1 Samuel 19:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ናብ ራማ ከይዱ፡ ናብ ሓንቲ ኣብ ሰጉ ዘላ ዓብዪ ዒላ መጸ። ኢሉ ሓተተ፡ ሳሙኤልን ዳዊትን ኣበይ ኣለዉ? ሓደ ድማ፡ እንሆ፡ ኣብ ራማ ምስ ናዮት ኣለዉ፡ በለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳኦልም እጅግ ተቈጣ፤ እርሱም ደግሞ ወደ አርማቴም መጣ፤ በመሴፋም አውድማ ወዳለው ወደ ታላቁ የውኃ ጕድጓድ ደረሰ። “ሳሙኤልና ዳዊት የት ናቸው?” ብሎ ጠየቀ፤ “እነሆ፥ በአውቴዘራማ ናቸው” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሳኦልም ቍጣ ነደደ፥ እርሱም ደግሞ ወደ አርማቴም መጣ፥ በሤኩም ወዳለው ወደ ታላቁ የውኃ ጕድጓድ ደረሰ። ሳሙኤልና ዳዊት የት ናቸው? ብሎ ጠየቀ፤ አንድ ሰውም። እነሆ፥ በአርማቴም አገር በነዋትዘራማ ናቸው አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመጨረሻም፥ እርሱ ራሱ ወደ ራማ ሄደ፤ ከዚያም በሴኩ ወዳለው ትልቅ የውሃ ማጠራቀሚያ ጉድጓድ እንደ ደረሰ፥ “ሳሙኤልና ዳዊት የት ናቸው?” ሲል ጠየቀ። አንድ ሰውም “በራማ በምትገኘው የራማዋ ናዮት ናቸው” ብሎ ነገረው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ እ ባረ ሁጲያዉ ራማ ባናዉ ደንዴዳ፤ ቢደ ሴኩን ደእያ ዎልቃማ ኦላ ጋኬዳ፤ “ሳመልነ ዳዊተነ ሀቃን ደኢኖ?” ያጊደ ኦቼዳ። ኡንቱንቱ፥ “ህን ራማን ደእያ ናዮታን ደኢኖ” ያጊደ ዛሬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, I bare huup'iyaw Raama baanaw denddeedda; biide Seekun de'iyaa wolk'k'aama ollaa gakkeedda; «Sammeelinne Daawitenne hak'an de'iinoo?» yaagiide oochcheedda. Unttunttu, «Hini Raaman de'iyaa Naayootan de'iino» yaagiide zaareeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wurseththan izi ba hu7era Eraama bides; heeppeka Sekkun diza gita haath eelissiza ollaako gakkida mala, «Sameelinne Dawiti awan dizoo?» gi oychchides. Issi asi izas, «Eraaman diza Newaten deettes» gi yootides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዉርሴን ኢዚ ባ ሁኤራ ኤራማ ቢዴስ፤ ሄፔካ ሴኩን ዲዛ ጊታ ሃ ኤሊሲዛ ኦላኮ ጋኪዳ ማላ፥ «ሳሜሊኔ ዳዊቲ ኣዋን ዲዞ?» ጊ ኦይቺዴስ። ኢሲ ኣሲ ኢዛስ፥ «ኤራማን ዲዛ ኔዋቴን ዴቴስ» ጊ ዮቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዉርሰን፥ ሳኦል ባ ሁጰን ራማ ብድ፥ ሴኩን ደእያ ግታ ኦላ ጋክድ፥ “ሳሜልነ ዳዊቲ አዉን ደኦና?” ያግድ ኦይችስ። ኤንቲ፥ “ህንን ራማን ደእያ ናዮታን ደኦሶና” ያግድ ዛርዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wursethan, Saa7oli ba huuphen Rama bidi, Seekun de7iya gita ollaa gakidi, “Sameelinne Dawiti awun de7oona?” yaagidi oychis. Enti, “Hinin Raman de7iya Nayootan de7oosona” yaagidi zaaridosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመጨረሻም፣ እርሱ ራሱ ወደ አርማቴም ሄደ፤ ከዚያም በሤኩ ወዳለው ትልቅ የውሃ ማጠራቀሚያ ጕድጓድ እንደ ደረሰ፣ “ሳሙኤልና ዳዊት የት ናቸው?” ሲል ጠየቀ። አንድ ሰውም “በአርማቴም በምትገኘው በነዋት ዘራማ ናቸው” ብሎ ነገረው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ እርሱ ራሱ ወደ ራማ ለመሄድ ተነሣ፤ እዚያም ሴኩ በሚባለው ስፍራ ወደሚገኘው ወደ አንድ ታላቅ የውሃ ጒድጓድ በደረሰ ጊዜ “ሳሙኤልና ዳዊት የሚገኙት የት ነው?” ብሎ ቢጠይቅ፥ በናዮት መኖራቸው ተነገረው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ቝጥዓ ሳኦል ነደደ፤ ባዕሉውን ናብ ኣርማቴም ኸደ፤ ናብቲ ኣብ ሴኩ ዘሎ ዓብዪ ዒላ ምስ በፅሐ ድማ፥ “ሳሙኤልን ዳዊትን ኣበይ እዮም ዘለዉ?” ኢሉ ጠየቐ። “እነሆ፥ ሓደ ሰብ ኣብ ኣውቴዝራማ ናይ ኣርማቴም ኣለዉ” ኢሉ መለሰሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንሱ ናብ ራማ ኸደ፡ ናብቲ ኣብ ሴኩ ዘሎ ዓብዪ ዔላ ምስ መጸ ድማ፡ ሳሙኤልን ዳዊትን ኣበይ እዮም ዘለውኢሉ ጠየቐ። እንሆ፡ ኣብ ናዮት ናይ ራማ ኣለው፡ በሎ። |