1 Samuel 16:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳሙኤል ድማ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ገበረ፡ ናብ ቤተልሄም ድማ መጸ። እቶም ሽማግለታት እታ ኸተማ ድማ ብምምጻኡ ራዕራዕ እናበሉ፡ ብሰላም ዲኻ ትመጽእ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳሙኤልም እግዚአብሔር የተናገረውን አደረገ፤ ወደ ቤተ ልሔምም መጣ። የከተማውም ሽማግሌዎች በተገናኙት ጊዜ ደነገጡ፥ “ነቢይ! የመጣኸው ለሰላም ነውን?” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳሙኤልም እግዚአብሔር የተናገረውን አደረገ፥ ወደ ቤተ ልሔምም መጣ። የአገሩም ሽማግሌዎች እየተንቀጠቀጡ ሊገናኙት መጡና። የመጣኸው ለደኅንነት ነውን? አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳሙኤል ጌታ ያለውን ነገር አደረገ። ቤተልሔም እንደደረሰም፥ የከተማዪቱ ሽማግሌዎች እየተንቀጠቀጡ ሊገናኙት መጡ፥ እነርሱም “አመጣጥህ ለሰላም ነውን?” ብለው ጠየቁት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳመል መና ጎዳይ ኦዴዳዋ ኦዳ፤ ቤተሌመ ቤዳ። ቤተሌመ ካታማ ጭማቱ ኮኮሪደ አናና ጋከቴድኖ። ኡንቱንቱ አ፥ “ኔን ሳሮተዉ ያድ?” ያጊደ ኦቼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sammeeli Med'inaa Goday odeeddawaa ootseedda; Beeteleeme beedda. Beeteleeme katamaa c'imatuu kokkoriidde aanana gaketeeddino. Unttunttu Aa, «Neeni sarotetsaw yaad?» yaagiide oochcheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli GODAY gidayssa ooththides; izi Beeteliheeme gakkida wode katamaa cimati kokkorishe izara gayttanaas yida; isttika iza, «Ne saros yadii?» gi oychchida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳሜሊ ጎዳይ ጊዳይሳ ኦዴስ፤ ኢዚ ቤቴሊሄሜ ጋኪዳ ዎዴ ካታማ ጪማቲ ኮኮሪሼ ኢዛራ ጋይታናስ ዪዳ፤ ኢስቲካ ኢዛ፥ «ኔ ሳሮስ ያዲ?» ጊ ኦይቺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳሜል ጎዳይ ኦድዳይሳ ኦስ፤ ቤተለመ ብድ ካታማ ጭማታራ ጋሄትዳ ዎደ ኤንቲ ኮኮርሸ እያኮ ይድ፥ “ነ ሳሮ ያዲ?” ያግድ ኦይችዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli Goday odidaysa oothis; Beeteleme bidi katamaa cimatara gahetida wode enti kokorishe iyako yidi, “Ne saro yadii?” yaagidi oychidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳሙኤል እግዚአብሔር ያለውን ነገር አደረገ። ቤተ ልሔም እንደ ደረሰም፣ የከተማዪቱ ሽማግሌዎች እየተንቀጠቀጡ ሊገናኙት መጡ፣ እነርሱም “አመጣጥህ ለሰላም ነውን?” ብለው ጠየቁት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳሙኤልም እግዚአብሔር ያዘዘውን ለማድረግ ወደ ቤተልሔም ሄደ፤ እዚያም እንደ ደረሰ የከተማይቱ መሪዎች በፍርሃት እየተንቀጠቀጡ ወደ ሳሙኤል ቀርበው “አመጣጥህ ለሰላም ነውን?” ሲሉ ጠየቁት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳሙኤል ድማ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ገበረ፤ ናብ ቤተ ልሔምውን ከደ። እቶም ዓበይቲ እታ ኸተማ ድማ እናንቀጥቀጡ ተቐበልዎ “ብሰላምዶ መፂእኻ?” ኸዓ በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳሙኤል ድማ እቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ገበረ፡ ናብ ቤትልሄም ከኣ መጸ። እቶም ዓበይቲ እታ ኸተማ ድማ ራዕራዕ እናበሉ ተቐባበልዎ፡ ብሰላምዶ መጺእካ ከኣ በሉ። |