1 Samuel 17:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኤልያብ ቦኽሪ ሓዉ ድማ ነቶም ሰብኡት ኪዛረቦም ከሎ ሰምዐ። ኤልያብ ድማ ኣብ ልዕሊ ዳዊት ቍጥዓ ነደደ፡ ንሱ ድማ፡ ስለምንታይ ናብዚ መጺእካ፧ እተን ውሑዳት ኣባጊዕከ ኣብ በረኻ ምስ መን ገዲፍካየን? ትዕቢትካን ትሪ ልብኻን እፈልጥ እየ፤ እቲ ውግእ ክትሪኢ ኢኻ ወሪድካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ታላቅ ወንድሙም ኤልያብ ከሰዎች ጋር ሲነጋገር ሰማ፤ ኤልያብም በዳዊት ላይ እጅግ ተቈጣ፥ “ለምን ወደዚህ ወረድህ? እነዚያንስ ጥቂቶች በጎች በምድረ በዳ ለማን ተውሃቸው? እኔ ኵራትህንና የልብህን ክፋት አውቃለሁና ሰልፉን ለማየት መጥተሃል” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ታላቅ ወንድሙም ኤልያብ ከሰዎች ጋር ሲነጋገር ሰማ፤ የኤልያብም ቍጣ በዳዊት ላይ ነድዶ። ለምን ወደዚህ ወረድህ? እነዚያንስ ጥቂቶች በጎች በምድረ በዳ ለማን ተውሃቸው? እኔ ኵራትህንና የልብህን ክፋት አውቃለሁና ሰልፉን ለማየት መጥተሃል አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ታላቅ ወንድሙ ኤሊአብ፥ ዳዊት ከሰዎች ጋር ሲነጋገር በሰማ ጊዜ እጅግ ተቆጥቶ፥ “ለምን ወደዚህ ወረድህ? እነዚያንስ ጥቂት በጎች በምድረ በዳ ለማን ተውካቸው? ዕብሪትህንና የልብህን ክፋት ዐውቃለሁ፤ የመጣኸው ጦርነቱን ለማየት ብቻ ነው” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ አሳና ሃሳይያዋ አ እሻይ ኡባፐ ባይራይ ኤልኣብ ስሲደ፥ ዳዊታ ቦላ ሀንቁዋ ኤጽ ከሴዳ፤ “ኔን ሀ ሳኣ አያዉ ያድ? ሄ አማሬዳ ዶርሳቱዋ ዎራን ኦናና የጋድ? ነ ኦቶሩዋነ ነ ዎዛና እታተ ታን ኤራይ፤ ኔን ኦላ በአናዉ ያዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite asaana haasayiyaawaa Aa ishay ubbaappe bayiray Eli'aabi sisiide, Daawita bolla hank'k'uwaa ees's'i kesseedda; «Neeni ha sa'aa ayaw yaad? He amareeda dorssatuwaa woran oonana yeggaad? Ne otoruwaanne ne wozanaa itatetsaa taani eray; neeni olaa be'anaw yaadda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izas bayra isha Elyaabey Dawiti asatara haasayshin siyidi, «Ays haa wodhdhadii? He amarda dorsatakka bazzon oonas agga yadii? Ne otoroteththaanne ne wozina iitateththaa ta erays; ne yiday olaa beyanaas xalla» giidi keehi hanqettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛስ ባይራ ኢሻ ኤልያቤይ ዳዊቲ ኣሳታራ ሃሳይሺን ሲዪዲ፥ «ኣይስ ሃ ዎዲ? ሄ ኣማርዳ ዶርሳታካ ባዞን ኦናስ ኣጋ ያዲ? ኔ ኦቶሮቴኔ ኔ ዎዚና ኢታቴ ታ ኤራይስ፤ ኔ ዪዳይ ኦላ ቤያናስ ጻላ» ጊዲ ኬሂ ሃንቄቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ አሳራ ኦደተይሳ እያ ባይራ እሻይ ኤልያብ ስእድ፥ ዳዊታ ቦላ ሸነ ኤፅስ። “ኔኒ ሀ በሳ አይስ ያዲ? ሄ ጉ ዶርሳታ ባዞን ኦደስ የጋዲ? ነ ኦቶሩዋነ ነ ዎዛና ኢታተ ታ ኤራይስ፤ ኔኒ ኦላ በአናዉ ያዳሳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti asaara odeteysa iya bayra ishay Eliyaabi si7idi, Dawita bolla shene eexis. “Neeni ha bessaa ayis yadii? He guutha dorsata bazzon ooddes yeggadii? Ne otoruwanne ne wozanaa iitatethaa ta erayis; neeni olaa be7anaw yadasa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ታላቅ ወንድሙ ኤልያብ፣ ዳዊት ከሰዎች ጋር ሲነጋገር በሰማ ጊዜ እጅግ ተቈጥቶ፣ “ለምን ወደዚህ ወረድህ? እነዚያንስ ጥቂት በጎች በምድረ በዳ ለማን ተውሃቸው? ትዕቢትህንና የልብህን ክፋት ዐውቃለሁ፤ የመጣኸው ጦርነቱን ለማየት ብቻ ነው” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዳዊት ታላቅ ወንድም ኤሊአብም ዳዊት ከሰዎቹ ጋር ሲነጋገር ሰማ፤ እርሱም በዳዊት ላይ በጣም ተቈጥቶ “እዚህ ምን ትሠራለህ? በበረሓ ያሉትንስ እነዚያን ጥቂቶች በጎችህን ለማን ተውካቸው? እኔ ትዕቢተኛነትህንና የልብህን ክፋት ዐውቃለሁ! አሁን የመጣኸው እኮ የጦርነቱን ሁኔታ ለመመልከት ነው!” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዓብዪ ሓዉ ኤልያብ ድማ ዳዊት ምስቶም ሰባት ክዛረብ እንተሎ ሰሚዑ፥ የመና ተቘጥዖ፤ “እንታይ ክትገብር ናብዙይ ወረድካ? እተን ውሑዳት ኣባጊዕኸ ኣብ በረኻ ምስ መን ገዲፍካየን? ትዕቢትካን ክፍኣት ልብኻን ኣነ እፈልጥ እየ፤ ውግእ ምእንቲ ኽትርኢ ኢኻ ወሪድካ ዘለኻ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኤልያብ፡ እቲ ዓብዪ ሓው ድማ ምስቶም ሰባት ኪዛረብ ከሎ ሰሚዕዎ፡ ኲራ ኤልያብ ኣብ ዳዊት ነዲዱ፡ እንታይ ክትገብር ናብዚ ወረድካ እተን ሒደት ኣባጊዕከ ኣብ በረኻ ንመን ገደፍካየን ውግእ ምእንቲ ኽትርኢ ኢኻ ወሪድካ ዘሎኻ እሞ፡ ትዕቢትካን ክፍኣይ ልብኻን ኣነ ፈሊጠዮ ኣሎኹ፡ በሎ። |