1 Samuel 17:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሰለስተ ዓበይቲ ደቂ እሴ ድማ ከይዶም ንሳኦል ደድሕሪኦም ናብ ውግእ ሰዓቡ። ስም እቶም ንውግእ ዝወጹ ሰለስተ ደቁ ድማ ኤልያብ፡ እቲ በዅሪ፡ ኣብ ጥቓኡ ድማ ኣቢናዳብን ሳልሰይቲ ሻማን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእሴይም ሦስቱ ታላላቆች ልጆቹ ሳኦልን ተከትለው ወደ ሰልፉ ሄደው ነበር፤ ወደ ሰልፉም የሄዱት የሦስቱ ልጆች ስም ይህ ነበረ፤ ታላቁ ኤልያብ፥ ሁለተኛውም አሚናዳብ፥ ሦስተኛውም ሣማዕ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእሴይም ሦስቱ ታላላቆች ልጆቹ ሳኦልን ተከትለው ወደ ሰልፉ ሄደው ነበር፤ ወደ ሰልፉም የሄዱት የሦስቱ ልጆቹ ስም ይህ ነበረ፤ ታላቁ ኤልያብ ሁለተኛውም አሚናዳብ ሦስተኛውም ሣማ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሦስቱ የእሴይ ታላላቅ ልጆች ሳኦልን ተከትለው ወደ ጦርነት ሄደው ነበር፤ እነርሱም ታላቁ ኤሊአብ፥ ሁለተኛው አሚናዳብ፥ ሦስተኛውም ሻማ ይባላሉ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እሰያ አቱማ ናናይ ባይራትያዋንቱ ሄዛቱ ሳኦላ ካሊደ ኦላ ቤድኖ፤ ኦላ ቤዳ አ ሄዙ ናናቱዋ ሱንይ ሀዋ፤ ባይራይ ኤልኣባ፤ ቴፋይ አምናዳባ፤ ሄዘን ሻማ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Isseya attuma naanay bayiratiyaawanttu heezzatuu Saa'oola kaalliide olaa beeddino; olaa beedda Aa heezzu naanatuwaa suntsay hawaa; bayiray Eli'aaba; teefay Aminaadaaba; heezzentsuu Shaama. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isseyes bayra naa heedzdzati Sa7oole kaallidi olaas bida; bayrazi Elyaabe, nam7anththozi Abinadaabe, heedzdzanththozi Shammaha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሴዬስ ባይራ ና ሄቲ ሳኦሌ ካሊዲ ኦላስ ቢዳ፤ ባይራዚ ኤልያቤ፥ ናምኣንዚ ኣቢናዳቤ፥ ሄንዚ ሻማሃ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እሰየ ሄ ባይራ አደ ናይት ሳኦላ ካልድ ኦላ ብዶሶና። ኤንታ ሱንይ:- ባይራይ ኤልያባ፤ ካሎይ አምናዳበ፤ ሄንይ ሳማ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isseye heedzu bayra adde nayti Saa7ola kaallidi olaa bidosona. Enta sunthay:- bayray Eliyaaba; kaaloy Amnadaabe; heedzanthoy Saama. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሦስቱ የእሴይ ታላላቅ ልጆች ሳኦልን ተከትለው ወደ ጦርነት ሄደው ነበር፤ እነርሱም ታላቁ ኤልያብ፣ ሁለተኛው አሚናዳብ፣ ሦስተኛውም ሣማ ይባላሉ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሦስቱ ታላላቅ ልጆቹም ከሳኦል ጋር ወደ ጦርነት ዘምተው ነበር፤ እነርሱም በኲሩ ኤሊአብ፥ ሁለተኛው አሚናዳብ፥ ሦስተኛውም ሻማ ተብለው ይጠሩ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ሰለስተ ዓበይቲ ደቂ እሴይ ንሳኦል ተኸቲሎም ናብቲ ውግእ ከይዶም ነበሩ። ስሞም ከዓ እቲ በዅሪ ኤልያብ፥ እቲ ኻልኣዩ ኣሚናዳብ፥ እቲ ሳልሳይ ድማ ሳማ ይበሃሉ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሰለስተ ዓበይቲ ደቂ እሴይ ደድሕሪ ሳኦል ናብቲ ውግእ ከይዶም ነበሩ። ስም እቶም ናብ ውግእ ዝኸዱ ሰለስቲኦም ደቁ ኸኣ፡ እቲ በዂሪ ኤልያብ፡ እቲ ኻልኣዩ ኣቢናዳብ፡ እቲ ሳልሳይ ድማ ሳማ ይብሀሉ ነበሩ። |