1 Samuel 18:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ባሮት ሳኦል ድማ ነዚ ቓላት እዚ ኣብ ኣእዛን ዳዊት ተዛረቡ። ዳዊት ድማ፡ ኣነ ከም ድኻን ንእሽቶን ሰብ ስለ ዝቑጸር፡ ወዲ ንጉስ ምዃንካ ቀሊል ነገር ድዩ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሳ​ኦ​ልም ብላ​ቴ​ኖች ይህን ቃል በዳ​ዊት ጆሮ ተና​ገሩ፤ ዳዊ​ትም፥ “እኔ የተ​ዋ​ረ​ድ​ሁና ክብር የሌ​ለኝ ሰው ስሆን ለን​ጉሥ አማች እሆን ዘንድ ለእ​ና​ንተ ትንሽ ነገር ይመ​ስ​ላ​ች​ኋ​ልን?” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሳኦልም ባሪያዎች ይህን ቃል በዳዊት ጆሮ ተናገሩ፤ ዳዊትም። እኔ ድሀ የተጠቃሁም ሰው ስሆን ለንጉሥ አማች እሆን ዘንድ ለእናንተ ትንሽ ነገር ይመስላችኋልን? አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም ይህንኑ ለዳዊት ደግመው ነገሩት፤ ዳዊት ግን “ለመሆኑ የንጉሥ ዐማች መሆንን እስከዚህ ትንሽ ነገር አድርጋችሁ ትቆጥራላችሁን? እኔ አንድ ምስኪን ድኻና እውቅና የሌለኝ መሆኔን አጣችሁትን?” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ እ ጌዳዋዳንካ ዳዊታዉ ኦዴድኖ፤ ሽን ዳዊተ ኡንቱንቶ፥ “ካትያና ቦሎታናዌ ህንተንቶ ላፋባ ማላቲየ? ታን ህዬሳነ ኤረተና አሳ” ያጊደ ዛሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu I geeddawaadankka Daawitaw odeeddino; shin Daawite unttunttoo, «kaatiyaanna bollotanawe hinttenttoo laafabaa malatiiyye? Taani hiyyeessanne erettenna asaa» yaagiide zaareedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti hessaka Dawites zaari zaari yootida; Dawiti gidikko, «Kawora bolloteth intte laafa miishsha mala qoodidetii? Tani keeha manqonne asa matan daro erettontta asa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ሄሳካ ዳዊቴስ ዛሪ ዛሪ ዮቲዳ፤ ዳዊቲ ጊዲኮ፥ «ካዎራ ቦሎቴ ኢንቴ ላፋ ሚሻ ማላ ቆዲዴቲ? ታኒ ኬሃ ማንቆኔ ኣሳ ማታን ዳሮ ኤሬቶንታ ኣሳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳኦል ግዳይሳዳ ኤንቲ ዳዊታስ ኦድዶሶና። ሽን ዳዊቲ፥ “ካዎራ ቦሎታናይስ ህንተዉ ላፋባ ዳንዬ? ታኒ ማንቆነ ኤረቶና አስ” ያግድ ዛርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saa7oli gidaysada enti Dawitas odidosona. Shin Dawiti, “Kawora bollotanaysi hintew laafaba daaniyee? Taani manqonne eretonna asi” yaagidi zaaris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም ይህንኑ ለዳዊት ደግመው ነገሩት፤ ዳዊት ግን “ለመሆኑ የንጉሥ አማች መሆንን እስከዚህ ትንሽ ነገር አድርጋችሁ ትቈጥራላችሁን? እኔ አንድ ምስኪን ድኻና እምብዛም የማልታወቅ ሰው ነኝ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ የሳኦል ባለሟሎች ይህን ጉዳይ ለዳዊት በምሥጢር ነገሩት፤ እርሱም፦ “እንደእኔ ላለ ዝቅተኛ ድኻ ሰው የንጉሥ ዐማች መሆን ቀላል ይመስላችኋልን?” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ሓሻኽር ሳኦል ድማ እዝ ነገር እዙይ ንዳዊት ነገርዎ። ዳዊት ከዓ “ኣነ ድኻን ሕሱርን ሰብ እየ፤ ሰብኣይ ጓል ንጉስ ምዃንስ ንእሽተይ ነገርዶ ይመስለኩም ኣሎ?” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ገላው ሳኦል ድማ እዚ ነገር እዚ ኣብ እዝኒ ዳዊት ተዛረቡ። ዳዊት ከኣ፡ ኣነ ድኻን ሕሱርን ሰብኣይ ክነሰይ። ሓሙ ንጉስ ምዃንሲ ንእሽቶ ነገርዶ ይመስለኩም ኣሎ በለ።