1 Samuel 18:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ዳዊት ምስ ሰቡ ኣዳልዩ ከደ፡ ካብ ፍልስጥኤማውያን ድማ ክልተ ሚእቲ ሰብኡት ቀተለ። ዳዊት ድማ ንጉስ ወዲ ሓሙስ ምእንቲ ክኸውን፡ ምሉእ ታሪኽ ንጉስ ሃቦ። ሳኦል ድማ ንሚካል ጓሉ ሰበይቱ ሃቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትና ሰዎ​ቹም ተነ​ሥ​ተው ሄዱ፤ ከፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም ሁለት መቶ ሰዎ​ችን ገደሉ፤ ዳዊ​ትም ለን​ጉሥ አማች ይሆን ዘንድ ሰለ​ባ​ቸ​ውን አም​ጥቶ በቍ​ጥ​ራ​ቸው ልክ ለን​ጉሡ ሰጠ። ሳኦ​ልም ልጁን ሜል​ኮ​ልን ዳረ​ለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትና ሰዎቹም ተነሥተው ሄዱ፥ ከፍልስጥኤማውያንም መቶ ሰዎች ገደሉ፤ ዳዊትም ለንጉሥ አማች ይሆን ዘንድ ሰለባቸውን አምጥቶ በቍጥራቸው ልክ ለንጉሡ ሰጠ። ሳኦልም ልጁን ሜልኮልን ዳረለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትና አብረውት የነበሩት ሰዎቹ ሄደው ሁለት መቶ ፍልስጥኤማውያንን ገደሉ፤ ለንጉሡ ዐማች ይሆን ዘንድ፥ ሸለፈታቸውን አምጥቶ በቁጥራቸው ልክ ለንጉሡ አቀረበ፤ ከዚያም ሳኦል ልጁን ሜልኮልን ለዳዊት ዳረለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተነ አ አሳይ ደንዲደ ቤድኖ፤ ፕልስጼማቱዋፐ ላኡ ጼቱ አሳ ዎድኖ። ዳዊተ ካትያና ቦሎታናዉ ሄ አሳቱዋ ቃራቱዋ አሂደ፥ ካዎ ኩመን ፓይዲደ ሼዳ። ሄዋ ድራዉ፥ ሳኦል ባረ ናቶ ሚካሎ ዳዊታዉ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawitenne Aa Asay denddiide beeddino; Piliss's'eematuwaappe laa"u s'eetu asaa wod'eeddino. Daawite kaatiyaanna bollotanaw he asatuwaa k'aaratuwaa ahiide, kawoo kumentsaa paydiide sheed'd'edda. Hewaa diraw, Saa'ooli bare naatto Miikaalo Daawitaw immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawitinne izara diza asati biidi Filisxeeme asaappe nam7u xeet wodhida; kawozas bollo gidanaas qanxxi ehida attumateththaa istta qooda mala kawozas immides; hessafe guye Sa7ooli ba naa Milkoolo Dawites immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲኔ ኢዛራ ዲዛ ኣሳቲ ቢዲ ፊሊስጼሜ ኣሳፔ ናምኡ ጼት ዎዳ፤ ካዎዛስ ቦሎ ጊዳናስ ቃንጺ ኤሂዳ ኣቱማቴ ኢስታ ቆዳ ማላ ካዎዛስ ኢሚዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ሳኦሊ ባ ና ሚልኮሎ ዳዊቴስ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲነ እያ አሳይ ደንድ ብድ ፍልስፄመታፐ ናምኡ ፄቱ አሳ ዎዶሶና። ዳዊቲ ካዋራ ቦሎታናዉ ሄ አሳታ ቃራት ኤህድ፥ ካዋስ ኩመ ታይብድ ሼስ። ሳኦል ባ ናእዉ መልኮሎ ዳዊታስ እሚስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawitinne iya asay dendi bidi Filisxeemetape nam7u xeetu asaa wodhidosona. Dawiti kawuwara bollotanaw he asata qaarati ehidi, kawas kumethi taybidi sheedhis. Saa7oli ba na7iw Melkoolo Dawitas immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትና አብረውት የነበሩት ሰዎቹ ሄደው ሁለት መቶ ፍልስጥኤማውያንን ገደሉ፤ ለንጉሡ ዐማች ይሆን ዘንድ፣ ሸለፈታቸውን አምጥቶ በቍጥራቸው ልክ ለንጉሡ አቀረበ፤ ከዚያም ሳኦል ልጁን ሜልኮልን ለዳዊት ዳረለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትና ወታደሮቹ ዘምተው ሁለት መቶ ፍልስጥኤማውያንን ገደሉ፤ ዳዊትም የንጉሥ ዐማች መሆን ይችል ዘንድ ሸለፈታቸውን ወደ ንጉሡ በመውሰድ ቈጥሮ አስረከበ። ስለዚህም ሳኦል ልጁን ሜልኮልን ለዳዊት ዳረለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ምስቶም ሰዓብቱ ኸይዱ ኻብ ፍልስጥኤማውያን ክልተ ሚእቲ ሰብ ቀተለ። ሰብኣይ ጓል ንጉስ ምእንቲ ክኸውን፥ እቲ ቝልፈቶም ቈሪፁ ኣምፅአ፤ ነቲ ንጉስ ከዓ ምሉእ ቍፅሪ ገይሩ ሃቦ። ሳኦል ድማ ጓሉ ሜልኮል ሰበይቲ ኽትኮኖ ሃቦ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ተንሲኡ፡ ንሱ ምስ ሰቡ ኸይዱ ኻብ ፍልስጥኤማውያን ክልተ ሚእቲ ሰብ ቀተለ። ዳዊት ከኣ ሓሙ ንጉስ ምእንቲ ኪኸውን፡ እቲ ዕልቦኦም ኣምጽኤ፡ ብምሉእ ቊጽሮም ድማ ንንጉስ ኣወፈየ። ሳኦል ከኣ ጓሉ ሚካል ሰበይቲ ኽትኰኖ ሀቦ።