1 Samuel 15:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሳሙኤል፡ እግዚኣብሄር ካብ ንድምጺ እግዚኣብሄር ምእዛዝ፡ ብዝሓርር መስዋእትን መስዋእትን ይዓቢ ድዩ፧ እንሆ፡ ካብ ግዳይ ምእዛዝ፡ ካብ ስብሒ ድዑል ምስማዕ ይሓይሽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም ሳኦ​ልን፥ “በውኑ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል በመ​ስ​ማት ደስ እን​ደ​ሚ​ለው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሚ​ቃ​ጠ​ልና በሚ​ታ​ረድ መሥ​ዋ​ዕት ደስ ይለ​ዋ​ልን? እነሆ፥ መታ​ዘዝ ከመ​ሥ​ዋ​ዕት፥ ማዳ​መ​ጥም የአ​ውራ በግ ስብ ከማ​ቅ​ረብ ይበ​ል​ጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳሙኤልም። በውኑ የእግዚአብሔርን ቃል በመስማት ደስ እንደሚለው እግዚአብሔር በሚቃጠልና በሚታረድ መሥዋዕት ደስ ይለዋልን? እነሆ፥ መታዘዝ ከመሥዋዕት፥ ማዳመጥም የአውራ በግ ስብ ከማቅረብ ይበልጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳሙኤልም፦ “ጌታ ለቃሉ በመታዘዝ ደስ የሚለውን ያህል፥ ጌታ፥ በሚቃጠል ቁርባንና መሥዋዕት ደስ ይለዋልን? እነሆ! መታዘዝ ከመሥዋዕት፥ ማዳመጥም ከአውራ በግ ሥብ ይበልጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳመል ሳኦላ፥ “መና ጎዳይ ባረ ቃላዉ አዛዘትያዋን ናሸትያዋ ኬሻ ጹግያ ያርሹዋንነ እሞታን ናሸቲ? በአ፤ አዛዘትያዌ ያርሽያዋፐ አ፤ ቃይ ስስያዌ ዶርሳ ሞዋፐ አ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sammeeli Saa'oola, «Med'inaa Goday bare k'aalaw azazettiyaawaan nashettiyaawaa keeshshaa s'uuggiyaa yarshshuwaaninne imotaan nashettii? Be'a; azazettiyaawe yarshshiyaawaappe aad'd'ee; k'ay sisiyaawe dorssaa mod'd'uwaappe aad'd'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sameeli, «GODAA qaalas azazettiin iza ufayssizayssa mala GODAY xuugettiza kaththa yarshoninne hara yarshon ufayetti erizee? Hekko azazeteththi yarshofe, ezgi sissi dharsho handafe aadhdhees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሜሊ፥ «ጎዳ ቃላስ ኣዛዜቲን ኢዛ ኡፋይሲዛይሳ ማላ ጎዳይ ጹጌቲዛ ካ ያርሾኒኔ ሃራ ያርሾን ኡፋዬቲ ኤሪዜ? ሄኮ ኣዛዜቴ ያርሾፌ፥ ኤዝጊ ሲሲ ርሾ ሃንዳፌ ኣስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሜል፥ “ጎዳይ ባ ቃላስ ኪተተይሳን ኡፋይተይሳ መላ ፁሳ ያርሾንነ ሀራ ያርሾን ኡፋይቲ? ሄኮ፥ ኪተተ ያርሾፈ አስ፤ እያ ስስ ዶርሳ ሞ ያርሸይሳፈ አስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sameeli, “Goday ba qaalas kiiteteysan ufayteysa mela xuussa yarshoninne hara yarshon ufaytii? Heko, kiitetethi yarshofe aadhees; iya sissi dorsa modho yarsheysafe aadhees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳሙኤልም እንዲህ አለ፤ “ለእግዚአብሔር ቃል በመታዘዝ ደስ የሚለውን ያህል፣ እግዚአብሔር ፣ በሚቃጠል ቍርባንና መሥዋዕት ደስ ይለዋልን? እነሆ! መታዘዝ ከመሥዋዕት፣ ማዳመጥም ከአውራ በግ ሥብ ይበልጣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳሙኤልም እንዲህ አለ፤ “እግዚአብሔር የሚወደው የቱን ይመስልሃል? መታዘዝን ወይስ ቊርባንና መሥዋዕት ማቅረብን? ለእርሱ መታዘዝ ምርጥ የበግ መሥዋዕት ከማቅረብ ይበልጣል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሙኤል ከዓ ኸምዙይ ኢሉ መለሰ፦ “ንእግዚኣብሄርስ፥ ዝቃፀል መስዋእትን መስዋእቲ ሕሩድን፥ ከም ምስማዕ ቃል እግዚኣብሄር ገይሩዶ የሐጕሶ እዩ? እንሆ፥ ንእኡ ምእዛዝ ካብ መስዋእቲ፥ ቃሉ ምስማዕውን ስብሒ ማጓሉ ኻብ ምቕራብ ይበልፅ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳሙኤል ከኣ፡ ንእግዚኣብሄር ዚሐርር መስዋእቲ ሕሩድን ከም ምስማዕ ደሃይ እግዚኣብሄር ገይሩዶ የሀጒሶ እዩ እንሆ፡ ምስማዕ ካብ መስዋእቲ፡ ጽን ምባል ድማ ካብ ስብሒ ደዓውል ይበልጽ።