1 Samuel 19:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳኦልውን ናብ ቤት ዳዊት ልኡኻት ሰደደ፡ ንጉሆ ድማ ክሕልውዎን ክቐትልዎን፤ ሚካል ሰበይቲ ዳዊት ድማ ነዚ ነገረቶ እሞ፡ ሎሚ ምሸት ህይወትካ እንተዘይኣድሓንካ ጽባሕ ክትቅተል ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳኦ​ልም ዳዊ​ትን ጠበ​ቀው፤ በነ​ጋው እን​ዲ​ገ​ድ​ሉት መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ቹን ወደ ዳዊት ቤት ላከ፤ ሚስ​ቱም ሜል​ኮል፥ “በዚ​ህች ሌሊት ነፍ​ስ​ህን ካላ​ዳ​ንህ ነገ ትገ​ደ​ላ​ለህ” ብላ ነገ​ረ​ችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳኦልም ዳዊትን ጠብቀው በነጋው እንዲገድሉት መልእክተኞቹን ወደ ዳዊት ቤት ላከ፤ ሚስቱም ሜልኮል። በዚህች ሌሊት ነፍስህን ካላዳንህ ነገ ትገደላለህ ብላ ነገረችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳኦልም የዳዊትን ቤት ከበው በማለዳ እንዲገድሉት ሰዎችን ላከ። የዳዊት ሚስት ሜልኮል ግን፥ “ሕይወትህን ለማትረፍ በዚህች ሌሊት ካልሸሸህ፥ በነገው ቀን ትገደላለህ” ብላ አስጠነቀቀችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ “ዳዊታ ጎልያ ናጊደ፥ ጉራ አ ዎተ” ያጊደ ሳኦል አሳ ዳዊታ ሶ ኪቴዳ። ያትና፥ ዳዊታ ማቻታ ሚካላ፥ “ሀቼ ቃማ ኔን ነ ሸምፑዋ አሻና ዮፐ፥ ዎንት ሀይቃሳ” ያጋደ ዳዊታዉ ኦዳዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, «Daawita golliyaa naagiide, guura Aa wod'ite» yaagiide Saa'ooli asaa Daawita soo kiitteedda. Yaatina, Daawita machata Miikaala, «Hachche k'amma neeni ne shemppuwaa ashshana d'ayooppe, wontti hayk'k'aasa» yaagaadde Daawitaw odaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sa7ooli Dawite keeth yuuyi aadhdhidi iza wodhana asata kiittides; Dawite machcha Milkoola gidikko, «Neni ne shemppo ashshanaas baqatontta aggiko wonto hayqqaasa» gaada minththa yootadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳኦሊ ዳዊቴ ኬ ዩዪ ኣዲ ኢዛ ዎና ኣሳታ ኪቲዴስ፤ ዳዊቴ ማቻ ሚልኮላ ጊዲኮ፥ «ኔኒ ኔ ሼምፖ ኣሻናስ ባቃቶንታ ኣጊኮ ዎንቶ ሃይቃሳ» ጋዳ ሚን ዮታዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊታ ኬን ናግድ ዎንታ ዎና መላ ሳኦል አሰ ኪትስ። ዳዊታ ማችያ መልኮላ፥ “ሀች ቃማ ኔኒ ነ ሸምፑዋ አሾና እፅኮ፥ ዎንቶ ሀይቃሳ” ያጋዳ ዳዊታስ ኦዳሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawita keethan naagidi wonta wodhana mela Saa7oli ase kiittis. Dawita machiya Melkoola, “Hachi qamma neeni ne shempuwa ashshona ixiko, wonto hayqaasa” yaagada Dawitas odasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳኦልም የዳዊትን ቤት ከብበው በማለዳ እንዲገድሉት ሰዎችን ላከ። የዳዊት ሚስት ሜልኮል ግን፣ “ሕይወትህን ለማትረፍ በዚህች ሌሊት ካልሸሸህ፣ በነገው ቀን ትገደላለህ” ብላ አስጠነቀቀችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያኑ ምሽት ሳኦል የዳዊትን ቤት ከበው ማለዳ እንዲገድሉት ሰዎችን ላከ፤ የዳዊት ሚስት ሜልኮል “ዛሬ ማታ ነፍስህን ካላዳንህ በቀር ነገ ጧት ትገደላለህ” ስትል አስጠነቀቀችው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳኦል ድማ፥ ሕልው ሓዲሮም ንግሆ ምእንቲ ኽቐትልዎ፥ ናብ ቤት ዳዊት ልኡኻት ሰደደ። ሜልኮል ሰበይቲ ዳዊት ግና “በዛ ለይቲ እዚኣ ነፍስኻ እንተ ዘየድሓንካ፥ ፅባሕ ክትቅተል ኢኻ” ኢላ ነገረቶ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳኦል ድማ፡ ሕልው ሐዲሮም ንግሆ ምእንቲ ኪቐትልዎስ፡ ናብ ቤት ዳዊት ልኡኻት ሰደደ። ሚካል ሰበይቲ ዳዊት ግና፡ በዛ ለይቲ እዚኣ ነፍስኻ እንተ ዘየድሐንካ፡ ጽባሕ ክትመውት ኢኻ፡ ኢላ ነገረቶ።