1 Samuel 15:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሳሙኤል፡ ከምቲ ሰይፊኻ ንደቂ ኣንስትዮ ዘየውላድ ዝገበረ፡ ኣዴኻውን ኣብ መንጎ ኣንስቲ ውላድ ዘይትኸውን እያ። ሳሙኤል ድማ ንኣጋግ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ጊልጋል ቆረጾ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም አጋ​ግን፥ “ሰይ​ፍህ ሴቶ​ችን ልጆች አልባ እን​ዳ​ደ​ረ​ገ​ቻ​ቸው እን​ዲሁ እና​ትህ በሴ​ቶች መካ​ከል ልጅ አልባ ትሆ​ና​ለች” አለ፥ ሳሙ​ኤ​ልም አጋ​ግን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት በጌ​ል​ጌላ ወጋው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳሙኤልም። ሰይፍህ ሴቶችን ልጆች አልባ እንዳደረገቻቸው እንዲሁ እናትህ በሴቶች መካከል ልጅ አልባ ትሆናለች አለ፤ ሳሙኤልም አጋግን በእግዚአብሔር ፊት በጌልገላ ቈራረጠው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳሙኤልም፥ “ሰይፍህ ሴቶችን ልጅ አልባ እንዳደረገቻቸው፥ እናትህም በሴቶች መካከል ልጅ አልባ ትሆናለች” ሲል አጋግን ጌልገላ ላይ በጌታ ፊት ቆራረጠው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳመል አጋጋ፥ “ነ ማሻይ ማጫዋንታ መላ አሾዋዳን፥ ነ ዳያካ ማጫዋንቱ ግዶን መላ አታና” ያጌዳ። ሳመል አጋጋ መና ጎዳ ስንን ገልጋላን ሲፌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sammeeli Agaaga, «Ne mashshay mac'c'awantta mela ashshowaadan, ne daayakka mac'c'awanttu giddon mela attana» yaageedda. Sammeeli Agaaga Med'inaa Godaa sintsan Gelggalan siifeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sameelikka, «Ne mashshay maccassata yeloy baynda ashshidayssaththo ne aayakka maccassata giddon yeloy bayndaaro gidana» gishe Agaage Gelgelan GODAA sinththan qanxxereththi yeggides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሜሊካ፥ «ኔ ማሻይ ማጫሳታ ዬሎይ ባይንዳ ኣሺዳይሳ ኔ ኣያካ ማጫሳታ ጊዶን ዬሎይ ባይንዳሮ ጊዳና» ጊሼ ኣጋጌ ጌልጌላን ጎዳ ሲንን ቃንጼሬ ዬጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሜል አጋጋኮ፥ “ነ ማሻይ ማጫሳ ናይታፐ መላ አሽዳይሳዳ ነ አያካ ማጫሳ ግዶን ናይታፐ መላ አታና” ያግስ። ሳሜል አጋጋ ጎዳ ስንን ጋልጋላን ቃንፀረስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sameeli Agaagako, “Ne mashshay maccasa naytape mela ashshidaysada ne aayaka maccasa giddon naytape mela attana” yaagis. Sameeli Agaaga Godaa sinthan Galgalan qanxerethis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳሙኤልም፣ “ሰይፍህ ሴቶችን ልጅ አልባ እንዳደረገቻቸው፣ እናትህም በሴቶች መካከል ልጅ አልባ ትሆናለች” ሲል አጋግን ጌልገላ ላይ በእግዚአብሔር ፊት ቈራረጠው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህም ጊዜ ሳሙኤል “የአንተ ሰይፍ ብዙዎች እናቶችን ልጅ አልባ እንዳደረገቻቸው፥ የአንተም እናት ልጅ አልባ ሆና ትቀራለች” አለው። ከዚህም በኋላ በጌልገላ በሚገኘው በእግዚአብሔር መሠዊያ ፊት አጋግን ቈራርጦ ጣለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሙኤል ከዓ “ሰይፍኻ ነንስቲ፥ ውሉድ ዘይብለን ከም ዝገበረተን፥ ከምኡ ኸዓ እኖኻ ኣብ መንጎ ኣንስቲ፥ ውሉድ ዘይብላ ትኹን” በለ። ሽዑ ንኣጋግ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ጌልገላ ቘራረፆ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳሙኤል ከኣ፡ ሴፍካ ነንስቲ ውሉድ ዜብለን ከም ዝገበረተን፡ ከምኡ ኸኣ ኣዴኻ ኣብ መንጎ ኣንስቲ ውሉድ ዜብላ ትኹን፡ በለ። ሳሙኤል ድማ ንኣጋግ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ጊልጋል ቈራረጾ።