1 Samuel 18:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳኦል ድማ ንገሮቱ ኣዘዞም፡ ንዳዊት ብሕቡእ ተዛረቦ እሞ፡ እንሆ፡ ንጉስ ብእኡ ይሕጐስ፡ ኵሎም ገላውኡ ድማ የፍቅሩኻ። ሽዑ ሕጂ ወዲ ሓሙስ ንጉስ ኩን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳኦ​ልም ብላ​ቴ​ኖ​ቹን፥ “እነሆ፥ ንጉሥ እጅግ ወድ​ዶ​ሃል፤ ቤተ ሰቡም ሁሉ ወድ​ደ​ው​ሃል፤ አሁ​ንም ለን​ጉሥ አማች ሁን ብላ​ችሁ በስ​ውር ለዳ​ዊት ንገ​ሩት” ብሎ አዘ​ዛ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳኦልም ባሪያዎቹን። እነሆ፥ ንጉሥ እጅግ ወድዶሃል፥ ባሪያዎቹም ሁሉ ወድደውሃል፥ አሁንም ለንጉሥ አማች ሁን ብላችሁ በስውር ለዳዊት ንገሩት ብሎ አዘዛቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ሳኦል ባለሟሎቹን፥ “ለዳዊት፥ ‘እነሆ፤ ንጉሡ በአንተ ደስ ብሎታል፤ ባለሟሎቹም ሁሉ ይወዱሃል፤ ስለዚህ ዐማቹ ሁንለት’ ብላችሁ በምስጢር ንገሩት” ብሎ አዘዛቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ ሳኦል ባረ ቆማቱዋ ጼሲደ፥ “ካቲ ኔናን ናሸቴዳ፤ አ ቆማቱ ኡባይካ ኔና ዶሲኖ፤ ሀእ ኔን ካትያና ቦሎታ ያጊደ ጹራን ዳዊታዉ ኦድተ” ያጊደ አዛዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka Saa'ooli bare k'oomatuwaa s'eesiide, «Kaatii neenan nashetteedda; Aa k'oomatuu ubbaykka neena dosiino; ha"i neeni kaatiyaanna bollota yaagiide s'uuran Daawitaw odite» yaagiide azazeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Sa7ooli ba shuumetas, «Dawites, ‹Hekko kawozi nenan ufayettides; iza shuumetikka nena doseettes; hessa gishshas ne izas bollo gida› giidi izas xuurite» gi azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሳኦሊ ባ ሹሜታስ፥ «ዳዊቴስ፥ ‹ሄኮ ካዎዚ ኔናን ኡፋዬቲዴስ፤ ኢዛ ሹሜቲካ ኔና ዶሴቴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኔ ኢዛስ ቦሎ ጊዳ› ጊዲ ኢዛስ ጹሪቴ» ጊ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳኦል ባ ኦሳንቾታ ፄግድ፥ “ ‘ካዎይ ነናን ኡፋይትስ፤ እያ አይለት ኡባይ ነና ዶሶሶና፤ ሀእ ኔኒ ካዉዋራ ቦሎታ’ ያግድ ዱማ ዳዊታስ ኦድተ” ያግድ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saa7oli ba oosanchota xeegidi, “ ‘Kawoy nenan ufaytis; iya aylleti ubbay nena dosoosona; ha77i neeni kawuwara bollota’ yaagidi dumma Dawitas odite” yaagidi kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ሳኦል ባለሟሎቹን፣ “ለዳዊት፣ ‘እነሆ፤ ንጉሡ በአንተ ደስ ብሎታል፤ ባለሟሎቹም ሁሉ ይወዱሃል፤ ስለዚህ ዐማቹ ሁንለት’ ብላችሁ በምስጢር ንገሩት” ብሎ አዘዛቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ባለሟሎቹንም ጠርቶ “ንጉሡ በአንተ ተደስቶአል፤ የእርሱ ባለሟሎች የሆኑት ባለሥልጣኖቹም ይወዱሃል፤ ስለዚህ የእርሱን ልጅ ታገባ ዘንድ አሁን ጥሩ ጊዜ ገጥሞሃል” ብለው ለዳዊት በግል እንዲነግሩት አዘዘ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳኦል ከዓ ነቶም ሓሻኽሩ “እንሆ፥ ንጉስ ብኣኻ ደስ ኢልዎ ኣሎ፤ ኵሎም ሓሻኽሩ ድማ ፈትዮምኻ ኣለዉ፤ ሕዚ ኸዓ ሰብኣይ ጓል ንጉስ ኩን ኢልኩም ንዳዊት ብምስጢር ተዛረብዎ” ኢሉ ኣዘዞም።
Amharic Tigrinya 2011 ሳኦል ከኣ ነቶም ገላውኡ፡ ንዳዊት፡ እንሆ፡ ንጉስ ብኣኻ ባህ ኢልዎ ኣሎ፡ ኲሎም ገላውኡ ድማ ፈትዮምኻ ኣለው፡ ሕጂ ኸኣ ሓሙ ንጉስ ኩን፡ ኢልኩም ብሕቡእ ተዛረብዎ፡ ኢሉ ኣዘዞም።