1 Samuel 19:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳኦልውን ናብ ቤት ዳዊት ልኡኻት ሰደደ፡ ንጉሆ ድማ ክሕልውዎን ክቐትልዎን፤ ሚካል ሰበይቲ ዳዊት ድማ ነዚ ነገረቶ እሞ፡ ሎሚ ምሸት ህይወትካ እንተዘይኣድሓንካ ጽባሕ ክትቅተል ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳኦልም ዳዊትን ጠበቀው፤ በነጋው እንዲገድሉት መልእክተኞቹን ወደ ዳዊት ቤት ላከ፤ ሚስቱም ሜልኮል፥ “በዚህች ሌሊት ነፍስህን ካላዳንህ ነገ ትገደላለህ” ብላ ነገረችው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳኦልም ዳዊትን ጠብቀው በነጋው እንዲገድሉት መልእክተኞቹን ወደ ዳዊት ቤት ላከ፤ ሚስቱም ሜልኮል። በዚህች ሌሊት ነፍስህን ካላዳንህ ነገ ትገደላለህ ብላ ነገረችው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳኦልም የዳዊትን ቤት ከበው በማለዳ እንዲገድሉት ሰዎችን ላከ። የዳዊት ሚስት ሜልኮል ግን፥ “ሕይወትህን ለማትረፍ በዚህች ሌሊት ካልሸሸህ፥ በነገው ቀን ትገደላለህ” ብላ አስጠነቀቀችው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ “ዳዊታ ጎልያ ናጊደ፥ ጉራ አ ዎተ” ያጊደ ሳኦል አሳ ዳዊታ ሶ ኪቴዳ። ያትና፥ ዳዊታ ማቻታ ሚካላ፥ “ሀቼ ቃማ ኔን ነ ሸምፑዋ አሻና ዮፐ፥ ዎንት ሀይቃሳ” ያጋደ ዳዊታዉ ኦዳዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, «Daawita golliyaa naagiide, guura Aa wod'ite» yaagiide Saa'ooli asaa Daawita soo kiitteedda. Yaatina, Daawita machata Miikaala, «Hachche k'amma neeni ne shemppuwaa ashshana d'ayooppe, wontti hayk'k'aasa» yaagaadde Daawitaw odaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sa7ooli Dawite keeth yuuyi aadhdhidi iza wodhana asata kiittides; Dawite machcha Milkoola gidikko, «Neni ne shemppo ashshanaas baqatontta aggiko wonto hayqqaasa» gaada minththa yootadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳኦሊ ዳዊቴ ኬ ዩዪ ኣዲ ኢዛ ዎና ኣሳታ ኪቲዴስ፤ ዳዊቴ ማቻ ሚልኮላ ጊዲኮ፥ «ኔኒ ኔ ሼምፖ ኣሻናስ ባቃቶንታ ኣጊኮ ዎንቶ ሃይቃሳ» ጋዳ ሚን ዮታዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊታ ኬን ናግድ ዎንታ ዎና መላ ሳኦል አሰ ኪትስ። ዳዊታ ማችያ መልኮላ፥ “ሀች ቃማ ኔኒ ነ ሸምፑዋ አሾና እፅኮ፥ ዎንቶ ሀይቃሳ” ያጋዳ ዳዊታስ ኦዳሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawita keethan naagidi wonta wodhana mela Saa7oli ase kiittis. Dawita machiya Melkoola, “Hachi qamma neeni ne shempuwa ashshona ixiko, wonto hayqaasa” yaagada Dawitas odasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳኦልም የዳዊትን ቤት ከብበው በማለዳ እንዲገድሉት ሰዎችን ላከ። የዳዊት ሚስት ሜልኮል ግን፣ “ሕይወትህን ለማትረፍ በዚህች ሌሊት ካልሸሸህ፣ በነገው ቀን ትገደላለህ” ብላ አስጠነቀቀችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያኑ ምሽት ሳኦል የዳዊትን ቤት ከበው ማለዳ እንዲገድሉት ሰዎችን ላከ፤ የዳዊት ሚስት ሜልኮል “ዛሬ ማታ ነፍስህን ካላዳንህ በቀር ነገ ጧት ትገደላለህ” ስትል አስጠነቀቀችው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳኦል ድማ፥ ሕልው ሓዲሮም ንግሆ ምእንቲ ኽቐትልዎ፥ ናብ ቤት ዳዊት ልኡኻት ሰደደ። ሜልኮል ሰበይቲ ዳዊት ግና “በዛ ለይቲ እዚኣ ነፍስኻ እንተ ዘየድሓንካ፥ ፅባሕ ክትቅተል ኢኻ” ኢላ ነገረቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳኦል ድማ፡ ሕልው ሐዲሮም ንግሆ ምእንቲ ኪቐትልዎስ፡ ናብ ቤት ዳዊት ልኡኻት ሰደደ። ሚካል ሰበይቲ ዳዊት ግና፡ በዛ ለይቲ እዚኣ ነፍስኻ እንተ ዘየድሐንካ፡ ጽባሕ ክትመውት ኢኻ፡ ኢላ ነገረቶ። |