1 Samuel 18:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጽባሒቱ ድማ ክፉእ መንፈስ ኣምላኽ ኣብ ልዕሊ ሳኦል መጸ፡ ኣብ ማእከል እታ ቤት ከኣ ትንበየ። ዳዊት ድማ ከም ቀደሙ ብኢዱ ይጻወት ነበረ፡ ኣብ ኢድ ሳኦል ድማ ኲናት ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ በነጋው ሳኦልን ክፉ መንፈስ ከእግዚአብሔር ዘንድ ያዘው፤ በቤቱም ውስጥ ትንቢት ተናገረ። ዳዊትም በየቀኑ ያደርግ እንደ ነበረ በእጁ በገና ይመታ ነበር። ሳኦልም ጦሩን በእጁ ይዞ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በነጋውም ሳኦልን ክፉ መንፈስ ከእግዚአብሔር ዘንድ ያዘው፥ በቤቱም ውስጥ ትንቢት ተናገረ።ዳዊትም በየቀኑ ያደርግ እንደ ነበረ በእጁ በገና ይመታ ነበር። ሳኦልም ጦሩን በእጁ ይዞ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በማግስቱም ከእግዚአብሔር የታዘዘ ክፉ መንፈስ ሳኦልን ተቆራኘው፥ ሳኦል በቤቱ ሆኖ እንደ እብድ ይለፈልፍ ነበር፤ በዚህ ጊዜ ዳዊት በየእለቱ እንደሚያደርገው ሁሉ በገና ሲደረድር ነበር። ሳኦል በእጁ ጦር ይዞ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎንተ ጋላሳ ኢታ አያናይ ጾሳፐ ኪተቲደ፥ ሳኦላ ኦይቄዳ፤ ሳኦል ባረ ሶን ኤሉመቴዳ። ዳዊተ ሀሮደዋዳን ዲ ዲጼዳ፤ ሳኦል ቶራ ባረ ኩሽያን ኦይቂ ኡቴዳዌ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wonttetsa gallassaa iita ayyaanay S'oossaappe kiitettiide, Saa'oola oyk'k'eedda; Saa'ooli bare son elumetteedda. Daawite haroodewaadan diitsaa diis's'eedda; Saa'ooli tooraa bare kushiyan oyk'k'i utteeddawe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wonteththa gallas Xoossafe azazettida iita ayanay Sa7oole bolla wodhides; he wode Dawiti kase izi ubba wode ooththizayssa mala bagana shocishin Sa7ooli bason uttidi gooshsha mala haasayshe toora oykki dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎንቴ ጋላስ ጾሳፌ ኣዛዜቲዳ ኢታ ኣያናይ ሳኦሌ ቦላ ዎዴስ፤ ሄ ዎዴ ዳዊቲ ካሴ ኢዚ ኡባ ዎዴ ኦዛይሳ ማላ ባጋና ሾጪሺን ሳኦሊ ባሶን ኡቲዲ ጎሻ ማላ ሃሳይሼ ቶራ ኦይኪ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎንተ ጋላስ ኢታ አያን ፆሳፈ ኪተትድ ሳኦላ ኦይክን፥ ሳኦል ባ ሶን ኤልሞቴስ። ዳዊቲ ካሰይሳዳ ዲ ዲፅሽን ሳኦል ቶራ ባ ኩሸን ኦይክድ ኡትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wontetha gallas iita ayyaani Xoossafe kiitetidi Saa7ola oykin, Saa7oli ba son elmotees. Dawiti kaseysada diithi diixishin Saa7oli toora ba kushen oykidi uttis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በማግስቱም ከእግዚአብሔር የታዘዘ ክፉ መንፈስ በሳኦል ላይ በኀይል መጣበት፣ በዚህ ጊዜ ዳዊት ወትሮ እንደሚያደርገው ሁሉ በገና ሲደረድር፣ ሳኦል በቤቱ ሆኖ ትንቢት ይናገር ነበር። ሳኦል በእጁ ጦር ይዞ ነበር፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በማግስቱም በድንገት ከእግዚአብሔር የተላከ ክፉ መንፈስ ሳኦልን ተቈራኘው፤ በቤቱም ውስጥ እንደ እብድ ይለፈልፍ ነበር፤ ዳዊትም በየቀኑ ያደርግ በነበረው ዐይነት ለሳኦል በገና ይደረድርለት ነበር፤ ሳኦልም ጦሩን በእጁ ይዞ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንፅባሒቱ ድማ እቲ ብኣምላኽ ዝተልአኸ ኽፉእ መንፈስ ኣብ ልዕሊ ሳኦል መፀ። ሳኦል ከዓ ኣብ ውሽጢ ገዛኡ ትንቢት ተናገረ። ዳዊት ድማ ኸም ኵሉ መዓልቲ ብኢዱ በገና ይወቅዕ ነበረ፤ ሳኦልውን ብኢዱ ዂናት ሒዙ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጽብሒቱ ድማ ዀነ፡ ካብ ኣምላኽ ክፋእ መንፈስ ኣብ ልዕሊ ሳኦል መጸ፡ ኣብ ማእከል ቤት ከኣ ተነበየ፡ ዳዊት ድማ ከም ኲሉ መዓልቲ ብኢዱ በገና ይወቅዕ ነበረ። ኣብ ኢድ ሳኦል ከኣ ኲናት ነበረ። |