1 Samuel 18:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳኦል ድማ ኣዝዩ ተቘጥዐ፡ እቲ ቓል ድማ ኣብ ውሽጡ በደለ። ከምኡ ድማ ይብል፦ ዓሰርተ ሽሕ ንዳዊት ኣመሓላለፉለይ፡ ንኣይ ድማ ኣሽሓት ጥራይ ኣመሓላሊፎም፤ ካብ መንግስቲ ንላዕሊኸ እንታይ ክህልዎ ይኽእል፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳኦልም እጅግ ተቈጣ፤ ይህም ነገር ሳኦልን አስከፋው፤ እርሱም፥ “ለዳዊት ዐሥር ሺህ ሰጡት፤ ለእኔ ግን ሺህ ብቻ ሰጡኝ፤ ከመንግሥት በቀር ምን ቀረበት?” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳኦልም እጅግ ተቈጣ፥ ይህም ነገር አስከፋው፤ እርሱም። ለዳዊት እልፍ ሰጡት፥ ለእኔ ግን ሺህ ብቻ ሰጡኝ፤ ከመንግሥት በቀር ምን ቀረበት? አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳኦል እጅግ ተቆጣ፤ ይህም ነገር አላስደሰተውም። እርሱም፥ “ለዳዊት ዐሥር ሺህ አሉለት፤ ለእኔ ግን ሺህ ብቻ! እንግዲህ መንግሥት እንጂ ሌላ ምን ቀረው!” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኦል ሀ የይ ኢትና፥ ሎይ ሀንቀቴዳ፤ ሳኦል ባረ ቆፋን፥ “ዳዊታ፥ ‘ታሙ ሻኣ ዎዳ’ ጊደ፥ ታና፥ ‘እት ሻኣ ዎዳ’ ጌድኖ፤ ያትና፥ ካዉተፐ አትና አዉ አዬ አቴዳዌ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saa'ooli ha yetsay iitina, loytsi hank'k'etteedda; Saa'ooli bare k'ofaan, «Daawita, ‹Tammu sha"aa wod'eedda› giide, taana, ‹itti sha"aa wod'eedda› geeddino; yaatina, kawutetsaappe attina aw ayee atteedawe?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessi iza ufayssontta aggida gishshas Sa7ooli keehi hanqettides; izikka, «Istti Dawites tammu shii, taas issi shii xalla gida! Histtiin izas kawoteththafe attiin haray aazee attiday!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሲ ኢዛ ኡፋይሶንታ ኣጊዳ ጊሻስ ሳኦሊ ኬሂ ሃንቄቲዴስ፤ ኢዚካ፥ «ኢስቲ ዳዊቴስ ታሙ ሺ፥ ታስ ኢሲ ሺ ጻላ ጊዳ! ሂስቲን ኢዛስ ካዎቴፌ ኣቲን ሃራይ ኣዜ ኣቲዳይ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦላ ሀ የይ ሻትን፥ ዳሮ ሀንቀትስ። ሳኦል ባ ቆፋን፥ “ዳዊቲ፥ ‘ታሙ ሙኩላታ ዎዳሳ ግድ፥ ታና ሙኩላታ ዎዳሳ’ ግዶሶና። ያትን፥ ካዎተፈ አትሽን ሀር አይብ አትዴ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7ola ha yethay shaatin, daro hanqetis. Saa7oli ba qofan, “Dawita, ‘Tammu mukulata wodhadasa gidi, tana mukulata wodhadasa’ gidoosona. Yaatin, kawotethaafe attishin hari aybi attidee?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳኦል እጅግ ተቈጣ፤ ይህም ነገር አላስደሰተውም። እርሱም፣ “ለዳዊት ዐሥር ሺሕ አሉለት፤ ለእኔ ግን ሺሕ ብቻ! እንግዲህ መንግሥት እንጂ ሌላ ምን ቀረው” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳኦል ይህ አባባል ደስ ስላላሰኘው በጣም ተቈጥቶ “ለዳዊት ዐሥር ሺህ፥ ለእኔ ግን አንድ ሺህ ብቻ ሰጡ፤ እንግዲህ ከመንገሥ በቀር ምን ቀረው!” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳኦል ድማ የመና ተቘጥዐ፤ እዝ ዘረባ እዙይ ከዓ ተሰምዖ እሞ “ንዳዊት እልፊ ሂበናኦ፥ ንኣይ ግና ሽሕ ሂበናኒ፤ ደጊም መንግስቲ ጥራሕ እያ ተሪፋቶ ዘላ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳኦል ድማ ኣዝዩ ተቘጥዔ፡ እዚ ዘረባ እዚ ኸኣ ከፊኡ ተራእዮ እሞ በለ፡ ንዳዊት እልፊ ሀቦኦ፡ ንኣይ ድማ ሽሕ ሀባኒ፡ ደጊም መንግስቲ ጥራይ እያ ተሪፋቶ ዘላ። |