1 Samuel 18:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳኦል ድማ ንዳዊት፡ እንሆ፡ በዅሪ ጓለይ መራብ፡ ከም ሰበይቲ ኽትህበካ እየ፡ በሎ። በቃ ተባዕ ኩኑለይ ውግኣት እግዚኣብሄር ድማ ተዋግኡ። ሳኦልሲ፡ ኢድ ፍልስጥኤማውያን ኣብ ልዕሊኡ ትኹን እምበር፡ ኢደይ ኣይትኹኖ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳኦ​ልም ዳዊ​ትን፥ “ታላ​ቂቱ ልጄ ሜሮብ እነ​ኋት፤ እር​ስ​ዋን እድ​ር​ል​ሃ​ለሁ፤ ብቻ ጀግና ልጅ ሁን​ልኝ፤ ስለ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ጦር​ነት ተጋ​ደል” አለው። ሳኦ​ልም፥ “የፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን እጅ በእ​ርሱ ላይ ትሁን እንጂ የእኔ እጅ በእ​ርሱ ላይ አት​ሁን” ይል ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳኦልም ዳዊትን። ታላቂቱ ልጄ ሜሮብ እነኋት፤ እርስዋን እድርልሃለሁ፤ ብቻ ቀልጣፋ ልጅ ሁንልኝ፥ ስለ እግዚአብሔርም ጦርነት ተጋደል አለው። ሳኦልም። የፍልስጥኤማውያን እጅ በእርሱ ላይ ትሁን እንጂ የእኔ እጅ በእርሱ ላይ አትሁን ይል ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳኦል ዳዊትን፥ “ታላቋ ልጄ ሜራብ እነኋት፤ እርሷን እድርልሃለሁ፤ አንተ ግን በጀግንነት አገልግለኝ፤ የጌታንም ጦርነቶች ተዋጋልኝ” አለው፤ ሳኦል በልቡ፥ “ፍልስጥኤማውያን እጃቸውን ያንሡበት እንጂ እኔ በእርሱ ላይ እጄን አላነሣም” ብሎ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ሳኦል ዳዊታ፥ “ታ ናታ ባይራታ መራባ ሀናሽ፤ ታን ኦ ነዉ ማቸ ኦደ እማና፤ ኔን ምኖ አሳ ግዳ፤ ያታደ መና ጎዳ ኦላ ኦለታ” ያጌዳ። ሳኦል ባረ ዎዛናን፥ “ታን አ ቦችከ፤ ፕልስጼማ አሳቱ አ ዎና” ያጊደ ቆፔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Saa'ooli Daawita, «Ta naatta bayirata Meraaba hannash; taani O new mache ootsaade immana; neeni mino asaa gida; yaataade Med'inaa Godaa olaa oletta» yaageedda. Saa'ooli bare wozanaan, «Taani Aa bochchikke; Piliss's'eema asatuu Aa wod'ana» yaagiide k'oppeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sa7ooli Dawite, «Neni ola minna olettiko ta naa bayrayo Meroobo ta nees machcho immana» gides; Sa7ooli ba wozinan, «Filisxeeme asay ba kushe iza bolla woththo attiin tani iza bochchike» gi woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳኦሊ ዳዊቴ፥ «ኔኒ ኦላ ሚና ኦሌቲኮ ታ ና ባይራዮ ሜሮቦ ታ ኔስ ማቾ ኢማና» ጊዴስ፤ ሳኦሊ ባ ዎዚናን፥ «ፊሊስጼሜ ኣሳይ ባ ኩሼ ኢዛ ቦላ ዎ ኣቲን ታኒ ኢዛ ቦቺኬ» ጊ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳኦል ዳዊታኮ፥ “ታ ናአ ባይርያ መራባ ሀናሹ፤ ታኒ እዮ ነዉ ማቾ እማና፤ ኔኒ ምኖ አስ ግዳ፤ ጎዳ ኦላ ኦለታ” ያግስ። ሳኦል ባ ዎዛናን፥ “ታኒ እያ ቦችከ፤ ፍልስፄመት እያ ዎ” ያግድ ቆፕስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saa7oli Dawitako, “Ta na7a bayriya Meraaba hannashu; taani iyo new macho immana; neeni mino asi gida; Godaa olaa oleta” yaagis. Saa7oli ba wozanan, “Taani iya bochike; Filisxeemeti iya wodho” yaagidi qopis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳኦል ዳዊትን፣ “ታላቋ ልጄ ሜሮብ እነኋት፤ እርሷን እድርልሃለሁ፤ አንተ ግን በጀግንነት አገልግለኝ፤ የእግዚአብሔርንም ጦርነቶች ተዋጋ” አለው፤ ሳኦል በልቡ፣ “ፍልስጥኤማውያን እጃቸውን ያንሡበት እንጂ እኔ በእርሱ ላይ እጄን አላነሣም” ብሎ ነበርና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ሳኦል ዳዊትን እንዲህ አለው፥ “የእግዚአብሔርን ጦርነት በጀግንነት ብትዋጋ ታላቅዋን ልጄን ሜራብን እድርልሃለሁ፤” ሳኦል ይህን ያለበት ምክንያት በፍልስጥኤማውያን እጅ እንዲሞት እንጂ እርሱ ዳዊትን ለመግደል ስላልፈለገ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳኦል ድማ ንዳዊት “ጥራሕ ብርቱዕ ወዲ ኹነለይ፤ ውግእ እግዚኣብሄርውን ተዋጋእ እምበር፥ እንሆ እታ ዓባይ ጓለይ ሜራብ ሰበይቲ ኽትኮነካ ሂበካ ኣለኹ” በሎ። ሳኦል ከዓ፥ “ኢድ ፍልስጥኤማውያን ደኣ ኣብኡ ይኹን እምበር ኢደይስ ኣብ ልዕሊኡ ኣይትኹን” ይብል ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳኦል ድማ ንዳዊት፡ እንሆ፡ እታ ዓባይ ጓለይ ሜራብ ሰበይቲ ኽትኰነካ ሂበካ ኣሎኹ፡ ሓንትስ ጽኑዕ ወዲ ኹነለይ፡ ውግእ እግዚብሄር ከኣ ተዋጋእ፡ በሎ። ሳኦል ከኣ፡ ኢድ ፍልስጥኤማውያን ኣብ ልዕሊኡ ትኹን እምበር። ኢደይሲ ኣብ ልዕሊኡ ኣይትኹን፡ በለ።