1 Samuel 16:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሓደ ኻብቶም ባሮት ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ እንሆ፡ ወዲ እሴ፡ ቤተልሄማዊ፡ ኣብ ጸወታ ተንኮለኛ፡ ጅግና ሓያልን ተዋጋእን ኣብ ንግዲ ለባምን ጽቡቕ ሰብን ርኤኹ። እግዚኣብሄር ድማ ምስኡ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከብላቴኖቹም አንዱ መልሶ፥ “እነሆ፥ መልካም አድርጎ በገና ሲመታ የቤተ ልሔሙን የእሴይን ልጅ አይቻለሁ፤ ሰውየውም ጠቢብ፥ ተዋጊም ነው፤ በነገርም ብልህ፥ መልኩም ያማረ ነው፤ እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነው” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከብላቴኖቹም አንዱ መልሶ። እነሆ፥ መልካም አድርጎ በገና የሚመታ የቤተ ልሔማዊውን የእሴይን ልጅ አይቻለሁ፤ እርሱም ጽኑዕ ኃያል ነው፥ በነገርም ብልህ፥ መልኩም ያማረ ነው፥ እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነው አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከአገልጋዮቹም አንዱ፥ “መልካም አድርጎ በገና መደርደር የሚችለውን የቤተልሔሙን የእሴይን ልጅ አይቻለሁ፥ እርሱም ጀግናና ተዋጊ ነው፤ በአነጋገሩ አስተዋይና የደስ ደስ ያለው ነው፤ ጌታም ከእርሱ ጋር ነው” ብሎ መለሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቆማቱዋፐ እቱ ሳኦላ፥ “በአ፤ ቤታልሄምያ እሰያዉ ዲ ሎይደ ዲጽያ እት ናአይ ደኤ። ሄ ናአይ ጻላነ ቶራንቻ አሳ፤ ሃሳያዉ ጭንጫነ ማላ ሎአ አሳ፤ ቃይ መና ጎዳይ አናና እትፐ ደኤ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'oomatuwaappe ittuu Saa'oola, «Be'a; Beetaliheemiyaa Isseyaw diitsaa loytsiide diis's'iyaa itti na'ay de'ee. He na'ay s'alanne tooranchcha asaa; haasayaw c'inc'c'anne malaa lo"a asaa; k'ay Med'inaa Goday aanana ittippe de'ee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza oosanchchatappe issoy, «Lo7eththi bagana shoch dandayza Beeteliheeme dere as Isseye naaza be7adis; izi qaranne olanchcha, akeekanchchanne ufayssiza qaala haasayzaade; GODAYKKA izara dees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ኦሳንቻታፔ ኢሶይ፥ «ሎኤ ባጋና ሾች ዳንዳይዛ ቤቴሊሄሜ ዴሬ ኣስ ኢሴዬ ናዛ ቤኣዲስ፤ ኢዚ ቃራኔ ኦላንቻ፥ ኣኬካንቻኔ ኡፋይሲዛ ቃላ ሃሳይዛዴ፤ ጎዳይካ ኢዛራ ዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አይለታፐ እሶይ፥ “ቤተለመን እሰየስ ዲ ዲፅያ እስ ናእ ደኤስ። ሄ ናአይ ፃላነ ቶራንቾ። እ ማላ ሎኦነ ጭንጫ፤ ጎዳይ እያራ ደኤስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aylletape issoy, “Beetelemen Isseyes diithi diixiya issi na7i de7ees. He na7ay xaalanne toorancho. I mala lo77onne cinca; Goday iyara de7ees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከአገልጋዮቹም አንዱ፣ “መልካም አድርጎ በገና መደርደር የሚችለውን የቤተ ልሔሙን የእሴይን ልጅ አይቻለሁ፣ እርሱም ጀግናና ተዋጊ ነው፤ በአነጋገሩ አስተዋይና የደስ ደስ ያለው ነው፤ እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነው” ብሎ መለሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከአገልጋዮቹም አንዱ “የቤተልሔም ከተማ ነዋሪ የሆነው እሴይ በገና መደርደር የሚችል ልጅ እንዳለው አይቼአለሁ ይህም ብቻ ሳይሆን ጀግና፥ መልከ ቀና፥ ብርቱ ወታደርና ንግግር ዐዋቂ ነው፤ እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነው” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ሓደ ኻብቶም ኣጓብዝ፥ “እንሆ፥ ወዲ እሴይ በዓል ቤተ ልሔም፥ ክኢላ ወቓዒ በገና ሪአ ኣለኹ። ንሱ ብርቱዕ ሓያል፥ ተዋጋኢ፥ ዘረባ ዝኽእል መልክዐኛ ሰብ እዩ፤ እግዚኣብሄር ከዓ ምስኡ እዩ” ኢሉ መለሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ሓደ ኻብቶም ኣጒባዝ፡ እንሆ፡ ወዲ እሴይ ብዓል ቤትልሄም፡ ፈላጥ ወቓዒ ርእየ ኣሎኹ። ንሱ ብርቱዕ ጅግና፡ ተዋጋኢ ሰብኣይ፡ መስተውዓል ዘረባ፡ መልክዔኛ ሰብኣይ፡ እግዚኣብሄር ከኣ ምስኡ እዩ፡ ኢሉ መለሰ። |