1 Samuel 17:47 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ብሰይፍን ብዂናትን ከም ዘየድሕን እዚ ብዘሎ ኣኼባ እዚ ኺፈልጥ እዩ። እቲ ውግእ ናይ እግዚኣብሄር እዩ እሞ፡ ኣብ ኢድና ኣሕሊፉ ኺህበኩም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህም ጉባኤ ሁሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሰ​ይ​ፍና በጦር የሚ​ያ​ድን እን​ዳ​ይ​ደለ ያው​ቃል። ሰልፉ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነውና፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እና​ን​ተን በእ​ጃ​ችን አሳ​ልፎ ይሰ​ጣል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህም ጉባኤ ሁሉ እግዚአብሔር በሰይፍና በጦር የሚያድን እንዳይደል ያውቅ ዘንድ ነው። ሰልፉ ለእግዚአብሔር ነውና፤ እናንተንም በእጃችን አሳልፎ ይሰጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እዚህ የተሰበሰቡትም ሁሉ ጌታ ያለ ሰይፍ ወይም ያለ ጦር እንደሚያድን ያውቃሉ፤ ሰልፉ የጌታ ስለ ሆነም ሁላችሁን በእጃችን አሳልፎ ይሰጣል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ባረ አሳ አሻናዉ ቶራ ዎይ ማሻ ኮየናዋ ሀዋን ሺቄዳ አሳይ ኡባይ ኤራና፤ አያዉ ጎፐ፥ ኦላይ መና ጎዳዋ። እ ህንተንታ ኡባ ኑ ኩሽያን አ እማና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday bare asaa ashshanaw tooraa woy mashshaa koyennawaa hawaan shiik'eedda Asay ubbay erana; ayaw gooppe, olay Med'inaa Godaawaa. I hinttentta ubbaa nu kushiyan aatsi immana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayssan shiiqida ubbay GODAY ashshizay mashshan woykko tooran gidonttayssa erana; olizay GODAA gidida gishshas izi inttena ubbatakka nu kushen aaththi immana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሳን ሺቂዳ ኡባይ ጎዳይ ኣሺዛይ ማሻን ዎይኮ ቶራን ጊዶንታይሳ ኤራና፤ ኦሊዛይ ጎዳ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዚ ኢንቴና ኡባታካ ኑ ኩሼን ኣ ኢማና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ባ አሳ አሻናዉ ቶራ ዎይኮ ማሸ ኮዮናይሳ ሀይሳን ሺቅዳ አሳ ኡባይ ኤራና። ኦላይ ጎዳባ ግድያ ግሾ፥ እ ህንተና ኡባ ኑ ኩሸን አድ እማና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday ba asaa ashshanaw toora woyko mashshe koyonnaysa haysan shiiqida asa ubbay erana. Olay Godaaba gidiya gisho, I hintena ubbaa nu kushen aathidi immana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እዚህ የተሰበሰቡትም ሁሉ፣ እግዚአብሔር የሚያድነው በሰይፍ ወይም በጦር እንዳልሆነ ያውቃሉ፤ ሰልፉ የእግዚአብሔር ስለ ሆነም ሁላችሁን በእጃችን አሳልፎ ይሰጣል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እዚህ የተሰበሰቡት ሁሉ እግዚአብሔር የሚያድነው በሰይፍና በጦር አለመሆኑን ያውቃሉ፤ ጦርነቱ የእግዚአብሔር ነውና፤ በእናንተም ላይ ድልን እንድንጐናጸፍ ያደርገናል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ውግእ ናይ እግዚኣብሄር እዩ እሞ፥ እግዚኣብሄር ዘድሕን ብሰይፍን ብዂናትን ከም ዘይኮነ፥ ኵሉ እዝ እኩብ ህዝቢ ምእንቲ ኽፈልጥ ንሱ ንኣኻትኩም ኣብ ኢድና ኽህበና እዩ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ውግእሲ ናይ እግዚኣብሄር እዩ እሞ፡ እግዝኣብሄር ብሴፍን ብዂናትን ከም ዘይኰነ ዜድሕን፡ ብዘላ እዛ ማሕበር እዚኣ ምእንቲ ኽትፈልጥ፡ ንሱ ንኣኻትኩ ኣብ ኢድና ኺህበና እዩ።