1 Samuel 18:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳኦል ድማ ኣዝዩ ተቘጥዐ፡ እቲ ቓል ድማ ኣብ ውሽጡ በደለ። ከምኡ ድማ ይብል፦ ዓሰርተ ሽሕ ንዳዊት ኣመሓላለፉለይ፡ ንኣይ ድማ ኣሽሓት ጥራይ ኣመሓላሊፎም፤ ካብ መንግስቲ ንላዕሊኸ እንታይ ክህልዎ ይኽእል፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳኦ​ልም እጅግ ተቈጣ፤ ይህም ነገር ሳኦ​ልን አስ​ከ​ፋው፤ እር​ሱም፥ “ለዳ​ዊት ዐሥር ሺህ ሰጡት፤ ለእኔ ግን ሺህ ብቻ ሰጡኝ፤ ከመ​ን​ግ​ሥት በቀር ምን ቀረ​በት?” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳኦልም እጅግ ተቈጣ፥ ይህም ነገር አስከፋው፤ እርሱም። ለዳዊት እልፍ ሰጡት፥ ለእኔ ግን ሺህ ብቻ ሰጡኝ፤ ከመንግሥት በቀር ምን ቀረበት? አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳኦል እጅግ ተቆጣ፤ ይህም ነገር አላስደሰተውም። እርሱም፥ “ለዳዊት ዐሥር ሺህ አሉለት፤ ለእኔ ግን ሺህ ብቻ! እንግዲህ መንግሥት እንጂ ሌላ ምን ቀረው!” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳኦል ሀ የይ ኢትና፥ ሎይ ሀንቀቴዳ፤ ሳኦል ባረ ቆፋን፥ “ዳዊታ፥ ‘ታሙ ሻኣ ዎዳ’ ጊደ፥ ታና፥ ‘እት ሻኣ ዎዳ’ ጌድኖ፤ ያትና፥ ካዉተፐ አትና አዉ አዬ አቴዳዌ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saa'ooli ha yetsay iitina, loytsi hank'k'etteedda; Saa'ooli bare k'ofaan, «Daawita, ‹Tammu sha"aa wod'eedda› giide, taana, ‹itti sha"aa wod'eedda› geeddino; yaatina, kawutetsaappe attina aw ayee atteedawe?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessi iza ufayssontta aggida gishshas Sa7ooli keehi hanqettides; izikka, «Istti Dawites tammu shii, taas issi shii xalla gida! Histtiin izas kawoteththafe attiin haray aazee attiday!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሲ ኢዛ ኡፋይሶንታ ኣጊዳ ጊሻስ ሳኦሊ ኬሂ ሃንቄቲዴስ፤ ኢዚካ፥ «ኢስቲ ዳዊቴስ ታሙ ሺ፥ ታስ ኢሲ ሺ ጻላ ጊዳ! ሂስቲን ኢዛስ ካዎቴፌ ኣቲን ሃራይ ኣዜ ኣቲዳይ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳኦላ ሀ የይ ሻትን፥ ዳሮ ሀንቀትስ። ሳኦል ባ ቆፋን፥ “ዳዊቲ፥ ‘ታሙ ሙኩላታ ዎዳሳ ግድ፥ ታና ሙኩላታ ዎዳሳ’ ግዶሶና። ያትን፥ ካዎተፈ አትሽን ሀር አይብ አትዴ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saa7ola ha yethay shaatin, daro hanqetis. Saa7oli ba qofan, “Dawita, ‘Tammu mukulata wodhadasa gidi, tana mukulata wodhadasa’ gidoosona. Yaatin, kawotethaafe attishin hari aybi attidee?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳኦል እጅግ ተቈጣ፤ ይህም ነገር አላስደሰተውም። እርሱም፣ “ለዳዊት ዐሥር ሺሕ አሉለት፤ ለእኔ ግን ሺሕ ብቻ! እንግዲህ መንግሥት እንጂ ሌላ ምን ቀረው” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳኦል ይህ አባባል ደስ ስላላሰኘው በጣም ተቈጥቶ “ለዳዊት ዐሥር ሺህ፥ ለእኔ ግን አንድ ሺህ ብቻ ሰጡ፤ እንግዲህ ከመንገሥ በቀር ምን ቀረው!” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳኦል ድማ የመና ተቘጥዐ፤ እዝ ዘረባ እዙይ ከዓ ተሰምዖ እሞ “ንዳዊት እልፊ ሂበናኦ፥ ንኣይ ግና ሽሕ ሂበናኒ፤ ደጊም መንግስቲ ጥራሕ እያ ተሪፋቶ ዘላ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳኦል ድማ ኣዝዩ ተቘጥዔ፡ እዚ ዘረባ እዚ ኸኣ ከፊኡ ተራእዮ እሞ በለ፡ ንዳዊት እልፊ ሀቦኦ፡ ንኣይ ድማ ሽሕ ሀባኒ፡ ደጊም መንግስቲ ጥራይ እያ ተሪፋቶ ዘላ።