1 Samuel 15:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳኦል ድማ ንሳሙኤል፡ ንህዝቢ ስለ ዝፈርህኩን ድምጾም ስለ ዝሰማዕኩን፡ ትእዛዝ እግዚኣብሄርን ንቓላትካን ስለ ዝጠሓስኩ፡ ሓጢኣት ገበርኩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳኦ​ልም ሳሙ​ኤ​ልን፥ “ሕዝ​ቡን ስለ ፈራሁ፥ ቃላ​ቸ​ው​ንም ስለ ሰማሁ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ትእ​ዛ​ዝና የአ​ን​ተን ቃል በመ​ተ​ላ​ለፍ በድ​ያ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳኦልም ሳሙኤልን። ሕዝቡን ስለ ፈራሁ፥ ቃላቸውንም ስለ ሰማሁ የእግዚአብሔርን ትእዛዝና የአንተን ቃል በመተላለፍ በድያለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳኦልም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “ኃጢአት ሠርቼአለሁ፤ የጌታን ትእዛዝና የአንተን ቃል አልጠበቅሁም፤ ሕዝቡን በመፍራት የፈለጉትን ሁሉ አደረግሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳኦል ሳመላ፥ “ታን ናጋራ ኦድ፤ መና ጎዳ አዛዙዋነ ነ ቃላ ቶቻድ። ታን አሳዉ ያዬዳ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ጌዳዋ ኦድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saa'ooli Sammeela, «Taani nagaraa ootsaad; Med'inaa Godaa azazuwaanne ne k'aalaa toochchaad. Taani asaw yayyeedda diraw, unttunttu geeddawaa ootsaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Sa7ooli Sameelas, «Tani nagara ooththadis; GODAA azazonne ne immida wogaa mooradis; tani deraas yayyida gishshas isttas azazettadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሳኦሊ ሳሜላስ፥ «ታኒ ናጋራ ኦዲስ፤ ጎዳ ኣዛዞኔ ኔ ኢሚዳ ዎጋ ሞራዲስ፤ ታኒ ዴራስ ያዪዳ ጊሻስ ኢስታስ ኣዛዜታዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳኦል፥ “ታኒ ናጋራ ኦስ፤ ጎዳ ኪታነ ነ ቃላ ቶቻስ። ታኒ አሳስ ያይዳ ግሾ ኤንቲ ግዳባ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saa7oli, “Taani nagara oothas; Godaa kiitaanne ne qaala toochas. Taani asaas yayyida gisho enti gidaba oothas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ሳኦል ሳሙኤልን እንዲህ አለው፤ “ኀጢአት ሠርቻለሁ፤ የእግዚአብሔርን ትእዛዝና የአንተን መመሪያ ጥሻለሁ፤ ሕዝቡን ፈርቼ ስለ ነበር፣ የጠየቁኝን ታዝዣለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳኦልም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “አዎ፤ እኔ ኃጢአት ሠርቼአለሁ፤ የእግዚአብሔርን ትእዛዝና አንተ የሰጠኸኝን መመሪያ አልጠበቅሁም፤ ወታደሮቼን በመፍራት እነርሱ የፈለጉትን ሁሉ አደረግሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳኦል ድማ ንሳሙኤል “እወ፥ ነቶም ህዝቢ ፈሪሐ ኸም ቃሎም ስለ ዝገበርኩ፥ ትእዛዝ እግዚኣብሄርን ዘረባኻን ስለ ዝጠሓስኩ፥ በዲለ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳኦል ድማ ንሳሙኤል፡ ነቶም ህዝቢ ፈሪሄ ቃሎም ስለ እተኣዘዝኩ፡ ንትእዛዝ እግዚኣብሄርን ንዘረባኻን ሐሊፈ እየ እሞ፡ ሓጣእኩ።