1 Samuel 16:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሳሙኤል፡ ከመይ ጌረ ክኸይድ? ሳኦል ነዚ እንተ ሰሚዑ ክቐትለኒ እዩ። ሽዑ እግዚኣብሄር፡ ጥቕሲ ምሳኻ ሒዝካ፡ ንእግዚኣብሄር ክስውእ መጺአ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም፥ “እን​ዴት እሄ​ዳ​ለሁ? ሳኦል ቢሰማ ይገ​ድ​ለ​ኛል” አለ። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም፥ “አን​ዲት ጊደር ይዘህ ሂድና፦ ‘ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እሠዋ ዘንድ መጣሁ’ በል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳሙኤልም። እንዴት እሄዳለሁ? ሳኦል ቢሰማ ይገድለኛል አለ። እግዚአብሔርም። አንዲት ጊደር ይዘህ ሂድና፥ ለእግዚአብሔር እሠዋ ዘንድ መጣሁ በል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳሙኤል ግን፥ “ሳኦል ከሰማ ስለሚገድለኝ እንዴት መሄድ እችላለሁ?” አለ። ጌታም እንዲህ አለው፤ “አንዲት ጊደር ይዘህ ሂድና፥ ‘ለጌታ ልሠዋ መጥቻለሁ’ በል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳመል፥ “ታን ዋናደ ቦ? ሳኦል ስሲደ ታና ዎና” ያጌዳ። መና ጎዳይ ሳመላ፥ “ኡሳቶ እትኖ አካ ባደ፥ ‘ታን መና ጎዳዉ ያርሻናዉ ያድ’ ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sammeeli, «Taani waanaade boo? Saa'ooli sisiide taana wod'ana» yaageedda. Med'inaa Goday Sammeela, «Ussatto ittinno akka baade, ‹Taani Med'inaa Godaw yarshshanaw yaad› yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sameeli gidikko, «Sa7ooli siyikko tana wodhana; histtiin ta waana baana dandayazinaa?» gides. GODAY zaaridi, «Issi ussu ekka baada, ‹GODAAS yarshanaas yadis› ga.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሜሊ ጊዲኮ፥ «ሳኦሊ ሲዪኮ ታና ዎና፤ ሂስቲን ታ ዋና ባና ዳንዳያዚና?» ጊዴስ። ጎዳይ ዛሪዲ፥ «ኢሲ ኡሱ ኤካ ባዳ፥ ‹ጎዳስ ያርሻናስ ያዲስ› ጋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሜል፥ “ታኒ ዋናዳ ቦ? ሳኦል ስእድ ታና ዎና” ያግስ። ጎዳይ፥ “እስ ኡስ ኤካ ባዳ፥ ‘ታኒ ጎዳስ ያርሻናዉ ያስ’ ያጋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sameeli, “Taani waanada boo? Saa7oli si7idi tana wodhana” yaagis. Goday, “Issi ussi eka bada, ‘Taani Godaas yarshanaw yas’ yaaga.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳሙኤል ግን፣ “ሳኦል ከሰማ ስለሚገድለኝ እንዴት መሄድ እችላለሁ?” አለ። እግዚአብሔርም እንዲህ አለው፤ “አንዲት ጊደር ይዘህ ሂድና፣ ‘ ለእግዚአብሔር ልሠዋ መጥቻለሁ’ በል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳሙኤልም “ይህን ለማድረግ እንዴት ይቻለኛል? ሳኦል ይህን ቢሰማ ይገድለኛል!” ሲል ጠየቀ። እግዚአብሔርም እንዲህ ሲል መለሰለት፤ “ ‘ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ለማቅረብ መጥቻለሁ’ ብለህ ጊደር ይዘህ ሂድ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሙኤል ከዓ “ሳኦል እንተ ሰምዐ ኽቐትለኒ እዩ፤ ከመይ ኢለ ክኸይድ?” በለ። እግዚኣብሄር ድማ “ዓርሒ ተማላእ እሞ ‘ንእግዚኣብሄር ክስውአሉ ኢለ መፂአ’ በል።
Amharic Tigrinya 2011 ሳሙኤል ከኣ፡ ሳኦል እንተ ሰምዔ፡ ኪቐትለኒ እዩ፡ ከመይ ኢለ ክኸይድ በለ። እግዚኣብሄር ድማ፡ ኣርሒ ተማላእ እሞ፡ ንእግዚኣብሄር ክስውእ ኢለ መጻእኩ፡ በሎ።