1 Samuel 16:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ብሰላም ንእግዚኣብሄር ክስውእ መጻእኩ። ንርእስኹም ቀድሱ ምሳይ ናብቲ መስዋእቲ ምጹ። ንየሴይን ደቁን ድማ ቀደሶም፡ ናብ መስዋእቲ ድማ ጸውዖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “ለሰ​ላም ነው፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እሠዋ ዘንድ መጣሁ፤ ቅዱ​ሳን ሁኑ፤ ከእ​ኔም ጋር ዛሬ ደስ ይበ​ላ​ችሁ፤ ከእ​ኔም ጋር ወደ መሥ​ዋ​ዕቱ ኑ” አለ። እሴ​ይ​ንና ልጆ​ቹ​ንም ቀደ​ሳ​ቸው፤ ወደ መሥ​ዋ​ዕ​ቱም ጠራ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። ለደኅንነት ነው፤ ለእግዚአብሔር እሠዋ ዘንድ መጣሁ፤ ቅዱሳን ሁኑ፥ ከእኔም ጋር ወደ መሥዋዕቱ ኑ አለ። እሴይንና ልጆቹንም ቀደሳቸው፥ ወደ መሥዋዕቱም ጠራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳሙኤልም፥ “አዎን፤ ለሰላም ነው፤ የመጣሁትም ለጌታ መሥዋዕት ላቀርብ ነው፤ እናንተም ራሳችሁን ቀድሳችሁ ከእኔ ጋር ወደ መሥዋዕቱ ኑ” ሲል መለሰላቸው። ከዚያም እሴይንና ልጆቹን ቀደሳቸው፤ ወደ መሥዋዕቱም እንዲመጡ ጠራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳመል፥ “ኤ፤ ሳሮተዉ ያድ፤ ታን መና ጎዳዉ ያርሻናዉ ያድ፤ ህንተንቱካ ጌይተ፤ ያቲደ ታናና ያርሹዋ ሳኣ ደንድተ” ያጌዳ፤ ቃይ እሰያነ አ ናና ጌሺደ፥ ያርሹዋ ሳኣ ኡንቱንታ ጼሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sammeeli, «Ee; sarotetsaw yaad; taani Med'inaa Godaw yarshshanaw yaad; hinttenttukka geeyite; yaatiide taananna yarshshuwaa sa'aa denddite» yaageedda; k'ay Isseyanne Aa naanaa geeshshiide, yarshshuwaa sa'aa unttuntta s'eeseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sameelikka zaaridi, «Ee sarossa; tani GODAAS yarsho shiishshanaas yadis; intteka inttena geeshshidi tanara yarshosoho haa yiite» gides. Hessafe guye Isseyenne iza nayta dummasides; yarshosoho yaana malakka xeygides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሜሊካ ዛሪዲ፥ «ኤ ሳሮሳ፤ ታኒ ጎዳስ ያርሾ ሺሻናስ ያዲስ፤ ኢንቴካ ኢንቴና ጌሺዲ ታናራ ያርሾሶሆ ሃ ዪቴ» ጊዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ኢሴዬኔ ኢዛ ናይታ ዱማሲዴስ፤ ያርሾሶሆ ያና ማላካ ጼይጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሜል፥ “ኤ፥ ሳሮ ያስ፤ ታ ጎዳስ ያርሻናዉ ያስ፤ ህንተካ ጌይድ ታራ ያርሾስ የተ” ያግስ። ቃስ እሰየነ እያ ናይታ ጌሽድ ኤንታ ያርሾስ ፄግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sameeli, “Ee, saro yas; ta Godaas yarshanaw yas; hinteka geeyidi taara yarshos yedhite” yaagis. Qassi Isseyenne iya nayta geeshshidi enta yarshos xeegis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳሙኤልም፣ “አዎን፤ ለሰላም ነው፤ የመጣሁትም ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ላቀርብ ነው፤ እናንተም ራሳችሁን ቀድሳችሁ ከእኔ ጋር ወደ መሥዋዕቱ ኑ” ሲል መለሰላቸው። ከዚያም እሴይንና ልጆቹን ቀደሳቸው፤ ወደ መሥዋዕቱም እንዲመጡ ጠራቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም “አዎ! ለሰላም ነው፤ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት አቀርብ ዘንድ መጥቻለሁ፤ ራሳችሁን በማንጻት ወደ እኔ ኑ” ሲል መለሰላቸው። እሴይና ልጆቹም ራሳቸውን እንዲያነጹ በመንገር ወደ መሥዋዕቱ እንዲመጡ ጠራቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሙኤል ድማ “ብሰላም እየ፤ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ኸቕርብ እየ መፂአ። ተቐደሱ እሞ ምሳይ ናብቲ መስዋእቲ ንዑናይ” በሎም። ሽዑ ንእሴይን ንደቁን ቀደሶም፤ ናብቲ መስዋእቲ ድማ ፀውዖም።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ድማ፡ ብሰላም እየ፡ ንእግዚኣብሄር ክስውእ ደኣ መጺኤ፡ ተቐድሱ፡ ምሳይውን ናብቲ መስዋእቲ ምጹ፡ በለ። ሽዑ ንእሴይን ንደቁን ቀደሶም፡ ናብቲ መስዋእቲ ድማ ጸውዖም።