1 Samuel 18:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሳኦል፡ ንዳዊት ከምዚ በሎ፡ ንጉስ ንጸላእቲ ንጉስ ሕነ ንምፍዳይ ካብ ፍልስጥኤማውያን ሚእቲ ቈርበት እምበር፡ መውስቦ ኣይደልን እዩ። ሳኦል ግና ንዳዊት ብኢድ ፍልስጥኤማውያን ክወድቕ ሓሰበ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳኦልም አላቸው፥ “የንጉሥን ጠላቶች ይበቀል ዘንድ ከመቶ ፍልስጥኤማውያን ሸለፈት በቀር ንጉሥ ማጫ አይሻም ብላችሁ ለዳዊት ንገሩት” አላቸው። ሳኦል ግን ይህን ማለቱ በፍልስጥኤማውያን እጅ ይጥለው ዘንድ አስቦ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳኦልም ዳዊትን በፍልስጥኤማውያን እጅ ይጥለው ዘንድ አስቦ። የንጉሥን ጠላቶች ይበቀል ዘንድ ከመቶ ፍልስጥኤማውያን ሸለፈት በቀር ንጉሥ ማጫ አይሻም ብላችሁ ለዳዊት ንገሩት አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳኦልም፥ “ዳዊትን፥ ‘ንጉሡም ለልጅቱ ካንተ የሚፈልገው ጥሎሽ ጠላቶቹን ለመበቀል የመቶ ፍልስጥኤማውያንን ሸለፈት እንጂ ሌላ አይደለም ብላችሁ ንገሩት’ ” አላቸው። ሳኦል ይህን ያቀደው ዳዊት በፍልስጥኤማውያን እጅ እንዲወድቅ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኦል ባረ ቆማቱዋ፥ “ዳዊታው ሀዋዳን ያጊደ ኦድተ፤ ‘ካቲ ባረ ሞርከቱዋ ሀሉዋ ከሳናዉ ጼቱ ፕልስጼማ አሳቱዋ ቃራቱዋፐ አትና፥ ኔፐ ሀራ ጭሎሻ ኮየና’ ያግተ” ያጌዳ። ሳኦል ሄዋ ጌዳዌ፥ “ዳዊተ ፕልስጼማቱዋ ኩሽያን ሀይቆ” ጊደ ቆፔዳ ድራሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saa'ooli bare k'oomatuwaa, «Daawitaw hawaadan yaagiide odite; ‹Kaatii bare morkkatuwaa haluwaa kessanaw s'eetu Piliss's'eema asatuwaa k'aaratuwaappe attina, neeppe hara c'ilooshshaa koyenna› yaagite» yaageedda. Saa'ooli hewaa geeddawe, «Daawite Piliss's'eematuwaa kushiyan hayk'k'o» giide k'oppeedda dirassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sa7ooli, «Dawite, ‹Kawoza nayi gishshas neeppe ciloosha koyzay ba morkketa bolla halo kessanaas Filisxeeme asaappe xeetu asaa attumateth qanxxa ehada immanayssafe attiin hara koyenna› giidi yootite» gides. Sa7ooli hessa qoppiday Dawiti biidi Filisxeemeta kushen kundana mala koyza gishshassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳኦሊ፥ «ዳዊቴ፥ ‹ካዎዛ ናዪ ጊሻስ ኔፔ ጪሎሻ ኮይዛይ ባ ሞርኬታ ቦላ ሃሎ ኬሳናስ ፊሊስጼሜ ኣሳፔ ጼቱ ኣሳ ኣቱማቴ ቃንጻ ኤሃዳ ኢማናይሳፌ ኣቲን ሃራ ኮዬና› ጊዲ ዮቲቴ» ጊዴስ። ሳኦሊ ሄሳ ቆፒዳይ ዳዊቲ ቢዲ ፊሊስጼሜታ ኩሼን ኩንዳና ማላ ኮይዛ ጊሻሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦል ባ አይለታኮ፥ “ዳዊታስ ሀይሳዳ ያግድ ኦድተ፤ ‘ካዎይ ባ ሞርከታ ሀሎ ከያናዉ ፄቱ ፍልስፄመ አሳታ ቃራትድ ኤሀና መላፐ አትሽን፥ ኔፐ ሀራ ኮይታ ኮየና’ ያግተ” ያግስ። ሳኦል ሄሳ ግዳይ ዳዊቲ ፍልስፄመታ ኩሸን ሀይቃና መላ ቆፕዳ ግሾሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7oli ba aylletako, “Dawitas haysada yaagidi odite; ‘Kawoy ba morketa halo keyanaw xeetu Filisxeeme asata qaaratidi ehana melape attishin, neepe hara koyta koyenna’ yaagite” yaagis. Saa7oli hessa giday Dawiti Filisxeemeta kushen hayqana mela qopida gishosa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳኦል፣ “ዳዊትን፣ ‘ንጉሡስ ለልጂቱ ካንተ የሚፈልገው ጥሎሽ ጠላቶቹን ለመበቀል የመቶ ፍልስጥኤማውያንን ሸለፈት እንጂ ሌላ አይደለም ብላችሁ ንገሩት’ ” አላቸው። ሳኦል ይህን ያቀደው ዳዊት በፍልስጥኤማውያን እጅ እንዲወድቅ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳኦልም እንደ ገና “ንጉሡ ስለ ልጁ ከአንተ የሚፈልገው ጥሎሽ ጠላቶቹን መበቀል እንዲችል አንድ መቶ ፍልስጥኤማውያን ገድለህ ሸለፈታቸውን እንድታመጣለት ብቻ ነው” ብላችሁ ንገሩት ሲል ባለሟሎቹን አዘዘ። ሳኦል ይህን ያደረገበት ምክንያት ዳዊት በፍልስጥኤማውያን እጅ እንዲገደልለት በማቀድ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳኦል ድማ ንዳዊት ኣብ ኢድ ፍልስጥኤማውያን ከውድቖ ሓሲቡ ስለ ዝነበረ፥ “ኣብቶም ፀላእቲ ንጉስ ሕነ ምእንቲ ኽፈድስ፥ ንጉስ፥ ብዘይ ሚእቲ ቝልፈት ፍልስጥኤማውያን፥ ካልእ ዝደልዮ ውህብቶ የብሉን” ኢልኩም ንዳዊት ንገርዎ በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳኦል ድማ በለ፡ ንዳዊት ከምዚ በልዎ፡ ኣብቶም ጸላእቲ ንጉስ ሕነ ምእንቲ ኺፈድስ፡ ንጉስ፡ ብጀካ ሚእቲ ዕልቦ ፍልስጥኤማውያን፡ ዚደልዩ ብልዒት የብሉን። ሳኦል ንዳዊት ኣብ ኢድ ፍልስጥኤማውያን ኬውድቖ ሐሲቡ ነበረ። |