1 Samuel 17:56 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እቲ ንጉስ፡ እቲ ንእሽቶ ህጻን ወዲ መን ምዃኑ ትሓቱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም፥ “ይህ ብላ​ቴና የማን ልጅ እንደ ሆነ አንተ ጠይ​ቅና ዕወቅ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም። ይህ ብላቴና የማን ልጅ እንደ ሆነ አንተ ጠይቅ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡም፥ “እንግዲህ ወጣቱ የማን ልጅ እንደሆነ ተከታትለህ ድረስበት” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካት ዛሪደ፥ “ያቶፐ ሀ ዎዳላይ ኦ ናኤንቶነ አነ ኦቻደ ጋካ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaati zaariide, «Yaatooppe ha wodallay O na'enttonne ane oochchaade gakka» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawozi, «Ha naateththa naazi oona naakko kaaletta gakka» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎዚ፥ «ሃ ናቴ ናዚ ኦና ናኮ ካሌታ ጋካ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ዛሪድ፥ “ሀ ናአይ ኦደ ናኤኮ አነ ኦይቻ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy zaaridi, “Ha na7ay oodde na7eko ane oycha” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሡም፣ “እንግዲህ ወጣቱ የማን ልጅ እንደ ሆነ ተከታትለህ ድረስበት” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳኦልም “ሄደህ ይህ ወጣት የማን ልጅ እንደ ሆነ አጥንተህ ዕወቅ” ሲል አዘዘው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንጉስ ድማ “እምበኣር እዝ መንእሰይ እዙይ ወዲ መን ምዃኑ ጠይቕ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንጉስ ድማ፡ እምበኣርሲ እዚ መንእሰይ እዚ ወዲ መን ምዃኑ ንስኻ ሕተት፡ በለ።