1 Samuel 17:47 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ብሰይፍን ብዂናትን ከም ዘየድሕን እዚ ብዘሎ ኣኼባ እዚ ኺፈልጥ እዩ። እቲ ውግእ ናይ እግዚኣብሄር እዩ እሞ፡ ኣብ ኢድና ኣሕሊፉ ኺህበኩም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህም ጉባኤ ሁሉ እግዚአብሔር በሰይፍና በጦር የሚያድን እንዳይደለ ያውቃል። ሰልፉ ለእግዚአብሔር ነውና፤ እግዚአብሔርም እናንተን በእጃችን አሳልፎ ይሰጣል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህም ጉባኤ ሁሉ እግዚአብሔር በሰይፍና በጦር የሚያድን እንዳይደል ያውቅ ዘንድ ነው። ሰልፉ ለእግዚአብሔር ነውና፤ እናንተንም በእጃችን አሳልፎ ይሰጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እዚህ የተሰበሰቡትም ሁሉ ጌታ ያለ ሰይፍ ወይም ያለ ጦር እንደሚያድን ያውቃሉ፤ ሰልፉ የጌታ ስለ ሆነም ሁላችሁን በእጃችን አሳልፎ ይሰጣል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ባረ አሳ አሻናዉ ቶራ ዎይ ማሻ ኮየናዋ ሀዋን ሺቄዳ አሳይ ኡባይ ኤራና፤ አያዉ ጎፐ፥ ኦላይ መና ጎዳዋ። እ ህንተንታ ኡባ ኑ ኩሽያን አ እማና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday bare asaa ashshanaw tooraa woy mashshaa koyennawaa hawaan shiik'eedda Asay ubbay erana; ayaw gooppe, olay Med'inaa Godaawaa. I hinttentta ubbaa nu kushiyan aatsi immana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssan shiiqida ubbay GODAY ashshizay mashshan woykko tooran gidonttayssa erana; olizay GODAA gidida gishshas izi inttena ubbatakka nu kushen aaththi immana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሳን ሺቂዳ ኡባይ ጎዳይ ኣሺዛይ ማሻን ዎይኮ ቶራን ጊዶንታይሳ ኤራና፤ ኦሊዛይ ጎዳ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዚ ኢንቴና ኡባታካ ኑ ኩሼን ኣ ኢማና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ባ አሳ አሻናዉ ቶራ ዎይኮ ማሸ ኮዮናይሳ ሀይሳን ሺቅዳ አሳ ኡባይ ኤራና። ኦላይ ጎዳባ ግድያ ግሾ፥ እ ህንተና ኡባ ኑ ኩሸን አድ እማና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday ba asaa ashshanaw toora woyko mashshe koyonnaysa haysan shiiqida asa ubbay erana. Olay Godaaba gidiya gisho, I hintena ubbaa nu kushen aathidi immana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እዚህ የተሰበሰቡትም ሁሉ፣ እግዚአብሔር የሚያድነው በሰይፍ ወይም በጦር እንዳልሆነ ያውቃሉ፤ ሰልፉ የእግዚአብሔር ስለ ሆነም ሁላችሁን በእጃችን አሳልፎ ይሰጣል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እዚህ የተሰበሰቡት ሁሉ እግዚአብሔር የሚያድነው በሰይፍና በጦር አለመሆኑን ያውቃሉ፤ ጦርነቱ የእግዚአብሔር ነውና፤ በእናንተም ላይ ድልን እንድንጐናጸፍ ያደርገናል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ውግእ ናይ እግዚኣብሄር እዩ እሞ፥ እግዚኣብሄር ዘድሕን ብሰይፍን ብዂናትን ከም ዘይኮነ፥ ኵሉ እዝ እኩብ ህዝቢ ምእንቲ ኽፈልጥ ንሱ ንኣኻትኩም ኣብ ኢድና ኽህበና እዩ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ውግእሲ ናይ እግዚኣብሄር እዩ እሞ፡ እግዝኣብሄር ብሴፍን ብዂናትን ከም ዘይኰነ ዜድሕን፡ ብዘላ እዛ ማሕበር እዚኣ ምእንቲ ኽትፈልጥ፡ ንሱ ንኣኻትኩ ኣብ ኢድና ኺህበና እዩ። |