1 Samuel 17:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዳዊት እተዛረቦ ቓላት ምስ ተሰምዐ፡ ኣብ ቅድሚ ሳኦል ሰምዕዎ፡ ንሱ ኸኣ ኪጽውዖ ለኣኸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም የተ​ና​ገ​ረው ቃል ተሰማ፤ ለሳ​ኦ​ልም ነገ​ሩት፤ ወደ እር​ሱም ወሰ​ደው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም የተናገረው ቃል ተሰማ፥ ለሳኦልም ነገሩት፤ ወደ እርሱም አስጠራው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት የተናገረው ነገር ወደ ሳኦል ጆሮ ደረሰ፤ ሳኦልም ልኮ አስጠራው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ሃሳዬዳዋ ስሴዳ አሳቱ ሳኦላዉ ኦዴድኖ፤ ሳኦል ዳዊታ ጼስሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite haasayeeddawaa siseedda asatuu Saa'oolaw odeeddino; Saa'ooli Daawita s'eesisseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti haasayda yo7oy Sa7oole hayththan wodhdhides; Sa7oolikka kiitti xeygides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ሃሳይዳ ዮኦይ ሳኦሌ ሃይን ዎዴስ፤ ሳኦሊካ ኪቲ ጼይጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ኦድዳይሳ ስእዳ አሳይ ሳኦላስ ኦድን፥ ሳኦል ዳዊታ ፄግስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti odidaysa si7ida asay Saa7olas odin, Saa7oli Dawita xeegisis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት የተናገረው ነገር ወደ ሳኦል ጆሮ ደረሰ፤ ሳኦልም ልኮ አስጠራው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንዳንድ ሰዎች ዳዊት የተናገረውን ቃል ሰምተው ስለ ነበር፥ ሄደው ለሳኦል ነገሩት፤ ሳኦልም ልኮ ዳዊትን አስጠራው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዳዊት ዝተዛረቦ ዘረባ ምስ ተሰምዐ ኸዓ፥ ንሳኦል ነገርዎ፤ ንሱ ድማ ልኢኹ ኣምፅኦ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዳዊት እተዛረቦ ዘረባ ምስ ተሰምዔ ኸኣ፡ ንሳኦል ነገርዎ፡ ንሱ ድማ ናብኡ ኣምጽኦ።