1 Samuel 15:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳኦል ድማ ነቶም ሰባት ጸዊዑ ኣብ ተላይም ቈጸሮም፡ ክልተ ሚእቲ ሽሕ እግረኛታትን ዓሰርተ ሽሕ ሰብ ይሁዳን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳኦ​ልም ሕዝ​ቡን ጠርቶ በጌ​ል​ጌላ ቈጠ​ራ​ቸው፤ አራት መቶ ሺህ እግ​ረ​ኞች፥ ከይ​ሁ​ዳም ሠላሳ ሺህ ሰዎች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳኦልም ሕዝቡን ጠርቶ በጌልገላ ቈጠራቸው፤ ሁለት መቶ ሺህ እግረኞች፥ ከይሁዳም አሥር ሺህ ሰዎች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ሳኦል ሠራዊቱን በአንድነት ጠርቶ ጤሌም በሚባል ስፍራ ቆጠራቸው፤ የእግረኛ ወታደሮቹ ብዛት ሁለት መቶ ሺህና ከይሁዳ ዐሥር ሺህ ሰዎች ሆነው ተገኙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳኦል አሳ ጼጊደ፥ ጸሌማ ግያ ሳኣን ፓይድያ ዎደ እስራኤልያ ላኡ ጼቱ ሻአ፤ ይሁዳፐ ታሙ ሻአ አሳይ ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saa'ooli asaa s'eegiide, S'eleema giyaa sa'aan paydiyaa wode Israa'eeliyaa laa"u s'eetu sha"a; Yihudaappe tammu sha"a Asay de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Sa7ooli asaa Xila7ime geetettizason shiishshidi qoodides; isttika Isra7eeleppe 200,000 wottadarata, Yuhudappe 10,000 wottadarata gidida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ሳኦሊ ኣሳ ጺላኢሜ ጌቴቲዛሶን ሺሺዲ ቆዲዴስ፤ ኢስቲካ ኢስራኤሌፔ 200,000 ዎታዳራታ፥ ዩሁዳፔ 10,000 ዎታዳራታ ጊዲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳኦል አሳ ፄግድ፥ ፀላመ ጌተትያ በሳን ታይብስ። ታይብያ ዎደ እስራኤለፐ ናምኡ ፄቱ ሙኩሉ ቶሆ ኦላንቾታ፤ ይሁዳፐ ታሙ ሙኩሉ አስ ደምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saa7oli asaa xeegidi, Xelaame geetetiya bessan taybis. Taybiya wode Isra7eelepe nam7u xeetu mukulu toho olanchota; Yihudape tammu mukulu asi demmis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ሳኦል ሰዎቹን ጥላኢም በተባለ ቦታ ሰብስቦ ቈጠራቸው፤ እነርሱም ሁለት መቶ ሺሕ እግረኛ ወታደሮችና ከይሁዳም ዐሥር ሺሕ ሰዎች ነበሩ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳኦልም ሠራዊቱን በአንድነት ጠርቶ ጤሌም በሚባል ስፍራ ቈጠራቸው፤ የወታደሮቹም ብዛት ከእስራኤል ሁለት መቶ ሺህ ከይሁዳ ዐሥር ሺህ ሆነው ተገኙ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ሳኦል ነቶም ህዝቢ ፀዊዑ ኣብ ጌልገላ ቘፀሮም፤ ደቂ እስራኤል ክልተ ሚእቲ ሽሕ ኣጋር፥ ሰብ ይሁዳ ኸዓ ዓሰርተ ሽሕ ኾኑ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ሳኦል ነቶም ህዝቢ ኣኽቲቱ ኣብ ጥላኢም ቈጸሮም፡ ክልተ ሚእቲ ሽሕ ኣጋር፡ ሰብ ይሁዳ ኸኣ ዓሰርተ ሽሕ ኰነ።