1 Samuel 19:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳኦል ድማ ንሚካል፡ ስለምንታይ ከምኡ ኣታሊልካኒ፡ ንጸላኢየይ ድማ ሰዲድካዮ፡ ንሱ ኸኣ ኣምለጠ፧ ሚካል ድማ ንሳኦል መለሰሉ፡ ንሱ ድማ፡ ሕደግኒ፡ በለኒ። ስለምንታይ ክቐትለካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳኦልም ሜልኮልን አላት፥ “ስለምን እንዲህ አታለልሽኝ? ጠላቴን አስኰበለልሽ፤ እንዲያመልጥም አደረግሽው?” ሜልኮልም ለሳኦል፥ “እርሱ፦ አውጥተሽ ስደጂኝ፤ አለዚያ እገድልሻለሁ አለኝ” አለችው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳኦልም ሜልኮልን። ስለ ምን እንዲህ አድርገሽ አታለልሽኝ? ጠላቴን አስኰበለልሽው አላት። ሜልኮልም ለሳኦል። እርሱ። አውጥተሽ ስደጂኝ፥ አለዚያም እገድልሻለሁ አለኝ ብላ መለሰችለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳኦልም ሜልኮልን፥ “እንዲህ አድርገሽ ለምን አታለልሽኝ? ጠላቴ እንዲያመልጥ የሰደድሽው ለምንድን ነው?” ሲል ጠየቃት። ሜልኮልም፥ “ ‘እንዳመልጥ እርጂኝ፤ ያለዚያ እገድልሻለሁ’ አለኝ” ብላ መለሰችለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኦል ሚካሎ፥ “ኔን አያዉ ሀዋዳን ኦደ ታና ጭማድ? ታ ሞርኪ ከስ አካናዳን አያዉ ባቃትሳዲ?” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉየ ሚካላ፥ “እ ታና፥ ‘ታና ከሳደ የዳ፤ ህና ዮፐ፥ ታን ኔና ዎና’ ያጌዳ” ያጋደ ዛራዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saa'ooli Miikaalo, «Neeni ayaw hawaadan ootsaade taana c'immaad? Ta morkkii kessi akkanaadan ayaw bak'atissaadii?» yaageedda. Hewaappe guyye Miikaala, «I taana, ‹Taana kessaade yedda; hinna d'ayooppe, taani neena wod'ana› yaageedda» yaagaade zaaraaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sa7ooli Milikoolo, «Ne histta baleththada ta morkkey taappe kessi ekkana mala aazas ooththadii?» gi oychchides. Milkoolakka, « ‹Ta kessa ekka attana mala tana maadda; akkay giikko ta nena wodhana› gides» ga zaaradus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳኦሊ ሚሊኮሎ፥ «ኔ ሂስታ ባሌዳ ታ ሞርኬይ ታፔ ኬሲ ኤካና ማላ ኣዛስ ኦዲ?» ጊ ኦይቺዴስ። ሚልኮላካ፥ « ‹ታ ኬሳ ኤካ ኣታና ማላ ታና ማዳ፤ ኣካይ ጊኮ ታ ኔና ዎና› ጊዴስ» ጋ ዛራዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦል መልኮሎ፥ “ኔኒ አይስ ሀይሳዳ ኦዳ ታና ጭማዲ? ታ ሞርከይ ከስ ኤካና መላ አይስ ኦዲ?” ያግስ። ምልኮላ ዛራዳ፥ “እ ታኮ፥ ‘ታና ከሳዳ የዳ፤ እፅኮ ታ ነና ዎና’ ያግስ” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7oli Melkoolo, “Neeni ayis haysada oothada tana cimmadii? Ta morkey kessi ekana mela ayis oothadii?” yaagis. Milkoola zaarada, “I taako, ‘Tana kessada yedda; ixiko ta nena wodhana’ yaagis” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳኦልም ሜልኮልን፣ “እንዲህ አድርገሽ ያታለልሽኝ፣ ጠላቴ እንዲያመልጥ የሰደድሽው ለምንድን ነው?” ሲል ጠየቃት። ሜልኮልም፣ “ ‘እንዳመልጥ እርጂኝ፤ አለዚያ እገድልሻለሁ’ አለኝ” ብላ መለሰችለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳኦልም ሜልኮልን “ጠላቴ የሚያመልጥበትን ተንኰል በመሥራት ስለምን እንዲህ አታለልሽኝ?” ሲል ጠየቃት። እርስዋም “እኔ ምን ላድርግ፥ ‘ማምለጥ እንድችል ካልረዳሽኝ እገድልሻለሁ’ አለኝ” ስትል መለሰችለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ሳኦል ንሜልኮል “ስለ ምንታይከ ኸምዙይ ጌርኪ ኣታለልክኒ? ነቲ ፀላእየይከ ስለ ምንታይ ከምልጥ ሓደግክዮ?” በላ። ሜልኮል ከዓ ንሳኦል “ንሱ ‘ከምልጥ ሕደግኒ፤ እንተ ዘይኮነ ኽቐትለኪ እየ’ ኢሉኒ” በለቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ሳኦል ንሚካል፡ ስለምንታይ ነቲ ጸላእየይ ኬምልጥ ይኼድ ብምሕዳግኪ ዝጠበርክኒ በላ። ሚካል ከኣ ንሳኦል፡ ንሱ፡ ክኸይድ ሕደግኒ፡ እንተ ዘይኰይኑስ ክቐትለኪ እየ፡ ኢሉኒ፡ በለቶ። |