1 Samuel 15:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምኡ እውን ሓይሊ እስራኤል ኣይሕሱን ኣይክንሳሑን እዮም፣ ምኽንያቱ ንሱ ንስሓ ዝደሊ ሰብ ስለዘይኮነ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስራኤል ለሁለት ይከፈላል፤ ከእንግዲህም አይሰበሰብም፤ እግዚአብሔርም እንደ ሰው የሚጸጸት አይደለምና አይጸጸትም” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ኃይል እንደ ሰው የሚጸጸት አይደለምና አይዋሽም አይጸጸትምም አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ክብር የሆነው እርሱ አይዋሽም፤ አይጸጸትምም፤ እርሱ ይጸጸት ዘንድ ሰው አይደለም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ቦንቹ ዎርዶተና፥ ዎይ ባረ ቆፋ ላመና፤ አያዉ ጎፐ፥ ባረ ቃላ ላማናዉ እ አሳ ግደና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Bonchchuu worddotenna, woy bare k'ofaa laammenna; ayaw gooppe, bare k'aalaa laammanaw I asaa gidenna» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele bonchcho gidida GODAY wordotenna; modhettenna; gaasoykka modhettanaas izi ase gidenna» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ቦንቾ ጊዲዳ ጎዳይ ዎርዶቴና፤ ሞቴና፤ ጋሶይካ ሞታናስ ኢዚ ኣሴ ጊዴና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ቦንቾይ፥ ፆሳይ ዎርዶተና ዎይኮ ባ ቆፋ ላመና፤ ባ ቃላ ላማናዉ እ አስ ግደና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele bonchoy, Xoossay wordotenna woyko ba qofaa laammenna; ba qaala laammanaw I asi gidenna” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል ክብር የሆነው እግዚአብሔር አይዋሽም፤ አይጸጸትምም፤ እርሱ ይጸጸት ዘንድ ሰው አይደለምና።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል ክብር የሆነ እግዚአብሔር አያብልም፤ ሐሳቡንም አይለውጥም፤ እርሱ እንደ ሰው ስላልሆነ ሐሳቡን አይለውጥም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ሓይሊ እስራኤል፥ ከይናሳሕ ሰብ ኣይኮነን እሞ፥ ንሱ ኣይሕሱን፤ ኣይናሳሕንውን እዩ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ጽንዓት እስራኤልሲ ኸይጥዐስ ሰብ ኣይኰነን እሞ፡ ኣይሕሱን ኣይጥዐስን ከኣ፡ በሎ። |