1 Samuel 18:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ድማ ሳኦል ናብ ዝለኣኾ ዅሉ ይኸይድ ነበረ፣ ንሱ ኸኣ ብልቦና ይመላለስ ነበረ። ሳኦል ድማ ኣብ ልዕሊ እቶም ተዋጋእቲ ሸሞ፡ ኣብ ቅድሚ ዅሉ ህዝብን ኣብ ቅድሚ ኣዒንቲ ባሮት ሳኦልን ባህ ዜብል ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ሳኦል ወደ ላከው ሁሉ ይሄድ ነበር፤ አስ​ተ​ው​ሎም ያደ​ርግ ነበር፤ ሳኦ​ልም በጦ​ረ​ኞች ላይ ሾመው፤ ይህም በሕ​ዝብ ሁሉ ዐይ​ንና በሳ​ኦል ባሪ​ያ​ዎች ዐይን መል​ካም ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ሳኦል ወደ ሰደደው ሁሉ ይሄድ ነበር፥ አስተውሎም ያደርግ ነበር፤ ሳኦልም በጦረኞች ላይ ሾመው፤ ይህም በሕዝብ ሁሉ ዓይን እና በሳኦል ባሪያዎች ዓይን መልካም ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳኦል በሚልከው በማናቸውም ስፍራ፥ ዳዊት ተልእኮውን በሚገባ ይፈጽም ስለ ነበር፥ በሠራዊቱ ላይ ሾመው፤ ይህም ሕዝቡን በሙሉ፥ የሳኦልንም የጦር ሹማምንት ደስ አሰኘ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳኦል ኪቴዳ ኡባባ ዳዊተ ፖሊደ ኦያ ድራዉ፥ ሳኦል ዳዊታ ባረ ኦላንቻቱ ግዶን ጋዳዋ ሱንዳ፤ ሄዌ አሳ ኡባካ አ ኦላንቻቱዋካ ናሸቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saa'ooli kiitteedda ubbabaa Daawite poliide ootsiyaa diraw, Saa'ooli Daawita bare olanchchatuu giddon gadaawaa suntseedda; hewe asaa ubbaakka Aa olanchchatuwaakka nashechcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sa7ooli iza kiittizaso awakka gidiin Dawiti ba kiitettidayssa bessiza mala poliza gishshas ba olanchchata bolla iza shuumides; hessi ubbaa deraanne Sa7oole ola shuumeta ufayssides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳኦሊ ኢዛ ኪቲዛሶ ኣዋካ ጊዲን ዳዊቲ ባ ኪቴቲዳይሳ ቤሲዛ ማላ ፖሊዛ ጊሻስ ባ ኦላንቻታ ቦላ ኢዛ ሹሚዴስ፤ ሄሲ ኡባ ዴራኔ ሳኦሌ ኦላ ሹሜታ ኡፋይሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳኦል ኪትዳ ኡባ ዳዊቲ ናገትድ ኦያ ግሾ፥ ሳኦል ዳዊታ ባ ኦላንቾታ ግዶን ሀላቃ ኦድ ሹምስ። ሄስ አሳ ኡባነ እያ ሞርናታ ኡፋይስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saa7oli kiitida ubbaa Dawiti naagetidi oothiya gisho, Saa7oli Dawita ba olanchota giddon halaqa oothidi shuumis. Hessi asa ubbaanne iya moorinnata ufaysis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳኦል በሚልከው በማናቸውም ስፍራ፣ ዳዊት ተልእኮውን በሚገባ ይፈጽም ስለ ነበር፣ በሰራዊቱ ላይ ሾመው፤ ይህም ሕዝቡን በሙሉ፣ የሳኦልንም የጦር ሹማምት ደስ አሰኘ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳኦል በትእዛዝ በሚያዘምትበት ቦታ ሁሉ የዳዊት ተልእኮ የተሳካ ሆነ፤ ስለዚህም ሳኦል በጦር ሠራዊቱ ውስጥ የመኰንንነት ማዕርግ እንዲኖረው አደረገ፤ ይህም የሳኦልን የጦር መኰንኖችና ወታደሮችን ሁሉ አስደሰተ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ከዓ፥ ሳኦል ኣብ ኵሉ ዝለኣኾ ብምስትውዓል ተልእኾኡ ይፍፅም ነበረ። ሳኦል ድማ ኣብ ልዕሊ ኽፋል ተዋጋእቲ ሰራዊቱ ሓለቓ ገበሮ። እዙይ ከዓ ንዅሎም ህዝብን ሹመኛታት ሳኦልን ኣሐጐሶም።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ከኣ ሳኦል ኣብ ዝሰደዶ ዂሉ ብምስትውዓል ይወጽእ ነበረ። ሳኦል ድማ ኣብ ልዕሊ እቶም ሰብ ውግእ ሐለቓ ገበሮ። ኣብ ዓይኒ ዂሉ ህዝብን ኣብ ዓይኒ ገላው ሳኦልን ተፈተወ።