1 Samuel 19:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪኡ ዳዊት ሃዲሙ ኣምሊጡ ናብ ሳሙኤል ኣብ ራማ መጺኡ ሳኦል ዝገበሮ ዅሉ ነገሮ። ንሱን ሳሙኤልን ድማ ከይዶም ኣብ ናዮት ተቐመጡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ሸሽቶ አመለጠ፤ ወደ አርማቴምም ወደ ሳሙኤል መጣ፤ ሳኦልም ያደረገበትን ሁሉ ነገረው፤ እርሱና ሳሙኤልም ሄዱ፤ በአውቴዘራማም ተቀመጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ሸሽቶ አመለጠ፥ ወደ አርማቴምም ወደ ሳሙኤል መጣ፥ ሳኦልም ያደረገበትን ሁሉ ነገረው፤ እርሱና ሳሙኤልም ሄዱ በነዋትዘራማም ተቀመጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊት ሸሽቶ ካመለጠ በኋላ፥ ወደ ራማ ወደ ሳሙኤል ሄደ፥ ሳኦል ያደረገበትን ሁሉ ነገረው። ከዚያም እርሱና ሳሙኤል ወደ ናዮት ሄደው በዚያ ተቀመጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ባቃት አቲደ፥ ራማን ደእያ ሳሜላኮ ቤዳ፤ ሳኦል ባረና ኦዳ ኡባባ ሳሜላዉ ኦዴዳ። እነ ሳመል ራማን ደእያ ናዮታ ግያ ሳኣን ቢደ ኡቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite bak'ati attiide, Raaman de'iyaa Sammeelakko beedda; Saa'ooli barena ootseedda ubbabaa Sammeelaw odeedda. Inne Sammeeli Raaman de'iyaa Naayoota giyaa sa'aan biide utteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti baqati attidaappe guye gede Eraaman diza Sameelakko bides; Sa7ooli iza bolla ooththidayssa ubbaa izas yootides. Hessafe guye izinne Sameeli Newaten uttida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ባቃቲ ኣቲዳፔ ጉዬ ጌዴ ኤራማን ዲዛ ሳሜላኮ ቢዴስ፤ ሳኦሊ ኢዛ ቦላ ኦዳይሳ ኡባ ኢዛስ ዮቲዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ኢዚኔ ሳሜሊ ኔዋቴን ኡቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ከስ ኤክድ ራማን ደእያ ሳሜላኮ ብድ ሳኦል ባና ኦዳ ኡባ እያዉ ኦድስ። ዳዊትነ ሳሜል ናዮታ ብድ ያን ኡትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti kessi ekidi Raman de7iya Sameelako bidi Saa7oli bana oothida ubbaa iyaw odis. Dawitinne Sameeli Nayoota bidi yan uttidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት ሸሽቶ ካመለጠ በኋላ፣ ወደ አርማቴም ወደ ሳሙኤል ሄደ፣ ሳኦል ያደረገበትን ሁሉ ነገረው። ከዚያም እርሱና ሳሙኤል ወደ ነዋት ሄደው ተቀመጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም አምልጦ ሳሙኤል ወደነበረበት ወደ ራማ መጣ፤ ሳኦል ያደረገበትንም በደል ሁሉ ነገረው፤ ከዚህም በኋላ ሳሙኤልና ዳዊት በራማ ወደምትገኘው ወደ ናዮት ሄደው በዚያ ተቀመጡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ ሃዲሙ ኣምለጠ፤ ናብ ሳሙኤል ናብ ኣርማቴም ከዓ መፀ፤ እቲ ሳኦል ኵሉ ዝገበሮውን ነገሮ። ንሱን ሳሙኤልን ድማ ናብ ኣውቴዝራማ ኸይዶም ተቐመጡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ሀዲሙ ኣምለጠ፡ ናብ ሳሙኤል ናብ ራማ ኸኣ መጸ፡ እቲ ሳኦል ዝገበሮ ዂሉ ድማ ነገሮ። ንሱን ሳሙኤልን ከኣ ናብ ናዮት ከይዶም ኣብኡ ተቐመጡ። |