1 Samuel 15:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዕልወት ከም ሓጢኣት ጥንቆላ እዩ፣ ድርቅና ድማ ኣበሳን ኣምልኾ ጣኦትን እዩ። ቃል እግዚኣብሄር ስለ ዝነጸግካ፡ ንሱ እውን ንጉስ ክትከውን ነጺጉካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኀጢኣት እንደ ምዋርተኝነት ናትና አምልኮተ ጣዖትም ደዌንና ኀዘንን ያመጣል። የእግዚአብሔርን ቃል ንቀሃልና እግዚአብሔር ንጉሥ እንዳትሆን ናቀህ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዓመፀኝነት እንደ ምዋርተኛ ኃጢአት፥ እልከኝነትም ጣዖትንና ተራፊምን እንደ ማምለክ ነው፤ የእግዚአብሔርን ቃል ንቀሃልና እግዚአብሔር ንጉሥ እንዳትሆን ናቀህ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዐመፅ እንደ ሟርተኛነት ያለ ኃጢአት፥ እልኸኝነትም እንደ ጣዖት አምልኮ ያለ ክፉ ነገር ነው፤ አንተ የጌታን ቃል ንቀሃልና እርሱም ንጉሥ እንዳትሆን ንቆሃል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ብያዌ ሻሬችያ ናጋራ ማላ፤ ቃይ ኦቶረትያዌ ኤቃዉ ጎይንያ እታተ ማላ። ኔን መና ጎዳ ቃላ እጼዳ ድራዉ፥ እ ኔን ካትያ ግድያዋ እጼዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, d'ibiyaawe shareechchiyaa nagaraa mala; k'ay otorettiyaawe eek'aw goynniyaa itatetsaa mala. Neeni Med'inaa Godaa k'aalaa is's'eedda diraw, I neeni kaatiyaa gidiyaawaa is's'eedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Makkallay maroththo mala nagara; agga ixxay eeqa xoossas goyno mala iita; neni GODAA qaalaa kadhida gishshas izikka neni kawo gidontta mala nena kadhides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማካላይ ማሮ ማላ ናጋራ፤ ኣጋ ኢጻይ ኤቃ ጾሳስ ጎይኖ ማላ ኢታ፤ ኔኒ ጎዳ ቃላ ካዳ ጊሻስ ኢዚካ ኔኒ ካዎ ጊዶንታ ማላ ኔና ካዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጌላተ ማሮ ናጋራ መላ፤ ቃስ ኦቶሮይ ኢታ ኤቃ ጎይኖ መላ። ኔኒ ጎዳ ቃላ እፅዳ ግሾ ጎዳይ ነ ካዎ ግዶና መላ እፅስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Geellatethi marotho nagara mela; qassi otoroy iita eeqa goyinno mela. Neeni Godaa qaala ixida gisho Goday ne kawo gidonna mela ixis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዐመፅ እንደ ጥንቈላ ያለ ኀጢአት፣ እልኸኝነትም እንደ ጣዖት አምልኮ ያለ ክፉ ነገር ነው። አንተ የእግዚአብሔርን ቃል ስለ ናቅህ፣ እርሱም ንጉሥ እንዳትሆን ንቆሃል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእግዚአብሔር ላይ ማመፅ እንደ ሟርተኛነት፥ የትዕቢት እልኸኛነትም ጣዖትን በማምለክ ኃጢአት እንደ መሥራት ይቈጠራል፤ አንተ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ስለ ተውክ በንጉሥነትህ እንዳትቀጥል እርሱም አንተን ትቶሃል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዓመፅ፥ ከም ሓጢኣት ጥንቍልና፥ ህልኽ ከዓ፥ ከም ምምላኽ ጣዖትን ተራፊምን እዩ። ንስኻ ቃል እግዚኣብሄር ስለ ዝነዓቕካ፥ እግዚኣብሄር ከዓ ንጉስ ከይትኸውን ነዓቐካ” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዕልወትሲ ሓጢኣት ጥንቊልና እዩ፡ ህልኽ ከኣ ምምላኽ ጣኦትን ትራፊምን እዩ። ንቓል እግዚኣብሄር ስለ ዝነዐቕካዮ፡ ንሱ ኸኣ ከይትነግስ ነዐቐካ፡ በለ። |