1 Samuel 17:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳኦልን ሰብ እስራኤልን ድማ ተኣኪቦም ኣብ ስንጭሮ ኤላ ሰፈሩ፡ ምስ ፍልስጥኤማውያን ከኣ ተዋግኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳኦ​ልና የእ​ስ​ራ​ኤል ሰዎ​ችም ተሰ​በ​ሰቡ፤ በኤላ ሸለ​ቆም ሰፈሩ፤ ከፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም ጋር ሊዋጉ ተሰ​ለፉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳኦልና የእስራኤል ሰዎች ተከማቹ፥ በዔላ ሸለቆም ሰፈሩ፥ ከፍልስጥኤማውያንም ጋር ሊዋጉ ተሰለፉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳኦልና እስራኤላውያን ደግሞ ተሰብስበው በዔላ ሸለቆ ሰፈሩ፤ ፍልስጥኤማውያንንም ለመግጠም ተሰለፉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳኦልነ እስራኤላቱ ኤላ ጌተትያ ዛንጋራን ሺቅ ኡቴድኖ፤ ፕልስጼማ አሳቱዋና ኦለታናዉ ሳልፕያን ከሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saa'oolinne Israa'eelatuu Eela geetettiyaa zanggaaraan shiik'i utteeddino; Piliss's'eema asatuwaana olettanaw salppiyaan keseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sa7oolinne Isra7eeleti shiiqidi Eela zullen dunkaanida; Filisxeemetara olettanaas soho soho oykkida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳኦሊኔ ኢስራኤሌቲ ሺቂዲ ኤላ ዙሌን ዱንካኒዳ፤ ፊሊስጼሜታራ ኦሌታናስ ሶሆ ሶሆ ኦይኪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳኦልነ እስራኤለት ኤላ ዛንጋራን ሺቅድ፥ ፍልስፄመታራ ኦለታናዉ ከይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saa7olinne Isra7eeleti Ela zangaaran shiiqidi, Filisxeemetara oletanaw keyidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳኦልና እስራኤላውያን ተሰብስበው፣ በዔላ ሸለቆ ሰፈሩ፤ ፍልስጥኤማውያንንም ለመግጠም ቦታ ቦታቸውን ያዙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳኦልና እስራኤላውያንም ፍልስጥኤማውያንን ለመውጋት በተዘጋጁበት በኤላ ሸለቆ ተሰብስበው መሸጉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳኦልን ሰብ እስራኤልን ድማ ኸቲቶም ኣብ ለሰ ኤላህ ሰፈሩ፤ ምስ ፍልስጥኤማውያን ክዋግኡ ድማ ተሰለፉ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳኦልን ሰብ እስራኤልን ድማ ከቲቶም ኣብ ለሰ ኤላህ ሰፈሩ፡ ምስ ፍልስጥኤማውያን ኪዋግኡ ድማ ተሰለፉ።