1 Samuel 17:49 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ድማ ኢዱ ኣብ ጁባኡ ኣእትዩ ካብኡ እምኒ ወሲዱ ደርበዮ፣ ነቲ ፍልስጥኤማዊ ድማ ኣብ ግንባሩ ወቕዖ፣ እቲ እምኒ ድማ ኣብ ግንባሩ ጠሓለ። ብገጹ ድማ ናብ ምድሪ ወደቐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም እጁን ወደ ኮሮ​ጆው አግ​ብቶ አንድ ድን​ጋይ ወሰደ፤ ወነ​ጨ​ፈ​ውም፤ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ዊ​ው​ንም ግን​ባ​ሩን መታው፤ ድን​ጋ​ዩም ጥሩ​ሩን ዘልቆ በግ​ን​ባሩ ተቀ​ረ​ቀረ፤ እር​ሱም በም​ድር ላይ በፊቱ ተደፋ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም እጁን ወደ ኮረጆው አግብቶ አንድ ድንጋይ ወሰደ፥ ወነጨፈውም፥ ፍልስጥኤማዊውንም ግምባሩን መታ፤ ድንጋዩም በግምባሩ ተቀረቀረ፥ እርሱም በምድር ላይ በፊቱ ተደፋ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እጁንም ወደ ኮሮጆው በመስደድ አንድ ድንጋይ አውጥቶ ወነጨፈው፤ ፍልስጥኤማዊውንም ግንባሩ ላይ መታው። ድንጋዩም ግንባሩ ውስጥ ገብቶ ተቀረቀረ፤ በግምባሩም ምድር ላይ ተደፋ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ባረ ቃርጪትያ ግዶ ኩሽያ የዲደ፥ እት ሹቻ አኪደ ያምባርሻን ዎደ ያምባሪደ፥ ፕልስጼምያ ዴሙዋ ጫዴዳ። ሹቻይ ብታንያዉ ዴሙዋ ግዶ ገሌዳ፤ ያትና፥ ብታኒ ቢታን ጉፋኒደ ኩንዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite bare k'arc'c'iitiyaa giddo kushiyaa yeddiide, itti shuchchaa akkiide yambbarshshan wotsiide yambbariide, Piliss's'eemiyaa deemuwaa c'addeedda. Shuchchay bitaniyaw deemuwaa giddo geleedda; yaatina, bitanii biittan guufanniide kunddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti ba kushe korojon yeddidi issi shuch ekkidi dhayqides; Filisxeemezas konkken yeggides; shuchchazi iza konkkeza torphi gelides; Filisxeeme addezikka sinththa guth kundides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ባ ኩሼ ኮሮጆን ዬዲዲ ኢሲ ሹች ኤኪዲ ይቂዴስ፤ ፊሊስጼሜዛስ ኮንኬን ዬጊዴስ፤ ሹቻዚ ኢዛ ኮንኬዛ ቶርጲ ጌሊዴስ፤ ፊሊስጼሜ ኣዴዚካ ሲን ጉ ኩንዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ባ ቃርፂታን ኩሸ የድድ፥ እስ ሹቹ ኤክ ያምባርድ፥ ፍልስፄመ አድያ ሶምኡዋን ጫድስ። ሹቻይ እያ ሶምኡዋ ሉክድ ገልስ፤ ያትን፥ አደይ ባ ሶምኡዋራ ሳአን ኩንድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti ba qarxiitan kushe yeddidi, issi shuchu eki yambaridi, Filisxeeme addiya som7uwan caddis. Shuchay iya som7uwa lukidi gelis; yaatin, addey ba som7uwara sa7an kundis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እጁንም ወደ ኮሮጆው በመስደድ አንድ ድንጋይ አውጥቶ ወነጨፈው፤ ፍልስጥኤማዊውንም ግንባሩ ላይ መታው። ድንጋዩም ግንባሩ ውስጥ ገብቶ ተቀረቀረ፤ ፍልስጥኤማዊውም በግምባሩ ተደፋ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እጁንም ወደ ኮረጆው ከቶ አንዲት ድንጋይ በማውጣት በጎልያድ ላይ ወነጨፈ፤ ድንጋዩም ግንባሩን በጥርቆ ወደ ራስ ቅሉ ገባ፤ ጎልያድም በምድር ላይ በግንባሩ ተደፋ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ ኢዱ ናብቲ ሳንጣ ኣእትዩ፥ ካብኣ እምኒ ወሲዱ ወንጨፈ፤ ንጐልያድ ድማ ግምባሩ ኣንሃሎ፤ እታ እምኒ ኸዓ ናብ ግምባሩ ኣተወት፤ ንሱ ድማ ብገፁ ናብ ምድሪ ተደፍአ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ ኢዱ ናብቲ ቚርባበሻ ኣእትዩ፡ ካብኣ ኸኣ እምኒ ወሲዱ ወንጨፎ፡ ነቲ ፍልስጥኤማዊ ድማ ግንባሩ ኣንሀሎ፡ እታ እምኒ ኸኣ ናብ ግምባሩ ኣተወት፡ ንሱ ድማ ብገጹ ናብ ምድሪ ወደቐ።