1 Samuel 17:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነዘን ዓሰርተ በርበረ እዚኣተን ድማ ናብቲ ሓለቓ ሽሕኦም ኣምጽኣን እሞ፡ ምስ ኣሕዋትካ ከመይ ከም ዚኸይድ ርአ፡ መብጽዓኦም ድማ ውሰድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህንም ዐሥሩን አይብ ወደ ሻለቃው ውሰደው፤ የወንድሞችህንም ደኅንነት ጠይቅ፤ ወሬአቸውንም አምጣልኝ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህንም አሥሩን አይብ ወደ ሻለቃው ውሰደው፤ የወንድሞችህንም ደኅንነት ጠይቅ፥ ወሬአቸውንም አምጣልኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህንም ዐሥር የአይብ ጥፍጥፍ ለሻለቃው የጦር አዛዥ አብረህ ውሰድ፤ ወንድሞችህም እንዴት እንደ ሆኑ አይተህ፥ ደኅንነታቸውን የሚያረጋግጥ ምልክት ከእነርሱ ዘንድ አምጣልኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ታሙ ኑካ ፕላቱዋካ ኡንቱንቱ ሻላቃዉ አፋ፤ ነ እሻቱ ዋን ደእንቶ በኣደ፥ ኡንቱንቱ ሳሮ ደእያዎ ማላታ ኡንቱቱፐ አካደ ያ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha tammu nukaa pilatuwaakka unttunttu shaalak'aw afa; ne ishatuu waan de'intto be'aade, unttunttu saro de'iyaawoo malaataa unttuttuppe akkaade ya. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayta tammu laaluka pila istta azazizayssas issife ekka ba; ne ishati waani dizaakko be7ada istti lo7o dizayssa erisiza malata taas ekka ya. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይታ ታሙ ላሉካ ፒላ ኢስታ ኣዛዚዛይሳስ ኢሲፌ ኤካ ባ፤ ኔ ኢሻቲ ዋኒ ዲዛኮ ቤኣዳ ኢስቲ ሎኦ ዲዛይሳ ኤሪሲዛ ማላታ ታስ ኤካ ያ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ታሙ ኑካ ፕላ ኤንታ ሻላቃስ ኤፋ፤ ነ እሻት ዋን ደእያኮ በአዳ፥ ኤንቲ ሳሮ ደኤይሳስ ማላታ ኤንታፈ ኤካዳ ያ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha tammu nuka pila enta shaalaqas efa; ne ishati waani de7iyako be7ada, enti saro de7eysas malaata entafe ekada ya. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህንም ዐሥር የአይብ ጥፍጥፍ ለክፍል አዛዣቸው አብረህ ውሰድ፤ ወንድሞችህም እንዴት እንደ ሆኑ አይተህ፣ ደኅንነታቸውን የሚያረጋግጥ ምልክት ከእነርሱ ዘንድ አምጣልኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህንም ዐሥር የአይብ ጥፍጥፎች ለሻለቃው የጦር አዛዥ ስጠው፤ ወንድሞችህም እንዴት እንዳሉ በዐይንህ አይተህ የደኅንነታቸውን መረጃ አምጣልኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዘን ዓሰርተ ጎጎ ኣጅቦ እዚኣተን ከዓ ነቲ ሓለቓ ሽሕ ውሰደሉ። ኣሕዋትካ ደሓን ምህላዎም ረአ፤ ድሃዮም ድማ ኣምፅአለይ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዘን ዓሰርተ ጐጎ ኣጂቦ እዚኤን ከኣ ነቲ ሐለቓ ሽሕ ውሰደሉ። ኣሕዋትካ ደሓን እንተለው ርኢኻስ፡ ካባታቶም ድማ መፈለጥታ ኣምጽኣለይ፡ በሎ። |