1 Samuel 18:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘሎ እስራኤልን ይሁዳን ግና ንዳዊት ይፈትውዎ ነበሩ፣ ንሱ ቅድሚኦም ይኣቱን ይወጽእን ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን በፊታቸው ይወጣና ይገባ ስለነበረ እስራኤልና ይሁዳ ሁሉ ዳዊትን ወደዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን በፊታቸው ይወጣና ይገባ ስለ ነበረ እስራኤልና ይሁዳ ሁሉ ዳዊትን ወደዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መላው እስራኤልና ይሁዳ ግን በፊታቸው እየወጣና እየገባ የሚመራቸው እርሱ ነበርና ዳዊትን ወደዱት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ዳዊተ ኡንቱንታ ኦላን ካለያ ድራዉ፥ እስራኤላነ ይሁዳ አሳይ ኡባይ አ ሲቄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Daawite unttuntta olan kaaletsiyaa diraw, Israa'eelanne Yihudaa Asay ubbay Aa siik'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kumeththa Isra7eeleynne Yuhuday gidikko Dawite dosida; istta sinththan kezidi, gelidi kaaleththizay iza. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኩሜ ኢስራኤሌይኔ ዩሁዳይ ጊዲኮ ዳዊቴ ዶሲዳ፤ ኢስታ ሲንን ኬዚዲ፥ ጌሊዲ ካሌዛይ ኢዛ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ዳዊቲ ኤንታ ኦላን ካለያ ግሾ እስራኤለ አሳይነ ይሁዳ አሳ ኡባይ እያ ዶሶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Dawiti enta olan kaalethiya gisho Isra7eele asaynne Yihuda asa ubbay iya dosoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መላው እስራኤልና ይሁዳ ግን ዳዊትን ወደዱት፤ በፊታቸው እየወጣና እየገባ የሚመራቸው እርሱ ነበርና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ተልእኮው የሚሳካለት መሪ በመሆኑ በእስራኤልም ሆነ በይሁዳ የሚገኝ ሕዝብ ሁሉ ዳዊትን ይወድ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ህዝቢ እስራኤልን ይሁዳን ግና፥ ኣብ ቅድሚኣቶም ይወፅእን ይኣቱን ስለ ዝነበረ፥ ንዳዊት ፈተውዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዘለው እስራኤልን ይሁዳን ግና፡ ኣብ ቅድሚኦም ይወጹን ይኣቱን ነበሩ እሞ፡ ንዳዊት ፈተውዎ። |