1 Samuel 17:36 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ባርያኻ ንኣንበሳን ድብን ቀቲልዎም እዩ፣ እዚ ዘይግዙር ፍልስጥኤማዊ ንሰራዊት ህያው ኣምላኽ ስለ ዝጻረሮ ድማ ከም ሓደ ኻባታቶም ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔ ባሪ​ያህ አን​በ​ሳና ድብ ገደ​ልሁ፤ ይህም ያል​ተ​ገ​ረ​ዘው ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማዊ ከእ​ነ​ርሱ እንደ አንዱ ይሆ​ናል። እን​ግ​ዲህ እገ​ድ​ለው ዘንድ፥ ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ተግ​ዳ​ሮ​ትን አስ​ወ​ግድ ዘንድ ዛሬ አል​ሄ​ድ​ምን? የሕ​ያው አም​ላክ ጭፍ​ሮ​ችን ይገ​ዳ​ደር ዘንድ ይህ ቈላፍ ምን​ድን ነው?”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ ባሪያህ አንበሳና ድብ መታሁ፤ ይህም ያልተገረዘው ፍልስጥኤማዊ የሕያውን አምላክ ጭፍሮች ተገዳድሮአልና ከእነርሱ እንደ አንዱ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ባርያህ አንበሳውንም ድቡንም ገድሏል፤ ይህም ያልተገረዘ ፍልስጥኤማዊ የሕያው እግዚአብሔርን ሠራዊት ተገዳድሯልና መጨረሻው ከእነርሱ እንደ አንዱ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ነ ቆማይ ጋሙዋነ ባባን ዎድ፤ ሀ ቃጻረትቤና ፕልስጼም ደኡዋ ጾሳ ኦላንቻቱዋ ናሴዳ ድራዉ፥ እካ ኡንቱንቱፐ እቱዋዳን ሀናና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani ne k'oomay gaammuwaanne babbantsa wod'aad; ha k'as's'arettibeenna Piliss's'eemi de'uwaa S'oossaa olanchchatuwaa naasseedda diraw, ikka unttunttuppe ittuwaadan hanana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani ne aylley gaammonne zardo wodhadis; hayssi qaxxara qanxxetontta Filisxeemezi de7o Xoossa olanchchatara eqettida gishshas iza wurseththi isttafe issaa mala gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኔ ኣይሌይ ጋሞኔ ዛርዶ ዎዲስ፤ ሃይሲ ቃጻራ ቃንጼቶንታ ፊሊስጼሜዚ ዴኦ ጾሳ ኦላንቻታራ ኤቄቲዳ ጊሻስ ኢዛ ዉርሴ ኢስታፌ ኢሳ ማላ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ነ አይለይ ጋሞነ ጋርማፌለ ዎስ፤ ሀ ቃፃረትቦና ፍልስፄመ አደይ ደኦ ፆሳ ኦላንቾታ ጉዳ ግሾ እ ኤንታፈ እሱዋዳ ሀናና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani ne aylley gaammonne garmafeele wodhas; ha qaxaretiboona Filisxeeme addey de7o Xoossaa olanchota guuthida gisho I entafe issuwada hanana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ባሪያህ አንበሳውንም ድቡንም ገድሏል፤ ይህም ያልተገረዘ ፍልስጥኤማዊ የሕያው እግዚአብሔርን ሰራዊት ተገዳድሯልና መጨረሻው ከእነርሱ እንደ አንዱ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ ያንተ አሽከር አንበሳና ድብ ገድያለሁ፤ ይህ ያልተገረዘ ፍልስጥኤማዊ የሕያው እግዚአብሔርን ሠራዊት ስለ ተፈታተነ ከእነርሱ እንደ አንዱ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ሓሽከርካ ኣንበሳን ድብን ዝቐተልኩ ሰብ እየ። እዝ ዘይግሩዝ ፍልስጥኤማዊ እዙይ ከዓ ንሰራዊት ህያው ኣምላኽ ኣባጭዩ እዩ እሞ፥ ከም ሓደ ኻብኣቶም ክኸውን እዩ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ጊልያኻ ኣንበሳን ድብን ቀቲሉ እዩ፡ እዚ ዘይግዙር ፍልስጥኤማዊ እዚ ኸኣ ንሰራዊት እቲ ህያው ኣምላኽ ጸሪፉ እዩ እሞ፡ ከም ሓደ ኻባታቶም ኪኸውን እዩ፡ በሎ።