋቴ ቢዴስ፤ ጾሳ ኣያናይ ኢዛ ቦላካ ዎዴስ። ኢዚ ቢዲ ኔዋቴ ጋካናሼ ቲንቢቴ ዮቲሼ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ሳኦል ራማን ደእያ ናዮታ ብስ፤ ቃስ ፆሳ አያናይ እያ ቦላካ ዎን፥ ራማን ደእያ ናዮታ ጋካናዉ ትንብተ ኦድሸ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Saa7oli Raman de7iya Nayoota bis; qassi Xoossa Ayyaanay iya bollaka wodhin, Raman de7iya Nayoota gakanaw tinbite odishe bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ሳኦል በአርማቴም ወደምትገኘው ወደ ነዋት ዘራማ ሄደ፤ የእግዚአብሔር መንፈስ በእርሱም ላይ ደግሞ ወረደ፤ ወደ ነዋት እስኪደርስ ድረስም ትንቢት እየተናገረ ተጓዘ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደዚያም በማምራት ላይ ሳለ የእግዚአብሔር መንፈስ በእርሱም ላይ ወረደበት፤ እስከ ናዮት በሚያደርሰው መንገድ ሁሉ ትንቢት ይናገር ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳኦል ከዓ ናብኡ፥ ናብ ኣውቴዝራማ ናይ ኣርማቴም ከደ፤ ኣብ ልዕሊኡ ድማ መንፈስ እግዚኣብሄር መፀ፤ ኣብ ኣውቴዝራማ ናይ ኣርማቴም ክሳዕ ዝበፅሕ ኸዓ እናተነበየ ኸደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ ናብኡ፡ ናብ ናዮት ናይ ራማ ኸደ፡ ኣብ ልዕሊኡ ድማ መንፈስ ኣምላኽ መጾ፡ ኣብ ናዮት ናይ ራማ ኽሳዕ ዚመጽእ ከኣ እናተነበየ ኸደ። |