1 Samuel 15:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳሙኤል ድማ፡ ሎሚ እግዚኣብሄር ንመንግስቲ እስራኤል ካባኻ ቀዲዱ፡ ካባኻ ንዝበልጽ ብጻይካ ሂብዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳሙኤልም፥ “እግዚአብሔር ከእስራኤል መንግሥትህን ዛሬ ከእጅህ ቀደዳት፤ ከአንተም ለሚሻል ለባልንጀራህ አሳልፎ ሰጣት፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳሙኤልም። እግዚአብሔር የእስራኤልን መንግሥት ዛሬ ከአንተ ቀደዳት፥ ከአንተም ለሚሻል ለጎረቤትህ አሳልፎ ሰጣት፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳሙኤልም እንዲህ አለው፤ “ጌታ የእስራኤልን መንግሥት ዛሬ ከአንተ ቀዶታል፤ ከአንተም ለሚሻል ለጎረቤትህ አሳልፎ ሰጥቶታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳመል ሳኦላ፥ “መና ጎዳይ ሀቼ እስራኤልያ ካዉተ ኔፐ ፔደ ኔፐ ሎእያ ነ ሾሮ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sammeeli Saa'oola, «Med'inaa Goday hachche Israa'eeliyaa kawutetsaa neeppe peed'iide neeppe lo"iyaa ne shooroo immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli, «GODAY hach Isra7eele kawoteth ne kusheppe daakkides; neeppe lo7iza ne shooraas aaththi immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳሜሊ፥ «ጎዳይ ሃች ኢስራኤሌ ካዎቴ ኔ ኩሼፔ ዳኪዴስ፤ ኔፔ ሎኢዛ ኔ ሾራስ ኣ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳሜል፥ “ጎዳይ ሀች እስራኤለ ካዎተ ኔፐ ዳክድ ኔፐ ሎእያ ሀራ አሳስ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli, “Goday hachi Isra7eele kawotethaa neepe daakidi neepe lo77iya hara asas immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳሙኤልም እንዲህ አለው፤ “ እግዚአብሔር የእስራኤልን መንግሥት ዛሬ ከአንተ ቀዶታል፤ ከአንተም ለሚሻል ለጎረቤትህ አሳልፎ ሰጥቶታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳሙኤልም ሳኦልን እንዲህ አለው፤ “ዛሬ እግዚአብሔር የእስራኤልን መንግሥት ቀዶ ከእጅህ በመውሰድ ለተሻለ ለሌላ ሰው ሰጥቶታል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳሙኤል ድማ “እግዚኣብሄር ሎሚ ንመንግስቲ እስራኤል ካባኻ ቐዲዱ፥ ካባኻ ንዝሐይሽ ንጐረቤትካ ኣሕሊፉ ሃባ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳሙኤል ድማ፡ እግዚኣብሄር ሎሚ መንግስቲ እስራኤል ካባኻ ቐዲደ፡ ካባኻ ንዚሐይሽ ብጻይካ ሀቦ። |