1 Samuel 15:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳሙኤል ድማ፡ ንኣጋግ ንጉስ ኣማሌቃውያን ናብዚ ኣምጽኣዮ። ኣጋግ ድማ ብሕያውነት ናብኡ መጸ። ኣጋግ ድማ፡ ብሓቂ ምረት ሞት ተወዲኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳሙኤልም፥ “የአማሌቅን ንጉሥ አጋግን አምጡልኝ” አለ። አጋግም እየተንቀጠቀጠ ወደ እርሱ መጣ። አጋግም፥ “በውኑ ሞት እንደዚህ መራራ ነውን?” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳሙኤልም። የአማሌቅን ንጉሥ አጋግን አምጡልኝ አለ። አጋግም እየተንቀጠቀጠ ወደ እርሱ መጣ። አጋግም። በውኑ ሞት እንደዚህ መራራ ነውን? አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ሳሙኤል፥ “የአማሌቃውያንን ንጉሥ አጋግን አምጡልኝ” አለ። አጋግም፥ “በውኑ ሞት እንዲህ መራራ ነውን?” በማለት እየተንቀጠቀጠ መጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ሳመል፥ “አማሌቃቱዋ ካትያ አጋጋ ታኮ አህተ” ያጊደ አዛዜዳ። አጋግ ኮኮሪደ ሳሜላኮ ዬዳ፤ “ቱሙ ሀይቁ ሀዋዳን ጫሚ!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Sammeeli, «Amaaleek'atuwa Kaatiyaa Agaaga taakko ahite» yaagiide azazeedda. Agaagi kokkoriidde Sammeelakko yeedda; «Tumu hayk'k'u hawaadan c'ammii!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Sameeli, «Amaaleeqe kawo Agaage taas haa ehite» gides; Agaagey, «Tumappe hayqoy hayssa mala camoo?» gi kokkorishe yides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሳሜሊ፥ «ኣማሌቄ ካዎ ኣጋጌ ታስ ሃ ኤሂቴ» ጊዴስ፤ ኣጋጌይ፥ «ቱማፔ ሃይቆይ ሃይሳ ማላ ጫሞ?» ጊ ኮኮሪሼ ዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳሜል፥ “አማለቃታ ካዋ አጋጋ ታኮ ኤህተ” ያግስ። አጋግ ኮኮርሸ ሳሜላኮ ይድ፥ “ቱማ ሀይቆይ ሀይሳዳ ጫሚ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli, “Amaaleqata kawa Agaaga taako ehite” yaagis. Agaagi kokorishe Sameelako yidi, “Tuma hayqoy haysada cammii?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሳሙኤል፣ “የአማሌቃውያንን ንጉሥ አጋግን አምጡልኝ” አለ። አጋግም፣ “በውኑ ሞት እንዲህ መራራ ነውን?” በማለት እየተንቀጠቀጠ መጣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳሙኤልም “ንጉሥ አጋግን ወደዚህ አምጣልኝ!” ሲል ትእዛዝ ሰጠ፤ አጋግም በፍርሃት እየተንቀጠቀጠ ወደ እርሱ መጣ፤ በልቡም “ሞት እንዴት መራራ ናት!” እያለ ያስብ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳሙኤል ድማ “ንኣጋግ ንጉስ ኣማሌቃውያን ኣምፅኡለይ” በለ። ኣጋግ ከዓ ብፍርሓት እናንቀጥቀጠ ናብ ሳሙኤል መፀ። ኣጋግውን “ብሓቂ ሞት ከምዙይ መሪር ድዩ?” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳሙኤል ድማ፡ ንኣጋግ ንጉስ ኣማሌቅ ኣምጽኡለይ፡ በለ። ኣጋግ ከኣ ተሐጒሱ ናብኡ መጸ። ኣጋግ ድማ፡ ምሪ ሞትሲ ርግጽ ሐሊፉ እዩ፡ በለ። |