1 Samuel 16:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳሙኤል ድማ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ገበረ፡ ናብ ቤተልሄም ድማ መጸ። እቶም ሽማግለታት እታ ኸተማ ድማ ብምምጻኡ ራዕራዕ እናበሉ፡ ብሰላም ዲኻ ትመጽእ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ና​ገ​ረ​ውን አደ​ረገ፤ ወደ ቤተ ልሔ​ምም መጣ። የከ​ተ​ማ​ውም ሽማ​ግ​ሌ​ዎች በተ​ገ​ና​ኙት ጊዜ ደነ​ገጡ፥ “ነቢይ! የመ​ጣ​ኸው ለሰ​ላም ነውን?” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳሙኤልም እግዚአብሔር የተናገረውን አደረገ፥ ወደ ቤተ ልሔምም መጣ። የአገሩም ሽማግሌዎች እየተንቀጠቀጡ ሊገናኙት መጡና። የመጣኸው ለደኅንነት ነውን? አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳሙኤል ጌታ ያለውን ነገር አደረገ። ቤተልሔም እንደደረሰም፥ የከተማዪቱ ሽማግሌዎች እየተንቀጠቀጡ ሊገናኙት መጡ፥ እነርሱም “አመጣጥህ ለሰላም ነውን?” ብለው ጠየቁት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳመል መና ጎዳይ ኦዴዳዋ ኦዳ፤ ቤተሌመ ቤዳ። ቤተሌመ ካታማ ጭማቱ ኮኮሪደ አናና ጋከቴድኖ። ኡንቱንቱ አ፥ “ኔን ሳሮተዉ ያድ?” ያጊደ ኦቼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sammeeli Med'inaa Goday odeeddawaa ootseedda; Beeteleeme beedda. Beeteleeme katamaa c'imatuu kokkoriidde aanana gaketeeddino. Unttunttu Aa, «Neeni sarotetsaw yaad?» yaagiide oochcheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sameeli GODAY gidayssa ooththides; izi Beeteliheeme gakkida wode katamaa cimati kokkorishe izara gayttanaas yida; isttika iza, «Ne saros yadii?» gi oychchida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሜሊ ጎዳይ ጊዳይሳ ኦዴስ፤ ኢዚ ቤቴሊሄሜ ጋኪዳ ዎዴ ካታማ ጪማቲ ኮኮሪሼ ኢዛራ ጋይታናስ ዪዳ፤ ኢስቲካ ኢዛ፥ «ኔ ሳሮስ ያዲ?» ጊ ኦይቺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሜል ጎዳይ ኦድዳይሳ ኦስ፤ ቤተለመ ብድ ካታማ ጭማታራ ጋሄትዳ ዎደ ኤንቲ ኮኮርሸ እያኮ ይድ፥ “ነ ሳሮ ያዲ?” ያግድ ኦይችዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sameeli Goday odidaysa oothis; Beeteleme bidi katamaa cimatara gahetida wode enti kokorishe iyako yidi, “Ne saro yadii?” yaagidi oychidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳሙኤል እግዚአብሔር ያለውን ነገር አደረገ። ቤተ ልሔም እንደ ደረሰም፣ የከተማዪቱ ሽማግሌዎች እየተንቀጠቀጡ ሊገናኙት መጡ፣ እነርሱም “አመጣጥህ ለሰላም ነውን?” ብለው ጠየቁት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳሙኤልም እግዚአብሔር ያዘዘውን ለማድረግ ወደ ቤተልሔም ሄደ፤ እዚያም እንደ ደረሰ የከተማይቱ መሪዎች በፍርሃት እየተንቀጠቀጡ ወደ ሳሙኤል ቀርበው “አመጣጥህ ለሰላም ነውን?” ሲሉ ጠየቁት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሙኤል ድማ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ገበረ፤ ናብ ቤተ ልሔምውን ከደ። እቶም ዓበይቲ እታ ኸተማ ድማ እናንቀጥቀጡ ተቐበልዎ “ብሰላምዶ መፂእኻ?” ኸዓ በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳሙኤል ድማ እቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ገበረ፡ ናብ ቤትልሄም ከኣ መጸ። እቶም ዓበይቲ እታ ኸተማ ድማ ራዕራዕ እናበሉ ተቐባበልዎ፡ ብሰላምዶ መጺእካ ከኣ በሉ።