1 Samuel 17:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ድማ ነቶም ኣብ ጥቓኡ ደው ኢሎም ዝነበሩ ሰባት ተዛረቦም፡ እዚ ፍልስጥኤማዊ እዚ ቀቲሉ ጸርፊ እስራኤል ዜርሕቕ ሰብኣይ እንታይ ይግበር፧ እዚ ዘይግዙር ፍልስጥኤማዊ፡ ትእዛዝ ህያው ኣምላኽ ዚጥሕስ መን እዩ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም በአ​ጠ​ገቡ ለቆ​ሙት ሰዎች፦ ይህን ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማዊ ለሚ​ገ​ድል፥ ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ተግ​ዳ​ሮ​ትን ለሚ​ያ​ርቅ ሰው በውኑ ይህ ይደ​ረ​ግ​ለ​ታል? የሕ​ያው አም​ላ​ክን ጭፍ​ሮች የሚ​ገ​ዳ​ደር ይህ ያል​ተ​ገ​ረዘ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማዊ ማን ነው?” ብሎ ተና​ገ​ራ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም በአጠገቡ ለቆሙት ሰዎች። ይህን ፍልስጥኤማዊ ለሚገድል፥ ከእስራኤልም ተግዳሮትን ለሚያርቅ ሰው ምን ይደረግለታል? የሕያውን አምላክ ጭፍሮች የሚገዳደር ይህ ያልተገረዘ ፍልስጥኤማዊ ማን ነው? ብሎ ተናገራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት በአጠገቡ የቆሙትን ሰዎች፥ “ይህን ፍልስጥኤማዊ ገድሎ እንዲህ ያለውን ውርደት ከእስራኤል ለሚያስወግድ ሰው ምን ይደረግለታል? ደግሞስ የሕያው እግዚአብሔርን ሠራዊት ይገዳደር ዘንድ ይህ ያልተገረዘ ፍልስጥኤማዊ እርሱ ማነው?” ሲል ጠየቀ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ባረ ማታን ኤቄዳ አሳ፥ “ሀ ፕልስጼምያ ዎደ፥ ሀ ዬላ እስራኤልያፐ ቁጭያ ኡራዉ አያይ ኦሰታኔ? ሀ ቃጻረትቤና ፕልስጼም፥ ደኡዋ ጾሳ ኦላንቻቱዋ ናስያዌ እ ኦኔ?” ያጊደ ኦቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite bare matan ek'k'eedda asaa, «Ha Piliss's'eemiyaa wod'iide, ha yeellaa Israa'eeliyaappe k'uc'c'iyaa uraw ayay oosettanee? Ha k'as's'arettibeenna Piliss's'eemi, de'uwaa S'oossaa olanchchatuwaa naassiyaawe I oonee?» yaagiide oochcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti ba achchan eqqida asata, «Ane hayssa Filisxeeme addeza wodhidi hayssa ha kawushshateththaa Isra7eele bollafe diggidaades aazi oosettanee? Qasseka de7o GODAA olanchchatara eqettanaas hayssi qaxxara qanxxettontta Filisxeemezi izi oonee?» gi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ባ ኣቻን ኤቂዳ ኣሳታ፥ «ኣኔ ሃይሳ ፊሊስጼሜ ኣዴዛ ዎዲ ሃይሳ ሃ ካዉሻቴ ኢስራኤሌ ቦላፌ ዲጊዳዴስ ኣዚ ኦሴታኔ? ቃሴካ ዴኦ ጎዳ ኦላንቻታራ ኤቄታናስ ሃይሲ ቃጻራ ቃንጼቶንታ ፊሊስጼሜዚ ኢዚ ኦኔ?» ጊ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ባ ማታን ኤቅዳ አሳ፥ “ሀ ፍልስፄመ አድያ ዎድ፥ ሀ ዬላ እስራኤለፐ ደንያ ኡራስ አይበ ኦሰታናይ? ሀ ቃፃረትቦና ፍልስፄመይ ደኦ ፆሳ ኦላንቾታ ማንደይ እ ኦኔ?” ያግድ ኦይችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti ba matan eqida asaa, “Ha Filisxeeme addiya wodhidi, ha yeellaa Isra7eelepe denthiya uraas aybe oosetanay? Ha qaxaretiboona Filisxeemey de7o Xoossaa olanchota mandey I oonee?” yaagidi oychis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት በአጠገቡ የቆሙትን ሰዎች፣ “ለመሆኑ ይህን ፍልስጥኤማዊ ገድሎ እንዲህ ያለውን ውርደት ከእስራኤል ለሚያስወግድ ሰው ምን ይደረግለታል? ደግሞስ የሕያው እግዚአብሔርን ሰራዊት ይገዳደር ዘንድ ይህ ያልተገረዘ ፍልስጥኤማዊ እርሱ ማነው?” ሲል ጠየቀ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትም በአጠገቡ የቆሙትን ሰዎች “ይህን ፍልስጥኤማዊ ገድሎ እስራኤልን ከዚህ አሳፋሪ ውርደት ለሚያድን ሰው ምን ይደረግለታል? ኧረ ለመሆኑ የሕያው እግዚአብሔርን ሠራዊት የሚፈታተን ይህ ያልተገረዘ ፍልስጥኤማዊ ማን ነው?” ሲል ጠየቀ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ ነቶም ኣብ ጥቓኡ ደው ኢሎም ዝነበሩ ሰባት “እዝ ዘይግሩዝ ፍልስጥኤማዊ እዙይ፤ ንሰራዊት ህያው እግዚኣብሄር ዘባጩ ዘሎ እንታዋይ እዩ? ነዝ ፍልስጥኤማዊ እዙይ ቀቲሉ ኻብ እስራኤል ውርደት ንዘርሕቕ ሰብኣይከ እንታይ ክግበረሉ እዩ?” ኢሉ ጠየቖም።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ ነቶም ምስኡ ደው ኢሎም ዘለው ሰባት፡ እዚ ንሰራዊት ህያው ኣምላኽ ዜባጩ ዘሎ ዘይግዙር ፍልስጥኤማዊ እዚ ቐቲሉስ ካብ እስራኤል ውርደት ዘርሐቐ ሰብኣይከ እንታይ ይግበሮ ኢሉ ተዛረቦም።