1 Samuel 16:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሓደ ኻብቶም ባሮት ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ እንሆ፡ ወዲ እሴ፡ ቤተልሄማዊ፡ ኣብ ጸወታ ተንኮለኛ፡ ጅግና ሓያልን ተዋጋእን ኣብ ንግዲ ለባምን ጽቡቕ ሰብን ርኤኹ። እግዚኣብሄር ድማ ምስኡ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከብ​ላ​ቴ​ኖ​ቹም አንዱ መልሶ፥ “እነሆ፥ መል​ካም አድ​ርጎ በገና ሲመታ የቤተ ልሔ​ሙን የእ​ሴ​ይን ልጅ አይ​ቻ​ለሁ፤ ሰው​የ​ውም ጠቢብ፥ ተዋ​ጊም ነው፤ በነ​ገ​ርም ብልህ፥ መል​ኩም ያማረ ነው፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ከእ​ርሱ ጋር ነው” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከብላቴኖቹም አንዱ መልሶ። እነሆ፥ መልካም አድርጎ በገና የሚመታ የቤተ ልሔማዊውን የእሴይን ልጅ አይቻለሁ፤ እርሱም ጽኑዕ ኃያል ነው፥ በነገርም ብልህ፥ መልኩም ያማረ ነው፥ እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነው አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከአገልጋዮቹም አንዱ፥ “መልካም አድርጎ በገና መደርደር የሚችለውን የቤተልሔሙን የእሴይን ልጅ አይቻለሁ፥ እርሱም ጀግናና ተዋጊ ነው፤ በአነጋገሩ አስተዋይና የደስ ደስ ያለው ነው፤ ጌታም ከእርሱ ጋር ነው” ብሎ መለሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቆማቱዋፐ እቱ ሳኦላ፥ “በአ፤ ቤታልሄምያ እሰያዉ ዲ ሎይደ ዲጽያ እት ናአይ ደኤ። ሄ ናአይ ጻላነ ቶራንቻ አሳ፤ ሃሳያዉ ጭንጫነ ማላ ሎአ አሳ፤ ቃይ መና ጎዳይ አናና እትፐ ደኤ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'oomatuwaappe ittuu Saa'oola, «Be'a; Beetaliheemiyaa Isseyaw diitsaa loytsiide diis's'iyaa itti na'ay de'ee. He na'ay s'alanne tooranchcha asaa; haasayaw c'inc'c'anne malaa lo"a asaa; k'ay Med'inaa Goday aanana ittippe de'ee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza oosanchchatappe issoy, «Lo7eththi bagana shoch dandayza Beeteliheeme dere as Isseye naaza be7adis; izi qaranne olanchcha, akeekanchchanne ufayssiza qaala haasayzaade; GODAYKKA izara dees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ኦሳንቻታፔ ኢሶይ፥ «ሎኤ ባጋና ሾች ዳንዳይዛ ቤቴሊሄሜ ዴሬ ኣስ ኢሴዬ ናዛ ቤኣዲስ፤ ኢዚ ቃራኔ ኦላንቻ፥ ኣኬካንቻኔ ኡፋይሲዛ ቃላ ሃሳይዛዴ፤ ጎዳይካ ኢዛራ ዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አይለታፐ እሶይ፥ “ቤተለመን እሰየስ ዲ ዲፅያ እስ ናእ ደኤስ። ሄ ናአይ ፃላነ ቶራንቾ። እ ማላ ሎኦነ ጭንጫ፤ ጎዳይ እያራ ደኤስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Aylletape issoy, “Beetelemen Isseyes diithi diixiya issi na7i de7ees. He na7ay xaalanne toorancho. I mala lo77onne cinca; Goday iyara de7ees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከአገልጋዮቹም አንዱ፣ “መልካም አድርጎ በገና መደርደር የሚችለውን የቤተ ልሔሙን የእሴይን ልጅ አይቻለሁ፣ እርሱም ጀግናና ተዋጊ ነው፤ በአነጋገሩ አስተዋይና የደስ ደስ ያለው ነው፤ እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነው” ብሎ መለሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከአገልጋዮቹም አንዱ “የቤተልሔም ከተማ ነዋሪ የሆነው እሴይ በገና መደርደር የሚችል ልጅ እንዳለው አይቼአለሁ ይህም ብቻ ሳይሆን ጀግና፥ መልከ ቀና፥ ብርቱ ወታደርና ንግግር ዐዋቂ ነው፤ እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነው” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ሓደ ኻብቶም ኣጓብዝ፥ “እንሆ፥ ወዲ እሴይ በዓል ቤተ ልሔም፥ ክኢላ ወቓዒ በገና ሪአ ኣለኹ። ንሱ ብርቱዕ ሓያል፥ ተዋጋኢ፥ ዘረባ ዝኽእል መልክዐኛ ሰብ እዩ፤ እግዚኣብሄር ከዓ ምስኡ እዩ” ኢሉ መለሰ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ሓደ ኻብቶም ኣጒባዝ፡ እንሆ፡ ወዲ እሴይ ብዓል ቤትልሄም፡ ፈላጥ ወቓዒ ርእየ ኣሎኹ። ንሱ ብርቱዕ ጅግና፡ ተዋጋኢ ሰብኣይ፡ መስተውዓል ዘረባ፡ መልክዔኛ ሰብኣይ፡ እግዚኣብሄር ከኣ ምስኡ እዩ፡ ኢሉ መለሰ።