1 Samuel 17:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳኦልን ንሳቶምን ኵሎም ሰብ እስራኤልን ድማ ኣብ ጐልጐል ኤላ ነበሩ፣ ምስ ፍልስጥኤማውያን ከኣ ተዋግኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳኦ​ልና የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ሰዎች ሁሉ ከፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን ጋር እየ​ተ​ዋጉ በኤላ ሸለቆ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳኦልና እነርሱ የእስራኤልም ሰዎች ሁሉ ከፍልስጥኤማውያን ጋር እየተዋጉ በዔላ ሸለቆ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱ ከሳኦልና ከእስራኤል ሰዎች ሁሉ ጋር ሆነው በዔላ ሸለቆ ከፍልስጥኤማውያን ጋር እየተዋጉ ናቸው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካትያ ሳኦል፥ ነ እሻቱዋነ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ፥ ፕልስጼማ አሳቱዋና ኦለቲደ፥ ኤላ ዛንጋራን ደኢኖ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatiyaa Saa'ooli, ne ishatuwaanne Israa'eeliyaa Asay ubbay, Piliss's'eema asatuwaana olettiide, Eela Zanggaaraan de'iino» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttika Sa7ooleranne Isra7eele asaa ubbaara gididi Eela zullen Filisxeemetara olettishe deettes» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲካ ሳኦሌራኔ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባራ ጊዲዲ ኤላ ዙሌን ፊሊስጼሜታራ ኦሌቲሼ ዴቴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ሳኦል፥ ነ እሻትነ እስራኤለ አሳ ኡባይ ፍልስፄመታራ ኦለትሸ ኤላ ዛንጋራን ደኦሶና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Saa7oli, ne ishatinne Isra7eele asa ubbay Filisxeemetara oletishe Ela Zangaaran de7oosona” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱ ከሳኦልና ከእስራኤል ሰዎች ሁሉ ጋር ሆነው በዔላ ሸለቆ ከፍልስጥኤማውያን ጋር እየተዋጉ ናቸው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ሳኦል፥ ወንድሞችህና መላው እስራኤላውያን በኤላ ሸለቆ ከፍልስጥኤማውያን ጋር በመዋጋት ላይ ናቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ምስ ሳኦልን ምስ ኵሎም ህዝቢ እስራኤልን ኮይኖም ኣብ ለሰ ኤላህ ምስ ፍልስጥኤማውያን ይዋግኡ ነበሩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ሳኦልን ንሳቶምን ኲሎም ሰብ እስራኤልን ከኣ ኣብ ለሰ ኤላህ ምስ ፍልስጥኤማውያን ይዋግኡ ነበሩ።