1 Samuel 19:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪኡ ዳዊት ሃዲሙ ኣምሊጡ ናብ ሳሙኤል ኣብ ራማ መጺኡ ሳኦል ዝገበሮ ዅሉ ነገሮ። ንሱን ሳሙኤልን ድማ ከይዶም ኣብ ናዮት ተቐመጡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ሸሽቶ አመ​ለጠ፤ ወደ አር​ማ​ቴ​ምም ወደ ሳሙ​ኤል መጣ፤ ሳኦ​ልም ያደ​ረ​ገ​በ​ትን ሁሉ ነገ​ረው፤ እር​ሱና ሳሙ​ኤ​ልም ሄዱ፤ በአ​ው​ቴ​ዘ​ራ​ማም ተቀ​መጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ሸሽቶ አመለጠ፥ ወደ አርማቴምም ወደ ሳሙኤል መጣ፥ ሳኦልም ያደረገበትን ሁሉ ነገረው፤ እርሱና ሳሙኤልም ሄዱ በነዋትዘራማም ተቀመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት ሸሽቶ ካመለጠ በኋላ፥ ወደ ራማ ወደ ሳሙኤል ሄደ፥ ሳኦል ያደረገበትን ሁሉ ነገረው። ከዚያም እርሱና ሳሙኤል ወደ ናዮት ሄደው በዚያ ተቀመጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ባቃት አቲደ፥ ራማን ደእያ ሳሜላኮ ቤዳ፤ ሳኦል ባረና ኦዳ ኡባባ ሳሜላዉ ኦዴዳ። እነ ሳመል ራማን ደእያ ናዮታ ግያ ሳኣን ቢደ ኡቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite bak'ati attiide, Raaman de'iyaa Sammeelakko beedda; Saa'ooli barena ootseedda ubbabaa Sammeelaw odeedda. Inne Sammeeli Raaman de'iyaa Naayoota giyaa sa'aan biide utteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti baqati attidaappe guye gede Eraaman diza Sameelakko bides; Sa7ooli iza bolla ooththidayssa ubbaa izas yootides. Hessafe guye izinne Sameeli Newaten uttida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ባቃቲ ኣቲዳፔ ጉዬ ጌዴ ኤራማን ዲዛ ሳሜላኮ ቢዴስ፤ ሳኦሊ ኢዛ ቦላ ኦዳይሳ ኡባ ኢዛስ ዮቲዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ኢዚኔ ሳሜሊ ኔዋቴን ኡቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ከስ ኤክድ ራማን ደእያ ሳሜላኮ ብድ ሳኦል ባና ኦዳ ኡባ እያዉ ኦድስ። ዳዊትነ ሳሜል ናዮታ ብድ ያን ኡትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti kessi ekidi Raman de7iya Sameelako bidi Saa7oli bana oothida ubbaa iyaw odis. Dawitinne Sameeli Nayoota bidi yan uttidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት ሸሽቶ ካመለጠ በኋላ፣ ወደ አርማቴም ወደ ሳሙኤል ሄደ፣ ሳኦል ያደረገበትን ሁሉ ነገረው። ከዚያም እርሱና ሳሙኤል ወደ ነዋት ሄደው ተቀመጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትም አምልጦ ሳሙኤል ወደነበረበት ወደ ራማ መጣ፤ ሳኦል ያደረገበትንም በደል ሁሉ ነገረው፤ ከዚህም በኋላ ሳሙኤልና ዳዊት በራማ ወደምትገኘው ወደ ናዮት ሄደው በዚያ ተቀመጡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ ሃዲሙ ኣምለጠ፤ ናብ ሳሙኤል ናብ ኣርማቴም ከዓ መፀ፤ እቲ ሳኦል ኵሉ ዝገበሮውን ነገሮ። ንሱን ሳሙኤልን ድማ ናብ ኣውቴዝራማ ኸይዶም ተቐመጡ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ ሀዲሙ ኣምለጠ፡ ናብ ሳሙኤል ናብ ራማ ኸኣ መጸ፡ እቲ ሳኦል ዝገበሮ ዂሉ ድማ ነገሮ። ንሱን ሳሙኤልን ከኣ ናብ ናዮት ከይዶም ኣብኡ ተቐመጡ።