1 Samuel 17:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ባርያኻ ንኣንበሳን ድብን ቀቲልዎም እዩ፣ እዚ ዘይግዙር ፍልስጥኤማዊ ንሰራዊት ህያው ኣምላኽ ስለ ዝጻረሮ ድማ ከም ሓደ ኻባታቶም ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ ባሪያህ አንበሳና ድብ ገደልሁ፤ ይህም ያልተገረዘው ፍልስጥኤማዊ ከእነርሱ እንደ አንዱ ይሆናል። እንግዲህ እገድለው ዘንድ፥ ከእስራኤልም ተግዳሮትን አስወግድ ዘንድ ዛሬ አልሄድምን? የሕያው አምላክ ጭፍሮችን ይገዳደር ዘንድ ይህ ቈላፍ ምንድን ነው?” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ ባሪያህ አንበሳና ድብ መታሁ፤ ይህም ያልተገረዘው ፍልስጥኤማዊ የሕያውን አምላክ ጭፍሮች ተገዳድሮአልና ከእነርሱ እንደ አንዱ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ባርያህ አንበሳውንም ድቡንም ገድሏል፤ ይህም ያልተገረዘ ፍልስጥኤማዊ የሕያው እግዚአብሔርን ሠራዊት ተገዳድሯልና መጨረሻው ከእነርሱ እንደ አንዱ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ነ ቆማይ ጋሙዋነ ባባን ዎድ፤ ሀ ቃጻረትቤና ፕልስጼም ደኡዋ ጾሳ ኦላንቻቱዋ ናሴዳ ድራዉ፥ እካ ኡንቱንቱፐ እቱዋዳን ሀናና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani ne k'oomay gaammuwaanne babbantsa wod'aad; ha k'as's'arettibeenna Piliss's'eemi de'uwaa S'oossaa olanchchatuwaa naasseedda diraw, ikka unttunttuppe ittuwaadan hanana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani ne aylley gaammonne zardo wodhadis; hayssi qaxxara qanxxetontta Filisxeemezi de7o Xoossa olanchchatara eqettida gishshas iza wurseththi isttafe issaa mala gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኔ ኣይሌይ ጋሞኔ ዛርዶ ዎዲስ፤ ሃይሲ ቃጻራ ቃንጼቶንታ ፊሊስጼሜዚ ዴኦ ጾሳ ኦላንቻታራ ኤቄቲዳ ጊሻስ ኢዛ ዉርሴ ኢስታፌ ኢሳ ማላ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ነ አይለይ ጋሞነ ጋርማፌለ ዎስ፤ ሀ ቃፃረትቦና ፍልስፄመ አደይ ደኦ ፆሳ ኦላንቾታ ጉዳ ግሾ እ ኤንታፈ እሱዋዳ ሀናና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani ne aylley gaammonne garmafeele wodhas; ha qaxaretiboona Filisxeeme addey de7o Xoossaa olanchota guuthida gisho I entafe issuwada hanana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባሪያህ አንበሳውንም ድቡንም ገድሏል፤ ይህም ያልተገረዘ ፍልስጥኤማዊ የሕያው እግዚአብሔርን ሰራዊት ተገዳድሯልና መጨረሻው ከእነርሱ እንደ አንዱ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ ያንተ አሽከር አንበሳና ድብ ገድያለሁ፤ ይህ ያልተገረዘ ፍልስጥኤማዊ የሕያው እግዚአብሔርን ሠራዊት ስለ ተፈታተነ ከእነርሱ እንደ አንዱ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ሓሽከርካ ኣንበሳን ድብን ዝቐተልኩ ሰብ እየ። እዝ ዘይግሩዝ ፍልስጥኤማዊ እዙይ ከዓ ንሰራዊት ህያው ኣምላኽ ኣባጭዩ እዩ እሞ፥ ከም ሓደ ኻብኣቶም ክኸውን እዩ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጊልያኻ ኣንበሳን ድብን ቀቲሉ እዩ፡ እዚ ዘይግዙር ፍልስጥኤማዊ እዚ ኸኣ ንሰራዊት እቲ ህያው ኣምላኽ ጸሪፉ እዩ እሞ፡ ከም ሓደ ኻባታቶም ኪኸውን እዩ፡ በሎ። |