1 Samuel 15:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳሙኤል ናብ ሳኦል ምስ መጸ፡ ሳኦል፡ ብእግዚኣብሄር ብሩኽ ኢኻ! ትእዛዝ እግዚኣብሄር ፈጸምኩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳሙኤልም ወደ ሳኦል መጣ፤ ሳኦልም፥ “አንተ ለእግዚአብሔር የተባረክህ ሁን፤ እግዚአብሔር ያዘዘውን ሁሉ ፈጽሜአለሁ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳሙኤልም ወደ ሳኦል መጣ፤ ሳኦልም። አንተ ለእግዚአብሔር የተባረክህ ሁን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ፈጽሜአለሁ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳሙኤልም ባገኘው ጊዜ ሳኦል፥ “ጌታ ይባርክህ! የጌታን ትእዛዝ ፈጽሜአለሁ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳመል ሳኦላኮ ጋኬዳ፤ ሳኦል ሳመላ፥ “መና ጎዳይ ኔና አንጆ፤ ታን መና ጎዳ አዛዙዋ ኦድ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sammeeli Saa'oolakko gakkeedda; Saa'ooli Sammeela, «Med'inaa Goday neena anjjo; taani Med'inaa Godaa azazuwaa ootsaad» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli Sa7oole demmiin Sa7ooli, «GODAY nena anjjo; GODAA azazo ta poladis» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳሜሊ ሳኦሌ ዴሚን ሳኦሊ፥ «ጎዳይ ኔና ኣንጆ፤ ጎዳ ኣዛዞ ታ ፖላዲስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳሜል ሳኦላ ደምዳ ዎደ ሳኦል ሳሜላኮ፥ “ጎዳይ ነና አንጆ፤ ታኒ ጎዳ ኪታ ፖላስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli Saa7ola demmida wode Saa7oli Sameelako, “Goday nena anjo; taani Godaa kiitta polas” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳሙኤል ባገኘው ጊዜ ሳኦል፣ “ እግዚአብሔር ይባርክህ፤ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ፈጽሜአለሁ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳሙኤል ወደ ሳኦል ሄደ፤ ሳኦልም “ሳሙኤል ሆይ! እግዚአብሔር ይባርክህ፤ እኔም የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ፈጽሜአለሁ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳሙኤል ድማ ናብ ሳኦል መፀ። ሳኦል ከዓ “ንስኻ ናይ እግዚኣብሄር ብሩኽ ኢኻ፤ እንሆ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዘኒ ፈፂመ እየ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳሙኤል ድማ ናብ ሳኦል መጸ። ሳኦል ከኣ፡ ንስኻ ብእግዚኣብሄር ብሩኽ ኩን፡ ኣነ ቓል እግዚኣብሄር ፈጺመ እየ፡ በሎ። |