1 Samuel 15:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሳሙኤል፡ እግዚኣብሄር ካብ ንድምጺ እግዚኣብሄር ምእዛዝ፡ ብዝሓርር መስዋእትን መስዋእትን ይዓቢ ድዩ፧ እንሆ፡ ካብ ግዳይ ምእዛዝ፡ ካብ ስብሒ ድዑል ምስማዕ ይሓይሽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳሙኤልም ሳኦልን፥ “በውኑ የእግዚአብሔርን ቃል በመስማት ደስ እንደሚለው እግዚአብሔር በሚቃጠልና በሚታረድ መሥዋዕት ደስ ይለዋልን? እነሆ፥ መታዘዝ ከመሥዋዕት፥ ማዳመጥም የአውራ በግ ስብ ከማቅረብ ይበልጣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳሙኤልም። በውኑ የእግዚአብሔርን ቃል በመስማት ደስ እንደሚለው እግዚአብሔር በሚቃጠልና በሚታረድ መሥዋዕት ደስ ይለዋልን? እነሆ፥ መታዘዝ ከመሥዋዕት፥ ማዳመጥም የአውራ በግ ስብ ከማቅረብ ይበልጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳሙኤልም፦ “ጌታ ለቃሉ በመታዘዝ ደስ የሚለውን ያህል፥ ጌታ፥ በሚቃጠል ቁርባንና መሥዋዕት ደስ ይለዋልን? እነሆ! መታዘዝ ከመሥዋዕት፥ ማዳመጥም ከአውራ በግ ሥብ ይበልጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳመል ሳኦላ፥ “መና ጎዳይ ባረ ቃላዉ አዛዘትያዋን ናሸትያዋ ኬሻ ጹግያ ያርሹዋንነ እሞታን ናሸቲ? በአ፤ አዛዘትያዌ ያርሽያዋፐ አ፤ ቃይ ስስያዌ ዶርሳ ሞዋፐ አ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sammeeli Saa'oola, «Med'inaa Goday bare k'aalaw azazettiyaawaan nashettiyaawaa keeshshaa s'uuggiyaa yarshshuwaaninne imotaan nashettii? Be'a; azazettiyaawe yarshshiyaawaappe aad'd'ee; k'ay sisiyaawe dorssaa mod'd'uwaappe aad'd'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli, «GODAA qaalas azazettiin iza ufayssizayssa mala GODAY xuugettiza kaththa yarshoninne hara yarshon ufayetti erizee? Hekko azazeteththi yarshofe, ezgi sissi dharsho handafe aadhdhees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳሜሊ፥ «ጎዳ ቃላስ ኣዛዜቲን ኢዛ ኡፋይሲዛይሳ ማላ ጎዳይ ጹጌቲዛ ካ ያርሾኒኔ ሃራ ያርሾን ኡፋዬቲ ኤሪዜ? ሄኮ ኣዛዜቴ ያርሾፌ፥ ኤዝጊ ሲሲ ርሾ ሃንዳፌ ኣስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳሜል፥ “ጎዳይ ባ ቃላስ ኪተተይሳን ኡፋይተይሳ መላ ፁሳ ያርሾንነ ሀራ ያርሾን ኡፋይቲ? ሄኮ፥ ኪተተ ያርሾፈ አስ፤ እያ ስስ ዶርሳ ሞ ያርሸይሳፈ አስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli, “Goday ba qaalas kiiteteysan ufayteysa mela xuussa yarshoninne hara yarshon ufaytii? Heko, kiitetethi yarshofe aadhees; iya sissi dorsa modho yarsheysafe aadhees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳሙኤልም እንዲህ አለ፤ “ለእግዚአብሔር ቃል በመታዘዝ ደስ የሚለውን ያህል፣ እግዚአብሔር ፣ በሚቃጠል ቍርባንና መሥዋዕት ደስ ይለዋልን? እነሆ! መታዘዝ ከመሥዋዕት፣ ማዳመጥም ከአውራ በግ ሥብ ይበልጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳሙኤልም እንዲህ አለ፤ “እግዚአብሔር የሚወደው የቱን ይመስልሃል? መታዘዝን ወይስ ቊርባንና መሥዋዕት ማቅረብን? ለእርሱ መታዘዝ ምርጥ የበግ መሥዋዕት ከማቅረብ ይበልጣል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳሙኤል ከዓ ኸምዙይ ኢሉ መለሰ፦ “ንእግዚኣብሄርስ፥ ዝቃፀል መስዋእትን መስዋእቲ ሕሩድን፥ ከም ምስማዕ ቃል እግዚኣብሄር ገይሩዶ የሐጕሶ እዩ? እንሆ፥ ንእኡ ምእዛዝ ካብ መስዋእቲ፥ ቃሉ ምስማዕውን ስብሒ ማጓሉ ኻብ ምቕራብ ይበልፅ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳሙኤል ከኣ፡ ንእግዚኣብሄር ዚሐርር መስዋእቲ ሕሩድን ከም ምስማዕ ደሃይ እግዚኣብሄር ገይሩዶ የሀጒሶ እዩ እንሆ፡ ምስማዕ ካብ መስዋእቲ፡ ጽን ምባል ድማ ካብ ስብሒ ደዓውል ይበልጽ። |