1 Samuel 15:35 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳሙኤል ድማ ደጊም ክሳዕ መዓልቲ ሞቱ ንሳኦል ኪርእዮ ኣይመጸን። ግናኸ ሳሙኤል ብሳኦል ሓዘነ፡ እግዚኣብሄር ድማ ንሳኦል ኣብ እስራኤል ከም ዝነገሶ ተነስሐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም እስከ ሞተ​በት ቀን ድረስ ሳኦ​ልን ለማ​የት ዳግ​መኛ አል​ሄ​ደም፤ ሳሙ​ኤ​ልም ለሳ​ኦል አለ​ቀሰ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ሳኦ​ልን ስላ​ነ​ገሠ ተጸ​ጸተ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳኦልም ወደ ቤቱ ወደ ጊብዓ ወጣ። ሳሙኤልም እስከ ሞተበት ቀን ድረስ ሳኦልን ለማየት ዳግመኛ አልሄደም፥ ሳሙኤልም ለሳኦል አለቀሰ፤ እግዚአብሔርም በእስራኤል ላይ ሳኦልን ስላነገሠ ተጸጸተ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳሙኤል ለሳኦል ቢያለቅስለትም እንኳ እስከሞተበት ዕለት ድረስ ዳግመኛ ሊያየው አልሄደም፤ ጌታም ሳኦልን በእስራኤል ላይ በማንገሡ ተጸጸተ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳመል ሀይቃና ጋካናዉ፥ ሳኦላ በአናዉ ስሚደ ላኤን ብቤና፤ ግዶፐነ፥ ሳመል ሳኦላ ድራዉ ዬኬዳ። ሳኦላ እስራኤልያ ቦላ ካተዬዳዎ መና ጎዳይ ካዮቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sammeeli hayk'k'ana gakkanaw, Saa'oola be'anaw simmiide laa'entso bibeena; giddooppene, Sammeeli Saa'oola diraw yeekkeedda. Saa'oola Israa'eeliyaa bolla kaateyeeddawoo Med'inaa Goday kayyotteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sameeli Sa7ooles yeekkikokka izi hayqqanaashe gakkanaas nam7anththo iza be7anaas bibeenna; GODAY Sa7oole Isra7eele bolla kawoththida gishshas modhettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሜሊ ሳኦሌስ ዬኪኮካ ኢዚ ሃይቃናሼ ጋካናስ ናምኣን ኢዛ ቤኣናስ ቢቤና፤ ጎዳይ ሳኦሌ ኢስራኤሌ ቦላ ካዎዳ ጊሻስ ሞቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሜል ሀይቃና ጋካናዉ ሳኦላ በአናዉ ስሚድ ብቤና፥ ሽን ሳሜል ሳኦላ ግሾ ዬክስ። ሳኦላ እስራኤለ ቦላ ካዎ ኦዳይሳስ ጎዳይ አዛንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sameeli hayqana gakanaw Saa7ola be7anaw simmidi bibeenna, shin Sameeli Saa7ola gisho yeekis. Saa7ola Isra7eele bolla kawo oothidaysas Goday azzanis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳሙኤል ለሳኦል ቢያለቅስለትም እንኳ እስከ ሞተበት ዕለት ድረስ ዳግመኛ ሊያየው አልሄደም፤ እግዚአብሔርም ሳኦልን በእስራኤል ላይ በማንገሡ ተጸጸተ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያን ሰዓት ጀምሮ ሳሙኤል በነበረበት ጊዜ ሁሉ ንጉሥ ሳኦልን በዐይኑ አላየውም፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ሳኦልን በእስራኤል ላይ በማንገሡ ተጸጽቶ ስለ ነበር፥ ለእርሱ በማዘን ያለቅስለት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሙኤል ብዛዕባ ሳኦል ይሓዝን ነበረ። ክሳዕ መዓልቲ ሞቱ ኸዓ መሊሱ ንሳኦል ክርኢ ኢሉ ኣይከደን። እግዚኣብሄር ድማ ንሳኦል ኣብ ልዕሊ እስራኤል ስለ ዘንገሶ ተናስሐ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳሙኤል ብዛዕባ ሳኦል ይጒሂ ነበረ እሞ፡ ሳሙኤል ክሳዕ መዓልቲ ሞቱ መሊሱ ንሳኦል ኪርኢ ኢሉ ኣይከደን። እግዚኣብሄር ድማ ንሳኦል ኣብ ልዕሊ እስራኤል ስለ ዘንገሶ ተጣዕሰ።