1 Samuel 16:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር ንሳሙኤል፡ ኣነ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ኪገዝእ ኣብ ዝነጸግክዎ፡ ብዛዕባ ሳኦል ክሳዕ መዓስ ኢኻ እትሓዝነሉ፧ ቀርኒኻ ዘይቲ ምልኣዮ እሞ ኪድ፣ ኣብ መንጎ ደቁ ንጉስ ኣዳለኹለይ እሞ ናብ እሴ እቲ ቤተልሄማዊ እሰደካ ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሳሙ​ኤ​ልን፥ “በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ እን​ዳ​ይ​ነ​ግሥ ለና​ቅ​ሁት ለሳ​ኦል የም​ታ​ለ​ቅ​ስ​ለት እስከ መቼ ነው? የዘ​ይ​ቱን ቀንድ ሞል​ተህ ና፤ በል​ጆቹ መካ​ከል ለእኔ ንጉሥ አዘ​ጋ​ጅ​ቼ​አ​ለ​ሁና ወደ እሴይ ወደ ቤተ ልሔም እል​ክ​ሃ​ለሁ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሳሙኤልን። በእስራኤል ላይ እንዳይነግሥ ለናቅሁት ለሳኦል የምታለቅስለት እስከ መቼ ነው? በቀንድህ ዘይቱን ሞልተህ ሂድ፤ በልጆቹ መካከል ንጉሥ አዘጋጅቻለሁና ወደ እሴይ ወደ ቤተ ልሔም እልክሃለሁ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ሳሙኤልን፥ “በእስራኤል ላይ እንዳይነግሥ ለናቅሁት ለሳኦል የምታለቅስለት እስከ መቼ ነው? ወደ ቤተልሔሙ ሰው ወደ እሴይ ስለምልክህ፥ ዘይት በቀንድ ሞልተህ ሂድ፤ ከልጆቹ አንዱ ንጉሥ ይሆን ዘንድ መርጬዋለሁ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሳመላ፥ “እስራኤልያ ቦላ እ ካትያ ግደና ማላ፥ ታን እጻክቼዳ ሳኦላ ድራዉ፥ ኔን አዉደ ጋካናዉ ዬካይ? አነ ካጭያን ዛይትያ ኩንደ ከሳ፤ ታን ኔና ቤታልሄምያ እሰያኮ ኪታይ፤ ካትያ ግዳና ማላ፥ ታን አ ናናቱዋ ግዶፐ እቱዋ ዶራ ዎድ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Sammeela, «Israa'eeliyaa bolla I kaatiyaa gidenna mala, taani is's'akichcheedda Saa'oola diraw, neeni awude gakkanaw yeekkay? Ane kac'iyaan zayitiyaa kuntsaade kesa; taani neena Beetaliheemiyaa Isseyakko kiittay; kaatiyaa gidana mala, taani Aa naanatuwaa giddoppe ittuwaa doora wotsaad» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Sameelas, «Isra7eele bolla kawoti dontta mala ta kadhida Sa7ooles ne awude gakkanaas yeekkanee? Beeteliheeme dere as Isseyekko ta nena kiittana gishshas bashe kacen zayte kunththa ekka ba; ta iza nayta giddofe issoy kawo gidana mala dooradis» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሳሜላስ፥ «ኢስራኤሌ ቦላ ካዎቲ ዶንታ ማላ ታ ካዳ ሳኦሌስ ኔ ኣዉዴ ጋካናስ ዬካኔ? ቤቴሊሄሜ ዴሬ ኣስ ኢሴዬኮ ታ ኔና ኪታና ጊሻስ ባሼ ካጬን ዛይቴ ኩን ኤካ ባ፤ ታ ኢዛ ናይታ ጊዶፌ ኢሶይ ካዎ ጊዳና ማላ ዶራዲስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሳሜላኮ፥ “እስራኤለ ቦላ እ ካዎ ግዶና መላ ታኒ እፅዳ ሳኦላስ ኔኒ አዉደ ጋካናዉ ዬካይ? አነ ካጨን ዛይተ ኩንዳ ቤተለመ አድያ እሰየኮ ባ፤ ካዎ ግዳና መላ ታኒ እያ ናይታ ግዶፈ እሱዋ ዶራ ዎስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Sameelako, “Isra7eele bolla I kawo gidonna mela taani ixida Saa7olas neeni awude gakanaw yeekay? Ane kacen zayte kunthada Beetelem addiya Isseyeko ba; kawo gidana mela taani iya nayta giddofe issuwa doora wothas” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ሳሙኤልን፣ “በእስራኤል ላይ እንዳይነግሥ ለናቅሁት ለሳኦል የምታለቅስለት እስከ መቼ ነው? ወደ ቤተ ልሔሙ ሰው ወደ እሴይ ስለምልክህ፣ ዘይት በቀንድ ሞልተህ ሂድ፤ ከልጆቹ አንዱ ንጉሥ ይሆን ዘንድ መርጬዋለሁ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሳሙኤልን እንዲህ አለው፤ “ከንጉሥነት ስለ ሻርኩት ለሳኦል የምታለቅስለት እስከ መቼ ድረስ ነው? እኔ እርሱ በእስራኤል ላይ ንጉሥ ሆኖ ይኖር ዘንድ አልፈልገውም። ይልቅስ የወይራ ዘይት በቀንድ ሞልተህ በመያዝ በቤተልሔም ወደሚኖረው እሴይ ተብሎ ወደሚጠራው ሰው ዘንድ ሂድ፤ እኔ ከእርሱ ልጆች መካከል አንዱን ንጉሥ እንዲሆን መርጬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንሳሙኤል “ኣነ ንሳኦል ኣብ ልዕሊ እስራኤል ከይነግስ ንዒቐዮ እንተለኹስ፥ ንስኻ ኽሳዕ መኣዝ ኢኻ ንሳኦል እትሓዝነሉ? ናብ እሴይ በዓል ቤተ ልሔም ክልእኸካ፥ ኣብ መንጎ ደቁ ንጉስ ዝኾነኒ ሪአ ኣለኹ እሞ ቐርንኻ ዘይቲ መሊእኻ ኺድ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንሳሙኤል፡ ኣነ ንሳኦል ኣብ ልዕሊ እስራኤል ከይነግስ ንዒቐዮ ኸሎኹስ፡ ንስኻ ኽሳዕ መኣዝከ ኢኻ ንሳኦል እትጒህየሉ ናብ እሴይ ብዓል ቤትልሄም ክልእከካ፡ ኣብ መንጎ ደቁ ንጉስ ዚዀነኒ ርእየ ኣሎኹ እሞ፡ ቀርንኻ ዘይቲ መሊእካስ ኪድ፡ በሎ።