1 Samuel 15:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳሙኤል ንግሆ ንሳኦል ኪቕበሎ ኣንጊሁ ምስ ተንስአ፡ ንሳሙኤል ከምዚ ኢሉ ተነግሮ፡ ሳኦል ናብ ቀርሜሎስ መጸ፡ እንሆ ድማ ቦታ ኣዳለወሉ፡ ንሱ ኸኣ እናተዛወረ፡ ናብ ጊልጋል ድማ ወረደ ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም እስ​ራ​ኤ​ልን ለመ​ገ​ና​ኘት በጥ​ዋት ገሥ​ግሦ ሄደ። ለሳ​ሙ​ኤ​ልም፥ “ሳኦል ወደ ቀር​ሜ​ሎስ መጣ፤ እነ​ሆም፥ ለራሱ የመ​ታ​ሰ​ቢያ ዐምድ አቆመ” ብለው ነገ​ሩት። ሳሙ​ኤ​ልም ሰረ​ገ​ላ​ውን መልሶ ወደ ጌል​ጌላ ወደ ሳኦል ወረደ፤ ከአ​ማ​ሌቅ ዘንድ ከአ​መ​ጣ​ውም ከአ​ማ​ረው ከም​ር​ኮው መንጋ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት ሲሠዋ አገ​ኘው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት ማለደ። ሳኦልም ወደ ቀርሜሎስ መጣ፤ እነሆም፥ የመታሰቢያ ዓምድ ባቆመ ጊዜ ዞሮ አለፈ፥ ወደ ጌልገላም ወረደ የሚል ወሬ ለሳሙኤል ደረሰለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳሙኤልም ጠዋት ተነሥቶ በማለዳ ሳኦልን ለመገናኘት ሄደ፤ ነገር ግን፥ “ሳኦል ወደ ቀርሜሎስ ሄዷል፤ ለራሱ ክብር የመታሰቢያ ሐውልት በዚያ ካቆመ በኋላ ተመልሶ ወደ ጌልገላ ወርዷል” ተብሎ ተነገረው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎንታ ጉራን ሳመል ደንዲደ፥ ሳኦላና ጋከታናዉ ቤዳ፤ ሽን አሳይ አዉ፥ “ሳኦል ቃርመሎሳ ካታማ ቤዳ፤ ያን ባረና ሀሳይስያ ሀዉልትያ ኤሴዳ፤ ሄዋፐ ስሚደ፥ ገልጋላ ዎዳ” ያጊደ ኦዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Wontta guuran Sammeeli denddiide, Saa'oolanna gaketanaw beedda; shin Asay aw, «Saa'ooli K'armmeloosa katamaa beedda; yaan barena hassayissiyaa hawulttiyaa esseedda; hewaappe simmiide, Gelggala wod'd'eedda» yaagiide odeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sameeli wontta maaladora dendidi Sa7oolera gayttana bides; gido attiin, «Sa7ooli Qarmeloose bides; heen bana hassa7issiza hawulte essidaappe guye duge Gelgela wodhdhides» geetetti izas yootettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሜሊ ዎንታ ማላዶራ ዴንዲዲ ሳኦሌራ ጋይታና ቢዴስ፤ ጊዶ ኣቲን፥ «ሳኦሊ ቃርሜሎሴ ቢዴስ፤ ሄን ባና ሃሳኢሲዛ ሃዉልቴ ኤሲዳፔ ጉዬ ዱጌ ጌልጌላ ዎዴስ» ጌቴቲ ኢዛስ ዮቴቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሜል ዎንታ ጉራ ደንድድ፥ ሳኦላራ ጋሄታናዉ ብስ። ሽን አሳይ፥ “ሳኦል ቃርመሎሳ ካታማ ብድ፥ ያን ባና ሀሳይስያ ሀዉልተ ኤስዳፐ ጉየ፥ ጋልጋላ ዎስ” ያግድ ኦድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sameeli wonta guura dendidi, Saa7olara gahetanaw bis. Shin asay, “Saa7oli Qarmeloosa katamaa bidi, yan bana hassaysiya hawulte essidaape guye, Galgala wodhis” yaagidi odidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳሙኤልም ጧት ተነሥቶ በማለዳ ሳኦልን ለመገናኘት ሄደ፤ ነገር ግን፣ “ሳኦል ወደ ቀርሜሎስ ሄዷል፤ ለራሱ ክብር የመታሰቢያ ሐውልት በዚያ ካቆመ በኋላ ተመልሶ ወደ ጌልገላ ወርዷል” ተብሎ ተነገረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በማግስቱም ማለዳ በመነሣት ሳኦልን ፈልጎ ለማግኘት ሄደ፤ ሳኦል ለራሱ ሐውልት ወዳቆመባት ወደ ቀርሜሎስ ከተማ ከደረሰ በኋላ ተመልሶ ወደ ጌልጌላ መሄዱን ሰማ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሙኤል ድማ ንሳኦል ክረኽቦ ኢሉ ኣንጊሁ ተስአ። እንተ ኾነ “ሳኦል ናብ ቀርሜሎስ ከይዱ ኣሎ፤ እንሆ ድማ፥ ንእኡ ዝኸውን ናይ መዘከርታ ሓወልቲ ኣቚሙ ዘይሩ ሓሊፉ፤ ናብ ጌልጌላውን ወሪዱ ኣሎ” ኢሎም ነገርዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳሙኤል ድማ ንሳኦል ንግሆ ኼራኽቦ ኢሉ፡ ኣንጊሁ ተንስኤ። ሽዑ ኸኣ ንሳሙኤል፡ ሳኦል ናብ ቀርሜሎስ መጺኡ ኣሎ፡ እንሆ ድማ፡ ንእኡ ዚኸውን ሐወልቲ ኣቚሙ፡ ዞይሩ ድማ ተሳጊሩ፡ ናብ ጊልጋል ከኣ ወሪዱ ኣሎ፡ ኢሎም ነገርዎ።