1 Samuel 15:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሳሙኤል፡ ኣብ ቅድሚ ዓይንኻ ንእሽቶ ኸለኻ፡ ርእሲ ነገዳት እስራኤል ዲኻ ኣይተሸምካን፡ የሆዋ ኸኣ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ንጉስ ኪኸውን ኣይቀብኣካን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም ሳኦ​ልን አለው፥ “በፊቱ ምንም ታናሽ ብት​ሆን ለእ​ስ​ራ​ኤል ነገ​ዶች አለቃ አል​ሆ​ን​ህ​ምን? እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ንጉሥ ትሆን ዘንድ ቀባህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳሙኤልም አለ። በዓይንህ ምንም ታናሽ ብትሆን ለእስራኤል ነገዶች አለቃ አልሆንህምን? እግዚአብሔርም በእስራኤል ላይ ንጉሥ ትሆን ዘንድ ቀባህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳሙኤልም እንዲህ አለው፤ “ስለ ራስህ የነበረህ ግምት ታናሽ የነበር ቢሆንም፥ የእስራኤል ነገዶች መሪ አልሆንክምን? ጌታም በእስራኤል ላይ ቀብቶ አንግሦሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳመል ሳኦላ ያጌዳ፤ “ኔን ኔና ጼልና ጉ ግዶፐነ፥ እስራኤልያ ዛረቶ ካትያ ግዳበይኪ? እስራኤልያ ቦላ ካተታና ማላ፥ መና ጎዳይ ኔና ኦኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sammeeli Saa'oola yaageedda; «Neeni neena s'eellina guutsa gidooppenne, Israa'eeliyaa zaretoo kaatiyaa gidabeykkii? Israa'eeliyaa bolla kaatetana mala, Med'inaa Goday neena okkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sameeli izas, «Neni ne qofan guuth gidikkoka ne Isra7eele asaa kaaleththizaade gidabeekkii? GODAY nena tiydi Isra7eele bolla kawoththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሜሊ ኢዛስ፥ «ኔኒ ኔ ቆፋን ጉ ጊዲኮካ ኔ ኢስራኤሌ ኣሳ ካሌዛዴ ጊዳቤኪ? ጎዳይ ኔና ቲይዲ ኢስራኤሌ ቦላ ካዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሜል ዛሪድ፥ “ነ አይፈ ስንን ነ ጉ ግድኮካ፥ እስራኤለ ዘረስ ካዎ ግዳብኪ? እስራኤለ ቦላ ካዎታና መላ ጎዳይ ነና ትይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sameeli zaaridi, “Ne ayfe sinthan ne guutha gidikoka, Isra7eele zerethaas kawo gidabikii? Isra7eele bolla kawotana mela Goday nena tiyis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳሙኤልም እንዲህ አለው፤ “በዐይንህ ፊት ታናሽ የነበርህ ብትሆንም፣ የእስራኤል ነገዶች መሪ ሆነህ የለምን? እግዚአብሔርም በእስራኤል ላይ ቀብቶ አንግሦሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳሙኤልም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “አንተ ስለ ራስህ የነበረህ ግምት አነስተኛ ቢሆንም የእስራኤል ነገዶች መሪ አልሆንክምን? እግዚአብሔርም በእስራኤል ላይ ቀብቶ አንግሦሃል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሙኤል ድማ “ንስኻ ንርእስኻ ንእሽተይ ጌርካ እንተ ገመትካያኳ፥ ሓለቓ ነገዳት እስራኤል ኮንካ፤ እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ንጉስ ክትከውን ቀብአካ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳሙኤል ድማ፡ ንስኻ ኣብ ዓይንኻ ንእሽቶ ኸሎኻ፡ ንስኻ ሓለቓ ነገዳት እስራኤልዶ ኣይኰንካን እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ንጉስ ክትከውን ቀብኣካ።