1 Samuel 17:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እስራኤልን ፍልስጥኤማውያንን ሰራዊት ኣብ ልዕሊ ሰራዊት ውግእ ኣበገሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልና የፍልስጥኤማውያን ሠራዊትም ፊት ለፊት ተሰላልፈው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤልና ፍልስጥኤማውያን ፊት ለፊት ተሰላልፈው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤልና ፍልስጥኤማውያን ቦታ ቦታቸውን ይዘው ፊት ለፊት ተፋጠው ይጠባበቁ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳቱነ ፕልስጼማ አሳቱ እቱ እቱዋኮ ጼሊደ ሳልፔድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa asatuunne Piliss's'eema asatuu ittuu ittuwaakko s'eelliide salppeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eeletinne Filisxeemeti soho soho oykkidi tiran gayttanaas zamadi utti naageettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌቲኔ ፊሊስጼሜቲ ሶሆ ሶሆ ኦይኪዲ ቲራን ጋይታናስ ዛማዲ ኡቲ ናጌቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለትነ ፍልስፄመት እሶይ እሱዋኮ ስሚድ ሳልፕዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eeletinne Filisxeemeti issoy issuwako simmidi salpidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤልና ፍልስጥኤማውያን ቦታ ቦታቸውን ይዘው ፊት ለፊት ተፋጠው ይጠባበቁ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የፍልስጥኤማውያን ሠራዊትና የእስራኤላውያን ሠራዊት ቦታ ቦታቸውን ይዘው በጦሩ ግንባር ፊት ለፊት በመተያየት ላይ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እስራኤላውያንን ፍልስጥኤማውያንን ከዓ ኽዋግኡ ማዕዶ ንማዕዶ ተሰላለፉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እስራኤልን ፍልስጥኤማውያንን ከኣ ጭፍራ ንጭፍራ ኺጋጠሙ ተሳላለፉ። |