1 Samuel 18:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳኦል ድማ ንገሮቱ ኣዘዞም፡ ንዳዊት ብሕቡእ ተዛረቦ እሞ፡ እንሆ፡ ንጉስ ብእኡ ይሕጐስ፡ ኵሎም ገላውኡ ድማ የፍቅሩኻ። ሽዑ ሕጂ ወዲ ሓሙስ ንጉስ ኩን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳኦልም ብላቴኖቹን፥ “እነሆ፥ ንጉሥ እጅግ ወድዶሃል፤ ቤተ ሰቡም ሁሉ ወድደውሃል፤ አሁንም ለንጉሥ አማች ሁን ብላችሁ በስውር ለዳዊት ንገሩት” ብሎ አዘዛቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳኦልም ባሪያዎቹን። እነሆ፥ ንጉሥ እጅግ ወድዶሃል፥ ባሪያዎቹም ሁሉ ወድደውሃል፥ አሁንም ለንጉሥ አማች ሁን ብላችሁ በስውር ለዳዊት ንገሩት ብሎ አዘዛቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ሳኦል ባለሟሎቹን፥ “ለዳዊት፥ ‘እነሆ፤ ንጉሡ በአንተ ደስ ብሎታል፤ ባለሟሎቹም ሁሉ ይወዱሃል፤ ስለዚህ ዐማቹ ሁንለት’ ብላችሁ በምስጢር ንገሩት” ብሎ አዘዛቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ ሳኦል ባረ ቆማቱዋ ጼሲደ፥ “ካቲ ኔናን ናሸቴዳ፤ አ ቆማቱ ኡባይካ ኔና ዶሲኖ፤ ሀእ ኔን ካትያና ቦሎታ ያጊደ ጹራን ዳዊታዉ ኦድተ” ያጊደ አዛዜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka Saa'ooli bare k'oomatuwaa s'eesiide, «Kaatii neenan nashetteedda; Aa k'oomatuu ubbaykka neena dosiino; ha"i neeni kaatiyaanna bollota yaagiide s'uuran Daawitaw odite» yaagiide azazeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Sa7ooli ba shuumetas, «Dawites, ‹Hekko kawozi nenan ufayettides; iza shuumetikka nena doseettes; hessa gishshas ne izas bollo gida› giidi izas xuurite» gi azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሳኦሊ ባ ሹሜታስ፥ «ዳዊቴስ፥ ‹ሄኮ ካዎዚ ኔናን ኡፋዬቲዴስ፤ ኢዛ ሹሜቲካ ኔና ዶሴቴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኔ ኢዛስ ቦሎ ጊዳ› ጊዲ ኢዛስ ጹሪቴ» ጊ ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦል ባ ኦሳንቾታ ፄግድ፥ “ ‘ካዎይ ነናን ኡፋይትስ፤ እያ አይለት ኡባይ ነና ዶሶሶና፤ ሀእ ኔኒ ካዉዋራ ቦሎታ’ ያግድ ዱማ ዳዊታስ ኦድተ” ያግድ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7oli ba oosanchota xeegidi, “ ‘Kawoy nenan ufaytis; iya aylleti ubbay nena dosoosona; ha77i neeni kawuwara bollota’ yaagidi dumma Dawitas odite” yaagidi kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሳኦል ባለሟሎቹን፣ “ለዳዊት፣ ‘እነሆ፤ ንጉሡ በአንተ ደስ ብሎታል፤ ባለሟሎቹም ሁሉ ይወዱሃል፤ ስለዚህ ዐማቹ ሁንለት’ ብላችሁ በምስጢር ንገሩት” ብሎ አዘዛቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባለሟሎቹንም ጠርቶ “ንጉሡ በአንተ ተደስቶአል፤ የእርሱ ባለሟሎች የሆኑት ባለሥልጣኖቹም ይወዱሃል፤ ስለዚህ የእርሱን ልጅ ታገባ ዘንድ አሁን ጥሩ ጊዜ ገጥሞሃል” ብለው ለዳዊት በግል እንዲነግሩት አዘዘ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳኦል ከዓ ነቶም ሓሻኽሩ “እንሆ፥ ንጉስ ብኣኻ ደስ ኢልዎ ኣሎ፤ ኵሎም ሓሻኽሩ ድማ ፈትዮምኻ ኣለዉ፤ ሕዚ ኸዓ ሰብኣይ ጓል ንጉስ ኩን ኢልኩም ንዳዊት ብምስጢር ተዛረብዎ” ኢሉ ኣዘዞም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳኦል ከኣ ነቶም ገላውኡ፡ ንዳዊት፡ እንሆ፡ ንጉስ ብኣኻ ባህ ኢልዎ ኣሎ፡ ኲሎም ገላውኡ ድማ ፈትዮምኻ ኣለው፡ ሕጂ ኸኣ ሓሙ ንጉስ ኩን፡ ኢልኩም ብሕቡእ ተዛረብዎ፡ ኢሉ ኣዘዞም። |