1 Samuel 17:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኪዛረቦም ከሎ ድማ፡ እንሆ፡ እቲ ጐልያድ ዚብሃል ፍልስጥኤማዊ ወዲ ጋት፡ ካብ ሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ደይቡ፡ ከምዚ ዝበለ ቓላት ተዛረበ፡ ዳዊት ድማ ሰምዖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም ሲነጋገራቸው፥ እነሆ፥ ጎልያድ የተባለ ያ አርበኛ ፍልስጥኤማዊ የጌት ሰው ከፍልስጥኤማውያን ጭፍራ መካከል ወጣ፤ ቀድሞ የተናገረውንም ቃል ተናገረ፤ ዳዊትም ሰማ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም ሲነጋገራቸው፥ እነሆ፥ ጎልያድ የተባለው ያ ዋነኛ ጀግና ፍልስጥኤማዊ የጌት ሰው ከፍልስጥኤማውያን ጭፍራ መካከል ወጣ፥ የተናገረውንም ቃል ተናገረ፤ ዳዊትም ሰማ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእነርሱም ጋር በሚነጋገርበት ጊዜ፥ እነሆ፥ ከጌት የመጣው ፍልስጥኤማዊው ጀግና ጎልያድ ከሰልፉ መካከል ወጥቶ እንደ ለመደው ሲደነፋ ዳዊት ሰማ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ባረ እሻቱዋና ሃሳይሽን፥ ጋተፐ ዬዳ ቶራ ቃራይ፥ ፕልስጼምያ ጎልያደ ባረ ሳልፕያፐ ጋጻ ከሲደ፥ ሀሮደዋዳንካ እስራኤላቱዋ ናሴዳ፤ እ ናስያዋ ዳዊተ ስሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite bare ishatuwaanna haasayishin, Gaateppe yeedda tooraa k'aray, Piliss's'eemiyaa Gooliyaade bare salppiyaappe gas'aa kesiide, haroodewaadankka Israa'eelatuwaa naasseedda; I naassiyaawaa Daawite siseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi isttara haasayan dishin Geeteppe yida Filisxeeme ola qara Golyaadey ola asaa giddofe kezidi kase ba losida mala balbuqishin Dawiti siyides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ኢስታራ ሃሳያን ዲሺን ጌቴፔ ዪዳ ፊሊስጼሜ ኦላ ቃራ ጎልያዴይ ኦላ ኣሳ ጊዶፌ ኬዚዲ ካሴ ባ ሎሲዳ ማላ ባልቡቂሺን ዳዊቲ ሲዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ባ እሻታራ ሃሳይሽን፥ ጋተፐ ይዳ ቶራ ቃራይ፥ ፍልስፄመ ጎልያድ ባ ሳልፕያፈ ጋፃ ከይድ ካሰይሳዳ እስራኤለታ ማንድሽን ዳዊቲ ስእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti ba ishatara haasayishin, Gaatepe yida toora qaray, Filisxeeme Gooliyadi ba salpiyafe gaxa keyidi kaseysada Isra7eeleta mandishin Dawiti si7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእነርሱም ጋር በሚነጋገርበት ጊዜ፣ ከጌት የመጣው ፍልስጥኤማዊው ጀግና ጎልያድ ከሰልፉ መካከል ወጥቶ እንደ ለመደው ሲደነፋ፤ ዳዊት ሰማ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም ከወንድሞቹ ጋር በመነጋገር ላይ ሳለ እነሆ፥ ጎልያድ የተባለው ግዙፍ ፍልስጥኤማዊ የጋት ሰው ከዚያ በፊት ያደርገው እንደ ነበር ወደፊት በማምራት በእስራኤላውያን ላይ መፎከሩን ቀጠለ፤ ዳዊትም የእርሱን ድንፋታ ሰማ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ምስኣቶም ክዛረብ እንተሎ፥ እንሆ፥ እቲ ጐልያድ ዝስሙ ፍልስጥኤማዊ ጅግና በዓል ጌት፥ ካብቶም ዝተሰለፉ ፍልስጥኤማውያን ውፅእ ኢሉ፥ ከምቲ ቕድም ኢሉ ዝፍክሮ ዝነበረ ኣብ ልዕሊ እስራኤላውያን ፈኸራኡ ቐፀለ፤ ዳዊት ድማ ነዙይ ሰምዖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ምሳታቶም ኪዛረብ ከሎ ድማ፡ እንሆ፡ እቲ ጐልያድ ዝስሙ ፍልስጥኤማዊ ብዓል ጋት፡ ተቓላሲ ሰብኣይ ካብቶም ስሉፋት ፍልስጥኤማውያን ተንሲኡ፡ ከምቲ ዘረባ ቐደሙ ገይሩ ተዛረበ፡ ዳዊትውን ሰምዖ። |