1 Samuel 15:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሳኦል ንኬናውያን፡ ምሳታቶም ምእንቲ ኸየጥፍኣኩም፡ ኪዱ፡ ርሓቑ፡ ኣብ ማእከል ኣማሌቃውያን ውረዱ፡ በሎም። ንዅሎም ደቂ እስራኤል ካብ ግብጺ ምስ ደየቡ ሞገስ ኣርእዮምኩም። ስለዚ፡ ኬናውያን ካብ ማእከል ኣማሌቃውያን ወጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳኦ​ልም ቄኔ​ዎ​ና​ው​ያ​ንን፥ “ከእ​ነ​ርሱ ጋር እን​ዳ​ላ​ጠ​ፋ​ችሁ ከአ​ማ​ሌ​ቃ​ው​ያን መካ​ከል ተነ​ሥ​ታ​ችሁ ሂዱ፤ ከግ​ብፅ በወጡ ጊዜ ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ቸር​ነት አድ​ር​ጋ​ች​ኋ​ልና” አላ​ቸው። ቄኔ​ዎ​ና​ው​ያ​ንም ከአ​ማ​ሌ​ቃ​ው​ያን መካ​ከል ወጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳኦል ቄናውያንን። ተነሥታችሁ ሂዱ፤ ከግብጽ በወጡ ጊዜ ለእስራኤል ልጆች ቸርነት አድርጋችኋልና ከአማሌቅ ጋር እንዳላጠፋችሁ ከመካከላቸው ውረዱ አላቸው፤ ቄናውያንም ከአማሌቃውያን መካከል ሄዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም ቄናውያንን፥ “ከእነርሱ ጋር እንዳላጠፋችሁ ከአማሌቃውያን ራቁ፤ ተለዩአቸውም፤ ምክንያቱም እናንተ እስራኤላውያን ከግብጽ ምድር በወጡ ጊዜ ቸርነት አድርጋችሁላቸዋልና” አላቸው። ስለዚህ ቄናውያን ከአማሌቃውያን ተለዩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳኦል ቄና አሳቱዋ፥ “ታን ህንተንታ አማሌቃ አሳቱዋና እትፐ ይሰና ማላ፥ ደንድተ! ኡንቱንቱ ግዶፐ ከስተ! ሀዋፐ ክችተ! አያዉ ጎፐ፥ እስራኤላቱ ግብጼፐ ከስያ ዎደ፥ ህንተንቱ ኡንቱንታ ኡባዉ ሎይ ዴጻ” ያጌዳ። ቄና አሳቱ አማሌቃ አሳቱዋ ግዶፐ ከሲደ ቤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saa'ooli K'eena asatuwaa, «Taani hinttentta Amaaleek'a asatuwaana ittippe d'ayssenna mala, denddite! unttunttu giddoppe kesite! Hawaappe kichchite! Ayaw gooppe, Israa'eelatuu Gibs'eppe kesiyaa wode, hinttenttu unttuntta ubbaw loytsi dees'a» yaageedda. K'eena asatuu Amaaleek'a asatuwaa giddoppe kesiide beeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izikka Qenaawe dere asaa, «Isra7eele asay Gibxe biittafe kezida wode intte isttas kiyattida gishshas ta isttara inttena issife dhayssontta mala Amaaleeqetappe haakkite; isttafekka shaakettite» gides. Histtiin Qenaawe asati Amaaleeqetappe shaakettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚካ ቄናዌ ዴሬ ኣሳ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳይ ጊብጼ ቢታፌ ኬዚዳ ዎዴ ኢንቴ ኢስታስ ኪያቲዳ ጊሻስ ታ ኢስታራ ኢንቴና ኢሲፌ ይሶንታ ማላ ኣማሌቄታፔ ሃኪቴ፤ ኢስታፌካ ሻኬቲቴ» ጊዴስ። ሂስቲን ቄናዌ ኣሳቲ ኣማሌቄታፔ ሻኬቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳኦል፥ “እስራኤለት ግብፀፈ ከይያ ዎደ ህንተ ኤንታዉ ኬህዳ ግሾ ታኒ ህንተና አማለቃታራ እስፈ ይሶና መላ ደንድድ ኤንታ ግዶፈ ከይተ” ያግድ ቄና አሳስ ኦድስ። ያትን ቄና አሳይ አማለቃታ ግዶፈ ከይድ ብዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saa7oli, “Isra7eeleti Gibxefe keyiya wode hinte entaw keehida gisho taani hintena Amaaleqatara issife dhaysona mela dendidi enta giddofe keyite” yaagidi Qeena asaas odis. Yaatin Qeena asay Amaaleqata giddofe keyidi bidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም፣ ቄናውያንን፣ “ከእነርሱ ጋር እንዳላጠፋችሁ ከአማሌቃውያን ራቁ፤ ተለዩአቸውም፤ እስራኤላውያን ከግብፅ ምድር በወጡ ጊዜ፣ ቸርነት አድርጋችሁላቸዋልና” አላቸው። ስለዚህ ቄናውያን ከአማሌቃውያን ተለዩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እስራኤላውያን ከግብጽ በወጡ ጊዜ ቸርነት ስላደረጋችሁላቸው እናንተን ከአማሌቃውያን ጋር እንዳላጠፋ ከዐማሌቃውያን ተለይታችሁ ሂዱ” ብሎ ሳኦል ለቄናውያን ነገራቸው። እነርሱም ከዐማሌቃውያን ተለይተው ሄዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳኦል ድማ ንቄናውያን “ንስኻትኩም ንዅሎም ደቂ እስራኤል ካብ ግብፂ ኽወፁ እንተለዉ ምሕረት ጌርኩምሎም ኢኹም እሞ፥ ምስኣቶም ከየጥፍአኩምስ ኪዱ፤ ካብ ማእኸል ኣማሌቃውያን ተፈሊኹም ውፁ” በሎም። ቄናውያን ከዓ ኻብ ማእኸል ኣማሌቃውያን ተፈለዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳኦል ድማ ንቄናውያን፡ ንስኻ ንዂሎም ደቂ እስራኤል ካብ ግብጺ ኺድይቡ ኸለው፡ ምሕረት ጌርካሎም ኢኻ እሞ፡ ምሳታቶም ከየጥፍኣኩምሲ ኺድ፡ ካብ ማእከል ኣማሌቃውያን ተፈሊኹም ውረዱ፡ በሎም። ቄናውያን ከኣ ካብ ማእከል ኣማሌቃውያን ኣግለሱ።