1 Samuel 18:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኪመጹ ከለዉ ድማ፡ ዳዊት ካብ ምሕራድ ፍልስጥኤማዊ ምስ ተመልሰ፡ እተን ኣንስቲ ንንጉስ ሳኦል ብከበሮን ብሓጐስን ብመሳርሒ ሙዚቃን እናዘመራን እናሳዕስዓን ካብ ኩለን ከተማታት እስራኤል ወጻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ ዳዊት ፍልስጥኤማዊውን ገድሎ በተመለሰ ጊዜ፥ እየዘመሩና እየዘፈኑ፥ እልልም እያሉ ከበሮና አታሞ ይዘው ዳዊትን ሊቀበሉ ሴቶች ከእስራኤል ከተሞች ሁሉ ወጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ሆነ፤ ዳዊት ፍልስጥኤማዊውን ገድሎ በተመለሰ ጊዜ፥ እየዘመሩና እየዘፈኑ እልልም እያሉ ከበሮና አታሞ ይዘው ንጉሡን ሳኦልን ሊቀበሉ ሴቶች ከእስራኤል ከተሞች ሁሉ ወጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊት ፍልስጥኤማዊውን ከገደለ በኋላ፥ ሰዎቹ ወደየቤታቸው በሚመለሱበት ጊዜ፥ ሴቶች ከበሮና መሰንቆ ይዘው እየዘፈኑ፥ እየጨፈሩና እልል እያሉ ንጉሥ ሳኦልን ለመቀበል ከእስራኤል ከተሞች ሁሉ ወጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ፕልስጼምያ ጎልያዳ ዎና አሳይ ሶ ስምያ ዎደ፥ ማጫ አሳይ ናሸቻ የ የጺድነ ዱሪደ፥ ካባሩዋ ባቂደነ ዲ ዲጺደ፥ ካትያ ሳኦላ ሞካናዉ እስራኤልያ ካታማቱዋ ኡባቱዋፐ ከሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite Piliss's'eemiyaa Gooliyaada wod'ina Asay soo simmiyaa wode, mac'c'a Asay nashechchaa yetsaa yes's'iiddinne duriidde, kabaruwaa bak'k'iiddenne diitsaa diis's'iidde, Kaatiyaa Saa'oola mokkanaw Israa'eeliyaa katamatuwaa ubbatuwaappe kesseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Filisxeeme addeza wodhidaappe guye asay baso baso simmishin maccassati karabenne maasinqo ekkidi yexxishe, guppishenne ililishe kawo Sa7oole mokkanaas Isra7eele katamatappe kezida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ፊሊስጼሜ ኣዴዛ ዎዳፔ ጉዬ ኣሳይ ባሶ ባሶ ሲሚሺን ማጫሳቲ ካራቤኔ ማሲንቆ ኤኪዲ ዬጺሼ፥ ጉፒሼኔ ኢሊሊሼ ካዎ ሳኦሌ ሞካናስ ኢስራኤሌ ካታማታፔ ኬዚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዉተ ፍልስፄመ አድያ ጎልያዳ ዎን፥ አሳይ ሶ ስምያ ዎደ ማጫሳይ ኡፋይሳ የ የፅሸነ ዱርሸ፥ ካራቦ ባቅሸነ ዲ ዲፅሸ፥ ካዋ ሳኦላ ሞካናዉ እስራኤለ ካታማታ ኡባፈ ከይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Filisxeeme addiya Gooliyada wodhin, asay soo simmiya wode maccasay ufaysa yethi yexishenne durishe, karaabo baqishenne diithi diixishe, kawa Saa7ola mokanaw Isra7eele katamata ubbaafe keyidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት ፍልስጥኤማዊውን ከገደለ በኋላ፣ ሰዎቹ ወደየቤታቸው በሚመለሱበት ጊዜ፣ ሴቶች ከበሮና መሰንቆ ይዘው እየዘፈኑ፣ እየጨፈሩና እልል እያሉ ንጉሥ ሳኦልን ለመቀበል ከእስራኤል ከተሞች ሁሉ ወጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊት ጎልያድን ገድሎ ሲመለስና ወታደሮችም ወደየቤታቸው በማምራት ላይ ሳሉ፥ በእስራኤል በሚገኙት ከተሞች ሁሉ የሚኖሩ ሴቶች ሳኦልን ለመቀበል ወጡ፤ እነርሱም በእልልታ እየዘፈኑና እየጨፈሩ፥ የመስንቆ ድምፅ እያሰሙ አታሞ ይመቱ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ነቲ ፍልስጥኤማዊ ቐቲሉ ምስ ተመለሰ፥ ደቂ እስራኤል ካብ ውግእ ኣተዉ። ካብ ኵለን ከተማታት እስራኤል ድማ ኣንስቲ ብኸበሮን ብዕልልታን ብመሰንቆን እናደረፋን እናሳዕስዓን ንንጉስ ሳኦል ክቕበላ ወፃ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ ምስ ኣተው፡ ዳዊት ነቲ ፍልስጥኤማዊ ቐቲሉ ምስ ተመልሰ። ካብ ኲለን ከተማታት እስራኤል ኣንስቲ ብኸበሮ ብእልልታን ብመሰንቆን እናደረፋን እናሳዕስዓን ንንጉስ ሳኦል ኪቕበላ ወጻ። |