1 Samuel 18:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቶም መሳፍንቲ ፍልስጥኤማውያን ተበገሱ፡ ምስ ተበገሱ ድማ፡ ዳዊት ካብ ኵሎም ባሮት ሳኦል ንላዕሊ ጥበብ ኰነ። ስሙ ዓብዪ ምእንቲ ኪኸውን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የፍልስጥኤማውያንም አለቆች ይወጡ ነበር፤ በወጡም ጊዜ ሁሉ ከሳኦል አገልጋዮች ሁሉ ይልቅ ዳዊት አስተውሎ ያደርግ ነበርና ስሙ እጅግ ተጠርቶ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የፍልስጥኤማውያንም አለቆች ይወጡ ነበር፤ በወጡም ጊዜ ሁሉ ከሳኦል ባሪያዎች ሁሉ ይልቅ ዳዊት አስተውሎ ያደርግ ነበርና ስሙ እጅግ ተጠርቶ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የፍልስጥኤማውያን ጦር አዛዦች እንደ ወትሮው ሁሉ ለጦርነት ይወጡ ነበር፤ ዳዊትም ከቀሩት የሳኦል መኳንንት የበለጠ ድል አገኘ፤ ስሙም እጅግ የታወቀ ሆነ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፕልስጼመ ካፓቱ ኦለታናዉ ከስያዋ አግበይክኖ፤ ሽን ኦላዉ ከሴዳ ፓይዱዋ ኡባን ሳኦላ ጋዳዋቱ ኡባፐ ጾኑ ሀንያዌ ዳዊተሳ፤ ሄዋ ድራዉ፥ እ ኤረቴዳ አሳ ግዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Piliss's'eeme kaappatuu olettanaw kesiyaawaa aggibeykkino; shin olaw kesseedda payduwaa ubbaan Saa'oola gadaawatuu ubbaappe s'oonuu haniyaawe Daawitessa; hewaa diraw, I eretteedda asaa gideedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeeme ola gadawati kase keziza mala olas kezeettes; Dawiti attida Sa7oole ola gadawatappe bollara xoono demmides; hessa gishshas iza sunththi keehi erettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፊሊስጼሜ ኦላ ጋዳዋቲ ካሴ ኬዚዛ ማላ ኦላስ ኬዜቴስ፤ ዳዊቲ ኣቲዳ ሳኦሌ ኦላ ጋዳዋታፔ ቦላራ ጾኖ ዴሚዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዛ ሱን ኬሂ ኤሬቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፍልስፄመ ኦላንቾት ኦላስ ከስ አግቦኮና። ሽን ኦላስ ከይዳ ዎደ ኡባን ሳኦላ ቶራ ሞጮናታፐ አድ ፆኖይ ሀነይ ዳዊታሳ፤ ሄሳ ግሾ እ ኤረትዳ አስ ግድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeeme olanchoti olas kessi aggibokona. Shin olas keyida wode ubban Saa7ola toora moconatape aathidi xoonoy haney Dawitasa; hessa gisho, I eretida asi gidis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የፍልስጥኤማውያን ጦር አዛዦች እንደ ወትሮው ሁሉ፣ ለጦርነት ይወጡ ነበር፤ ዳዊትም ከቀሩት የሳኦል መኳንንት የበለጠ ድል አገኘ ፤ ስሙም የታወቀ ሆነ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የፍልስጥኤማውያን ወታደሮች በየጊዜው እየመጡ ጦርነት ያደርጉ ነበር፤ ይሁን እንጂ በማናቸውም ጦርነት ሁሉ ከሳኦል የጦር መኰንኖች ይበልጥ ድል የሚሳካለት ለዳዊት ነበር፤ ከዚህም የተነሣ ዳዊት እጅግ ዝነኛ ሆነ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሹመኛታት ፍልስጥኤማውያን ከዓ ኽዋግኡ በብጊዜኡ ይወፁ ነበሩ። በብዝወፁላ ድማ ኻብ ኵሎም ሓሻኽር ሳኦል፥ ዳዊት ብምስትውዓል ይገብር ስለ ዝነበረ፥ ስሙ የመና ገነነ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ሹማምቲ ፍልስጥኤማውያን ወጹ፡ ኰነ ድማ፡ ብዝወጹላ መጠን፡ ካብ ኲሎም ገላው ሳኦል ዳዊት ኣስተውዓሊ ነበረ፡ ስሙ ኸኣ ኣዝዩ ኸበረ። |